fa
Feedback
Ethio- Freshman Tutorial center

Ethio- Freshman Tutorial center

رفتن به کانال در Telegram

In here we provide reading tips and also different materials that will help you in achieving A+in your studies.

نمایش بیشتر
831
مشترکین
-124 ساعت
-337 روز
-1130 روز
آرشیو پست ها
በ1950ዎቹ እኤአ በሃርቫርድ ... በዶ/ር ኩርት ሪችተር ዐይጦች ውሃ በያዘ ዕቃ ውስጥ በማስገባት ሳይሰጥሙ ምን ያህል ውሃውን ተቋቁመው እንደሚቆዩ ላይ ለማወቅ የተደረገ ጥናት ነው። በአማካኝ ተስፋ
በ1950ዎቹ እኤአ በሃርቫርድ ... በዶ/ር ኩርት ሪችተር ዐይጦች ውሃ በያዘ ዕቃ ውስጥ በማስገባት ሳይሰጥሙ ምን ያህል ውሃውን ተቋቁመው እንደሚቆዩ ላይ ለማወቅ የተደረገ ጥናት ነው። በአማካኝ ተስፋ ቆርጠው ወደውስጥ የሚሰምጡት በየ15 ደቂቃ ነው። ግን ልክ በጣም ደክማቸው ሊሰምጡ ሲሉ... ተመራማሪዎች ይይዛቸውና... ትንንሽ አደራርቀው... ለተወሰነ ደቂቃ አሳርፈዋቸው... ወደውሃ ይመልሷቸዋል። ግን ልክ በጣም ደክሟቸው ተስፋ ቆርጠው ከማቆማቸው በፊት ተመራማሪዎችሁ አውጥተዋቸው... አድርቀዋቸው እና አሳርፈዋቸው እና ለሁለተኛ ዙር ወደውሃ ሲጨምሯቸው... በሁለተኛው ዙር ምን ያህል ይቆያሉ ብላችሁ ታስባችሁ?! 🙏አስታውሱ በመጀመሪያ ለተወሰነ ደቂቃዎች ነው መቆየት የቻሉት... አሁን ምን ያህል ጊዜ የሚቆዩ ይመስላችኋል? ለሌላ 15 ደቂቃ? ያነሳ 10? 5ደቂቃ? በፍፁም አይደለም ለ60 ሰዓታት!!! ይሄ በስህተት አይደለም...! በትክክል 60ሰዓታት ቆይተዋል። 👉በዚህ ጥናት የተገኘው ድምዳሚ... #አይጦችሁ... ሊያድናቸው የሚመጣ ነገር ማመን ሲጀምሩ... ሰውነታችውን መጀመሪያ ሊደረስበት ወይም ሊያደርጉ አንችለውም ብለው ካሰቡት በላይ ማሰራት ችለዋል። 🙏እስቲ በደንብ አስቡት....!!!! 👉ተስፋ በጣም የደከሙትን አይጦች... እንደዚህ እንዲዋኙ ካደረገ... ለእናንተ እምነትና ችሎታ... ምን ያህል ማድረግ የሚቻል ይመስላችኋል? አስታውሱ ለምን እዚህ እንዳላችሁ!!! አስታውሱ ምን ያህል ችሎታ እንዳላችሁ!!!! 👍መዋኘታችሁን እንዳታቆሙ👍 ከሮበርት ኮሳኪ (rich dad and poor da writer) @FRESHMANTUTORIALFORALL @FRESHMANTUTORIALFORALL

የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከመስከረም 30 /2015 ዓ/ም ጀምሮ በ2 ዙር እንዲሰጥ ታቅዷል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2ዐ14 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርስቲዎ
የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከመስከረም 30 /2015 ዓ/ም ጀምሮ በ2 ዙር እንዲሰጥ ታቅዷል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2ዐ14 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርስቲዎች እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ዩኒቨርስቲዎች ፦ 1. ምንም አይነት የመደበኛ ተማሪ በግቢ እንዳይኖር እንዲያደርጉ፤ 2. በቀጣይ በሚገለጸው ተማሪ ቁጥር ልክ ምግብ እንዲቀርብ ዝግጅት እንዲያደርጉ፤ 3. ለፈተናዎች ማቆያ ቦታ አንዲዘጋጅ እና 4. የፈተናውን አሰጣጥና ደህንነት የሚቆጣጠር በፕሬዚዳንት የሚመራ ዋና ግብረ-ኃይልና በየካምፓሶቹ በዲን /ካምፓስ ኃላፊ የሚመራ ንዑስ ግብረ-ኃይል እንዲያደራጁ መልዕክት ተላልፎላቸዋል። ዩኒቨርሲቲዎች የ2ዐ15 የአካዳሚክ ካላንደር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ወቅት (ከመስከረም 28 - ጥቅምት 17) ታሳቢ በማድረግ እንዲያዘጋጁ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ አሳስበዋል። @FRESHMANTUTORIALFORALL @FRESHMANTUTORIALFORALL

እንደምን ከርማችኋል ውድ የቻናላችን ተከታታዮች Anthropology for freshman unit 1 full video is uploaded. Don't forget to like,subscribe and to share it to your friends. የተባረከ ቀን ይሁንላችሁ🙏

Watch "Anthropology unit 1 full tutorial By Freshman tutorial for all" on YouTube https://youtu.be/czg80f7rBZg

📚 Anthropology. ቶሎ ምታስጨርስ ድንቅ ppt😘😁 ማን ከ module ጋር ይታገላል @FRESHMANTUTORIALFORALL

እንደምን ውድ የቻናላችን ተከታታዮች እንደምን ከርማችኋል civics for freshman unit 4 part 5 is uploaded. Don't forget to like,subscribe and to share it to your friends. የተባረከ ቀን ይሁንላችሁ🙏

Watch "@freshman course tutorial Civics unit 4part 5" on YouTube https://youtu.be/L5j3bHwWxkA

#አንበሳውን_ነህ_ወይስ_ተኩላውን? በአንድ ወቅት አንድ ሰው ተመስጦ ለማድረግና ከፈጣሪ ለመገናኘት ብቻውን መሆን ስለፈለገ በመንደሩ አቅራቢያ ወደሚገኝ ጫካ ሄደ። በመንደሩ አቅራቢያ የሚገኘውን ጫካ የመረጠበት ምክንያት ምግብ በሚያስፈልገው ጊዜ በቀላሉ ወደ መንደሩ ሄዶ መመገብ እንዲችል በማሰብ ነበር። ይህ ሰው ጫካ ውስጥ ተመስጦ ሲያደርግ ቆየ፥ ረሃብ በተሰማው ጊዜ ወደ መንደሩ ሄዶ ምግብ በልቶ ሲመለስ ተቀምጦ ተመስጦ በሚያደርግበት አቅራቢያ እግሮቹ መራመድ የማይችሉ አንድ ቀበሮ ተመለከተ። ተኩላው ተንቀሳቅሶ አድኖ መብላት የማይችል ሆኖ ሳለ፥ አካሉ የዳበረና በሚገባ የሚመገብ የሚመስል መሆኑን አይቶ እጅግ ተገረመ። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለ ተመስጦውን ቀጠለ፤ ከዚያ በጣም መሽቶ ሳለ የአንበሳ ድምጽ በመስማቱ ተመስጦውን አቋርጦ ህይወቱን ለማዳን ዛፍ ላይ ወጣ። ዛፉ ላይ ሆኖ ሲመለከት አንድ ትልቅ አንበሳ በአፉ የያዘውን ስጋ ለዚያ እግሩ ለማይራመደው ቀበሮ ሲጥልለትና ቀበሮውም ስጋውን በልቶ ሲተኛ ተመለከተ። ይህ ነገር በሚቀጥለውም ምሽት ተደገመ። በዚህ ጊዜ ይህ ሰው፥ «ይህ ለእኔ ከፈጣሪ የተላከልኝ መልዕክት ነው። ፈጣሪ ይህንን እግሩ የማይራመድ ቀበሮ ማደሪያው ድረስ እየመጣ የሚመግበው አንበሳ እንዳዘጋጀለት ያሳየኝ፥ እኔ ከእርሱ ለመገናኘት ፈልጌ እዚህ ድረስ የመጣሁትን ምግብ ለመብላት ወደ መንደሩ መሄድ እንደሌለብኝ እየነገረኝ ነው።» ብሎ አሰበና ለምግብ ወደ መንደሩ መሄድ አቆመ። አንድ ቀን አለፈ ምንም የለም፤ ሁለት ቀን፥ ሶስት ቀን፥ አራት ቀን፥ ሰውየው እየደከመ መጣ። ከዚያ በዚያ ጫካ ውስጥ የሚያልፍ አንድ ሰው በድንገት ሰውየውን በሞትና በህይወት መካከል ሆኖ አገኘው። ከዚያ ተጠግቶ- «ምነው ወንድሜ? ምን ሆነህ ነው?» ሲል ጠየቀው፤ ሰውየውም በደከመ ድምጽ ያየውንና ያም ከፈጣሪ የተላከለት መልዕክት እንደሆነ በማሰብ ያንን እየተከተለ እንደነበረ አስረዳው። ያም ሰው ነገሩን ሁሉ ካዳመጠ በኋላ፥ «ትክክል ነው ያየኸው ነገር ከፈጣሪ የተላከልህ መልዕክት ነው፥ ችግሩ አንተ ለጋሱን አንበሳ ሳይሆን ሽባውን ተኩላ ለመሆን መምረጥህ ነው።» አለው። *** አንተስ? ምርጫህ ምንድነው? ለጋሱን አንበሳ መሆን ነው ወይስ ከሆነ ነገር የሆነ ነገር ለማግኘት አለማቋረጥ እንደሚያሰላ እንደ ሽባው ተኩላ መሆን ነው? ልዩነቱን የሚያመጣው ምርጫህ ነው። #የሕይወት_ኬሚስትሪ መጽሐፍ በገበያ ላይ በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል። * ቤተሰብ ይሁኑ Source teklu_tilahun telegram channel

ጊዜው ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ነው። ወታደሩ ፍቃድ አግኝቶ ወደ ቤቱ ይመለሳል። ድንገት ቤቱ አከባቢ ደርሶ ሬሳ የጫነ የወታደር መኪና ሲመለከት ጠላት ከተማዋን እንዳጋያት ተረዳ። መኪናው እጅግ የበዛ
+1
ጊዜው ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ነው። ወታደሩ ፍቃድ አግኝቶ ወደ ቤቱ ይመለሳል። ድንገት ቤቱ አከባቢ ደርሶ ሬሳ የጫነ የወታደር መኪና ሲመለከት ጠላት ከተማዋን እንዳጋያት ተረዳ። መኪናው እጅግ የበዛ ሬሳዎችን ለመቅበር ወደ ተዘጋጀለት የጅምላ መቃብር ለማምራት እየተሰናዳ ነበር። ከተቆለሉት ሬሳዎች ፊት ቆሞ ወታደሩ ለመጨረሻ ጊዜ ሲመለከት ቀድሞ ለባለቤቱ የገዛላት የመሰለ ጫማ አጤነ። ለማጣራት በፍጥነት ወደ ቤቱ አመራ። ነገር ግን ሬሳውን ለመርመር ወዲያው ተመለሰና ሚስቱን አገኛት። ወታደሩ ድንጋጤው መለስ ሲልለት ባለቤቱ በጅምላ እንድትቀበር ስላልፈለገ እናም በስርዓት ግብዓቷን ለመፈፀም ፍቃድ ጠየቀ። ድንገት ግን ሚስትዬው እስትንፋሷ ሰልሎም ቢሆን ትተነፍስ ነበር። ሆስፒታል ወሰዳት። አስፈላጊው ሕክምና ተደረገላት። ዳግም ሕይወት ዘራች። ከአደጋው ዓመታት በኋላ ልትቀበር የነበረችው ሴትዮ ፀንሳ "#ቭላድሚር_ፑቲን" የሚባል ልጅ በሠላም ተገላገለች። ልጅዬው የዛሬው(የወቅቱ) የሩሲያ ፕሬዝዳንት ነው! አበቃም እየተባለ ነገሮች ቀጥለዋል!!

እንደምን አመሻችሁ ውድ የቻናላችን ተከታታዮች civics for freshman unit 4 part 4 is uploaded. Don't forget to like,subscribe and to share it to your friends. የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ🙏

እንደምን አመሻችሁ ቤተሰቦቻችን ስለ እድለ ቢስነት እናውራ እስቲ #አንተ_እድለቢስ! ‘እድለኛ ያልሆኑ' ሰዎች የሚያደርጉትን ደግሞ ልንገርህ፡፡ እድለኛ ያልሆኑ ሰዎች ስላሏቸው ሃሳቦችና እቅዶች ቁጭ ብ
እንደምን አመሻችሁ ቤተሰቦቻችን ስለ እድለ ቢስነት እናውራ እስቲ #አንተ_እድለቢስ! ‘እድለኛ ያልሆኑ' ሰዎች የሚያደርጉትን ደግሞ ልንገርህ፡፡ እድለኛ ያልሆኑ ሰዎች ስላሏቸው ሃሳቦችና እቅዶች ቁጭ ብለው ለስድስት ወራት ያወራሉ፡፡ አንድም እርምጃ ግን ወደ ሃሳባቸው ተግባራዊነት አይራመዱም፡፡ ሃሳባቸውን ወደ ተግባር ለምን መለወጥ እንዳልቻሉ ብትጠይቃቸው 101 ምክንያቶችን ይደረድሩልሃል፡፡ እነዚህ አይነት ሰዎች ሁልጊዜም የሚሰድሩት ማስተባበያ አያጡም፡፡ አንተም እንደነሱ እንዳትሆን፡፡ የሆነ ነገር ስለማድረግ ከማውራት ወጥተህ ወደ ማድረጉ መግባት አለብህ፡፡ ስለ አንድ ነገር ስላሰላሰልክና ዛሬ ነገ እያልክ ስላጓተትክ ጠብ የሚልልህ ነገር አይኖርም፡፡ የራስህን ክንፍ የምትገነባው በመሞከር፣ ብትወድቅም እንደገና በመነሳት ነው፡፡ “ይህንን ማድረግ አትችልም” ያለህ ማን ነው? በእርግጥ ብዙ ሰዎች እንደማትችል ይነግሩሃል፡፡ “ላሳይህ” ማለት ያለብህ ትክክለኛው ጊዜም ይሄኔ ነው፡፡ ለራሳችን ሕይወትና ለተግባሮቻችን ሃላፊነት መውሰድ መጀመር እድላችንን መፍጠር አለብን፡፡ #ተነስ_ውጣ_አሳይ_ጎበዝ_ሁን_ቅን_ሁን!!! ያን ጊዜ ‘እድል’ ትመጣልህና እድለኛ ታደርግሃለች፡፡ #በልኬት_ወደ_ስኬት መጽሐፍ በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል። * Source : teklu_tilahun telegram channel የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ🙏

Moral PP Ch 4&5.pptx3.23 KB

Civics freshman course power point unit unit 4 and 5

Civics freshman course tutorial unit 4 part 3 is uploaded. Don't forget to like,subscribe and share the video.

የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በዩኒቨርሲቲዎች ከመስጠት ባለፈ የፈተና ኩረጀ እና ስርቆትን ለመከላከል በ12 ኮድ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል:: የትምህ
የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በዩኒቨርሲቲዎች ከመስጠት ባለፈ የፈተና ኩረጀ እና ስርቆትን ለመከላከል በ12 ኮድ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል:: የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከዚህ በፊት እንደነበረው በ4 ኮድ (4 የተለያዩ ፈተናዎች/በጥያቄ አቀማመጥ) ሳይሆን እስከ 12 እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝ አስታውቀው ነበር። ይህ የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ከሚሰሩት ስራዎች መካከል አንዱ ሲሆን ለጎን ያሉ ተማሪዎች እርስ በእርስ የሚፈተኑት ፈተና የጥያቄው ዝርዝር በፍፁም የተገናኘ እንዳይሆን ለማድረግ የታሰበ ነው። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዛሬ ባወጣው ማስታወቂያ የፈተና ደንብ ጥሰቶች በህግ ያስጠይቃሉም ብሏል። 12ቶች በደንብ ተዘጋጁ!! @FRESHMANTUTORIALFORALL

እንደምን አመሻችሁ ወገን civics for freshman unit 4 part 2 is uploaded. Don't forget to like subscribe and to share it to your friends. የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ🙏