fa
Feedback
AKPTC TEACHERS-Association

AKPTC TEACHERS-Association

رفتن به کانال در Telegram
284
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+57 روز
+1530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+3
در 0 کانال‌ها
نوامبر '24
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+287
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
21 دسامبر0
20 دسامبر0
19 دسامبر+1
18 دسامبر0
17 دسامبر+1
16 دسامبر0
15 دسامبر0
14 دسامبر0
13 دسامبر0
12 دسامبر0
11 دسامبر0
10 دسامبر0
09 دسامبر0
08 دسامبر0
07 دسامبر0
06 دسامبر0
05 دسامبر0
04 دسامبر0
03 دسامبر+1
02 دسامبر0
01 دسامبر0
پست‌های کانال
ከመታወቂያ ጋር በተያያዘ ወረዳ ሄዳችሁ ያልተፈታ ከሆነ አአ መምህራን ማህበር በአሰቸኳይ አሳውቁን ተብለናል....ችግር ከገጠማችሁ ያልተፈታ ከሆነ አሳውቁኝ...!!

2
የስራ አፈፃፀማችሁ በዲፓርትመንት በኩል በኮፒ የምታድጉበትን አመት በሙሉ ይላክ ዲፓርትመንቶች አደረጅታችሁ አስገቡ ከሰኞ ጀምሮ ይታያል...!!
253
3
بدون متن...
254
4
በቴክኖሎጂም ሆነ በክህሎት ውድድር የአሸነፋችሁ እና የኮሌጁን ስም ከፍ ያደረጋችሁ ሁሉ እንኳን ደስ ያላችሁ.... እንኳን ደስ ያለን....!!  በሳምንቱ ስራችሁን ይዛችሁ የተሳተፋችሁ ሁሉ አሸናፊዎች ናችሁ.....ጥረታችሁ የሚደነቅ ነው!!! በቀጣይ አመት በተሻለ ስራ በሁሉም መስክ ተወዳዳሪ ሆነን አንደኛውን እናሳካዎለን... ተሰፋ አለን...ማሸነፍ...የምርጫ ጉዳይ ነው!!!
256
5
በአሰልጣኞች መካከል በከተማ ደረጃ በተካሔደ የክህሎት ውድድር አሠልጣኝ አቤል ታደሰ እና አማኑኤል አበዬ 1ኛ በመውጣት እያንዳንዳቸው የ15,000 ብር ተሸላሚ ሲሆኑ በቴክኖሎጅ ደግሞ አሠልጣኝ ይስፍለም አበበ እና ይነበብ ታምሩ ተሸላሚ ሁነዋል።
250
6
👉የውጤት ዜና !!! በተለያዩ ሁነቶች ሲካሄድ የቆየው 14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ መርሃግብር ተካሔዴ :: ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰኔ 20 /2016 ዓ.ም ከሰ+2
👉የውጤት ዜና !!! በተለያዩ ሁነቶች ሲካሄድ የቆየው 14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ መርሃግብር ተካሔዴ :: ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰኔ 20 /2016 ዓ.ም ከሰኔ 15 ጀምሮ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል  "ቴክኒክና ሙያ ለዘላቂ ልማት" በሚል መሪ ቃል ሲካሔድ የቆየው  14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ላይ የአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአጠቃላይ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሽግግር ውድድር ላይ 3 ኛ በመውጣት የዋንጫና የምስክር ወረቀት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ እና ክህሎት ቢሮ ሽልማት ተበርክቶልናል ። በቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ 99 የምርት፣ የማምረቻ፣ የሀገር በቀል እና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ውጤቶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን የጥበብ አድናቂዎች ስራ ፈጣሪዎች እንዲሁም በርካታ ቁጥር ያላቸው የመዲናዋ ነዋሪዎች ኤግዚቢሽኑን መጎብኘት መቻላቸውም ተገልጿል። በመጨረሻም ለዚህ ውጤት አስተዋፅኦ ላደረጋችሁ የኮሌጁ ሰራተኞች ፣ አሠልጣኞች እና ሰልጣኞች እንኳን ደስ ያላችሁ እንኳን ደስ አለን !!!       የአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን           አቶ ፀጋዬ አዱኛ
281
7
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ስለተፈጠረው ክፍተት አዝናለሁ ከመታወቂያው ጋር በተያያዘ ከእሮብ ጀምሮ ወደ ወረዳ ሂዱ ማለቴ ይታወሳል። ይሁን እንጂ የወሰኝ ኩነት በሱፐርቪሽን እና በስራ መደራረብ ደብዳቤ መበተን አልቻልንም ያሉ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ግን በሁሉም ክከተሞች ደብዳቤ ይበተናል ብለዎል ከአርብ ጀምሮ ወደ ወረዳ ሄዳችሁ አጣሩ!!! መልካም ቀን!!
237
8
ሰበር!!! አስደሳች ዜና !! አስደሳች ዜና !! በተለያየ ምክንያት ከመደራጀት ጋር በተያያዘ ስማቸው ወደ ክፍለ ከተማ ሳይላክ ወደ ኋላ የቀሩ አሰልጣኞች ሰም ዝርዝር ዳግም ተልኳል።
277
9
መልካም ቀን!! መልካም ጉዞ !!
286
10
በጣም በጣም ይቅርታ.....የሂሳብ ስህቴን ስላረማችሁኝ....!! ወዲያው ወዲያው በደስታ አስተካከላለሁ.......ክፍተቴን ለነገራችሁኝ ስላረማችሁኝ.... አመሰግናለሁ....... 30/325*100=9.2% !!
284
11
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ለሁሉም አሰልጣኞች በዛሬው እለት የTVET ሳምንት እንድንገኝ እና እንድንጎበኝ ግድ የሚሉን 5 ዎና!! ዎና!! ወሳኝ!! ደረጃቸው ከፍ ያለ አንኳር!! ጠጣር !!ምክንያቶች !! * 1. በዎናነት ቴክኖሎጂ የሚሰራው በክህሎት በዳበሩ እጆች ነው.... በሚቆርጡ : በሚበሱ : በሚበይዱ : በሚገጥሙ : ዲዛይን በሚሰሩ ኤሌክትሪክ በሚዘረጉ: በማሽን በሚሰፉ በሚጠልፉ :በሚያጣብቁ :በሚቀቡ የአሰልጣኞች እጆች ነው። ስለሆነም በጋራ እና በግል የተሰሩ ቴክኖሎጂዎችን በማየት እና የተሻለ ስራ እንዲሰሩ አነዚህን ጥቂት የኮሌጁን (30/325) *100 ከ0.1% በታች የሆኑ አሰልጣኞቻችንን የሙያ አጋሮቻችንን እና እነዚህን እጆች እንድናበረታታ!!!!! * 2. አጠቃላይ በTVET ጥላ ስራ ሆነን ሙያውን አክበረን ወደነው እየሰራንበት ከመሆኑ አንፆር ከሌሎች ኮሌጆች አሰልጣኞች ጋር የሙያ ልምድ እንድናገኝ ቴክኖሎጂያቸውንንም....እንድናይ.... እንዳነበረታታ!!! ***** 3. በኮሌጃችን የሚሰራው ቴክኖሎጂ ብዛት እና አይነት ከአሰልጣኞች የደረጃ እድገት እና ከስራ አፈፆፀም ጋር ስናየው ምንም የማያበረታታ የማያስደስት መሆኑ የአደባባይ!! የማያሻማ!! ጥሬ ሀቅ ነው። በተጨማሪም ብዙዎች ቴክኖሎጂ አይመለከተኝም እንዲሉ የኮሌጃችን ነባራዊ ሁኔታ ይገፋፋል..ለምሳሌ ቢዝነስ...ሆቴል.....ሰርቬይ....ከተማ ግብርና....ከደረጃ እድገት እና ከስራ አፈፃፀም ከሚሞላላቸው ውጤት በመነሳት.....ነገር ግን እንደመምህራን ማህበር ሁላችንም አሰልጣኞች በኤግዚቢሽኑ በመገኘት እና ቴክኖሎጂዎችን በመጎብኘት በመኮረጅ የእራሳችን እሴት በመጨመር ተጠቃሚ የምንሆንበትን እድል ማስፋት ይገባናል። **,,*,**,*,,, 4. ካለው አጠቃላይ አሰልጣኝ አንፆር በኮሌጁ በአማካይ መሰራት የሚገባው የቴክኖሎጂ ብዛት በ2016 በአንድ አመት ወስጥ 150/አንድ መቶ ሃምሳ/ በጣም ዝቅ ቢል ደግሞ የቢሮውን አቅድ 10 ቴክኖሎጂ (የማምረቻ የምርት እና ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን ሳይጨምር) መሰራት ያለበት ብዛት ቢያንስ ቢያንስ 20/ሀያ በድምሩ ሊሰራ የሚገባው የቴክኖሎጂ ብዛት 30/ሰላሳ " አዎጭ ቴክኖሎጂ" ይህም 10:1 የቴክኖሎጂ ምጣኔ 10 አሰልጣኝ ለአንድ ቴክኖሎጂ ። በትክክለኛው መንገድ ታቀዶ ከተሰራ...ስለሆነም አሰልጣኞች እራሳችንንም ኮሌጃችንንም....በጀታችንንም... በግልፅ ለመገምገም ስለሚረዳን !!!!! (የማምረቻ ስንት..? የምርት ስንት...? የሀገር በቀል..ስንት....? የኮምኒኬሽን...ስንት...? የትኛው ዲፖርትመንት ነው ሚሰራው የትኛው ነው የማይሰራው ለምን መስራት/ማሰራት አልተቻልመ ምንድነው ምክንያቱ መታዘብ....መፍትሔው ለቀጣይ ግብአት አንድናሰባስብ ስለሚረዳን # ከዚህ ቀደም ተሰርተው የወጣ ቴክኖሎጂ ....እንቁጠርው .....# ዳግም የወጣ ቴክኖሎጂን እንደኛ ሊጎበኝ እንደወጣ እንቁጠረው # **** 5. በስተመጨረሻም በኮሌጃችን እንቁ ዲዛይነሮች የተጠበቡበትን ስራዎች የሚታዩበትን...የፈጣራ....አቅም...የሚጎላበትን.....አሰልጣኞች... ከወሬ/ከሀሳብ......በብዙ...ርቀት...ተሻግረው ክህሎታቸውን.... በቁጥር....በአይነት......ያላቸውን አቅም.....ያለማንም ጣልቅ ገብነት........የሚያሳዩበትን...የአደባባይ ውድድር...የፋሽን ሾው ዝግጅት በደማቁ ለመደገፍ እና ከዚህ ቀደም የለመድነውን ድል ለማስመዝገብ.....በኤግዚቢሽ ማእከል የተሰበሰበ ህዝብ ጉድ እንዲል...እነዚህ ሰዎች አርቲስት ናቸው ወይስ አሰልጣኝ ብለው አፋቸውን እንዲይዙ....ጉሮሮአችን.....ጠራርገን ....አሳስበን እንምጣ!! *** በኮሌጃችን አሰልጣኞች አቅም ሙሉ እምነት አለኝ!!! መስራት እንችላለን ማሸነፍ ከፈለግን......... እናሸንፋለን!!! መሻነፍ የምርጫ ጉዳይ ነው !! *** Notice: 1. Effective vs efficient 2. Prodiction vs productivity
314
12
بدون متن...
245
13
አስደሳች ዜና!! አስደሳች!! ከመታወቂያ ጋር በተያያዘ ያጋጠመንን ችግር በተደጋጋሚ ስናነሳ ቆይተናል የአአ ስራ እና ክህሎት ቢሮ ኃላፊነቱን በመወስድ ሰኔ 30 ሳያልቅ ለአሰልጣኙ የመደራጀት መብቱን እንዲጠቀም ከወሳኝ ኩነት ጋር መግባባት ላይ የተደረሰ እና ደብዳቤም የተፃፈ ሲሆን በዚህ ሳምንት ከእሮብ ከ19 ጀምሮ ወደ ወረዳ በመሄድ እንድትስተናገዱ!! አአ ከተማ አስተዳደር ለመምህራንና ለአሰልጣኞች የሰጠው እድል ዳግም የማይገኝ በመሆኑ በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገበ ካለ እስከ ነገ ማክሰኞ 18/10/2016!! አሳውቁን መልካም ቀን!!!!!
313
14
ለአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞች እና አሰልጣኞች በሙሉ በቀን 18/10/2016 ዓ.ም በኤግዚቢሽን ማእከል የቴክኖሎጂ ጉብኝት ለማድረግ ከቀኑ 5:00 ላይ በዋናው ግቢ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል ። ስለሆነም ሁሉም ሰራተኛ እና አሰልጣኝ በተባለው ቀን ፣ ቦታ እና ሰአት በመገኘት ወደ ኤግዝቢሽን ማዕከል ጉዞ ይደረጋል ። ጉብኝቱ በመደበኛ የስራ ሰአት በመሆኑ ማንም ሰራተኛ መቅረትም ሆነ ማርፈድ እንደማይቻል የአዲስ አበባ ስራና ክህሎት ቢሮ ጥብቅ አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን የሚቀር ሰራተኛ እና አሠልጣኝ ካለ ኃላፊነቱን እራሱ ይወስዳል። በእለቱም 14ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኖሎጂ ሳምንት ላይ የቀረቡ ቴክኖሎጂዎች ይጎበኛሉ እንዲሁም በኮሌጃችን አሰልጣኞች እና ሰልጣኞች የተሰሩ ፋሽን ሾው የሚቀርብ ይሆናል ። 👉 ኮሌጅ
381
15
ኮሌጁን እና አሰልጣኙን በመወከል አቅማችሁን እና ክህሎታችሁን ላሳያችሁ... ለተሳተፋችሁ... አሰልጣኞች በሙሉ....ምስጋና ይገባችኋል!!! እንኳን ደስ ያላችሁ.....እንኳን ደስ ያለን.....!!
447
16
በከተማ ደረጃ በተካሄደው የአሰልጣኞች ውድድር • አቤል ታደሰ ኤሌክተሮ ቴክኖሎጂ IEECT 1ኛ • አማኑኤል አብየ በማሽኒንግ 1ኛ የወጡ ሲሆን በሌሎች የስልጠና ዘርፎችም ብርቱ ፉክክር በማድረግ ውድድሩን አጠናቀዋል:: ሁላችሁም ስላደረጋችሁት ተሳትፎ ከልብ እናመሰግናለን
484
17
ለኮሌጃችን የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል-አድሃ (አረፋ) ከመላው ቤተሰቦቻችሁ ጋር በሰላም አደረሳችሁ!! ኢድ ሙባረክ!
424
18
ማስታወቅያ የትምህርት እና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የፊታችን ሰኞ /3/10/16 ኮሌጃችን በመገኘት የኮሎጁ በተዘጋጀው ስታንዳርድ መሠረት ስልጠና እየሰጠ መሆኑን ግምገማ ያደርጋል ። ስለሆነም በውስጥ ጥራት ኦዲት መስፈርት መሰረት ሁሉም ክፍሎች : ወርክሾፖች : ሽንት ቤቶች: ሬጅስትራር እና ለይበረሪ  ቅዳሜ እና እሁድን በመጠቀም የሚታዩት ክፍተቶችን አንድትቀርፉና እንድታስተካክሉ እናሳውቃለን።
613
19
ቁመቱን ከፈለግን በኢንች ከፈለግን በሴንቲሜትር ለክተን ማረጋገጥ ማሳየት እና ማስለካት። ግልፅ ዲሞንስትሬሽን!!!
577
20
بدون متن...
536