fa
Feedback
የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት Ethiopian Statistics Service(ESS)

የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት Ethiopian Statistics Service(ESS)

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት Ethiopian Statistics Service(ESS)

کانال የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት Ethiopian Statistics Service(ESS) (@ess_statistics) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 022 مشترک است و جایگاه 13 662 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 2 116 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 022 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 420 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 8 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 7.43% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 0 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 31 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

16 022
مشترکین
+824 ساعت
+2137 روز
+42030 روز
آرشیو پست ها
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁ
🚀 በ cryptbit.io ላይ በ ETH/USDT ምንዛሬ ጥንድ ላይ ያልተለመደ ነገር ተገኝቷል። ዋጋው በጣም ከፍተኛ ነው፣ እና የግብይት መጠኑን እያሳደግን እና ትርፉን እያስቀመጥን ነው 💸 — አሁን የእርስዎ ተራ ነው 🔥 እንዴት እንደሚሰራ እነሆ፡ ETH በማንኛውም ልውውጥ ይግዙ → ወደ cryptbit.io ያስተላልፉት → በከፍተኛ ዋጋ ይሽጡ → ትርፍን ይቆልፉ → ሂደቱን ይድገሙት ♻️ ዋጋውን ከማስተካከላቸው በፊት ፍጠኑ 😈

የመንግስት ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና መስጠት ተጀመረ ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለሚካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች በሀገሪቱ በተዘጋጁ 9 የስልጠና ማዕከላት መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን ከማዕከል በበይነ መረብ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳ/ር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለመችውን ብልፅግና እውን ለማድረግ ከነደፈቻቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች አንዱ የልማት አቅም የሆነውን የሀገሪቷ የሲቪል ሰርቪስ ተቋምና አስፈፃሚዎችን ማዘመን፣ ብቃትና ስነ ምግባር ማነፅ እንዲሁም የማስፈፀም አቅም ማሳደግ አንዱ የሪፎርም አካል ነው ያሉ ሲሆን የተረጋገጠና ጥራት ያለው የሲቪል ሰርቪስ መረጃ መኖሩ አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም በዚህ ስልጠና የምትሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ተልዕኮውን በሚገባ በመረዳትና ስልጠናውን በአግባቡ በመከታተል፣ በቂ ዕውቀትና ክህሎት በመጨበጥና በቡድን በመስራት ስራው የተሳካ እንዲሆን ሀገራዊ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። በበይነ መረብ ንግግር ያደረጉት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተቋማቸው ይህን ስራ ለማሳካት ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ጋር በቂ ቅድመ ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱን አንስተው፤ ስራው ዘመን ተሻጋሪ እንዲሆንና በሀገሪቷ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ግንባታ ላይ ያለውን ፋይዳ በመረዳት ጥራት ያለው የሰው ኃይል መረጃ በትምህርት ደረጃ፣ የሰው ኃይል ብዛት ለማወቅ፣ በየተቋማቱ ያሉትን ክፍት የስራ መደቦች ለመለየትና የተሟላ መረጃ ለማግኘት መሆኑን አንስተው ከዚህ ስራ የሚገኘው መረጃ መንግስት በመረጃና በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ እንዲሰጥ ያግዛል ሲሉ ገልፀዋል። በተጨማሪም ኮሚሽነሩ ለዚህ ስራ መሳካት ድጋፍ ላደረጉ የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶችና አመራሮች፣ በዚህ ስራ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በስልጠናው ከሀገሪቷ ዩኒቨርስቲዎችና ከቴክኒክና ሙያ ተቋማት የተውጣጡ መምህራንና ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመረጃ መሰብሰብ ላይ ሲሰሩ የነበሩ ከ 4,000 በላይ ባለሙያዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።

የመንግስት ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና መስጠት ተጀመረ
+8
የመንግስት ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና መስጠት ተጀመረ

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ የስልጠና አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል
+9
የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ የስልጠና አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ በመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለሚሰማሩ ከዋናው መ/ቤትና ከሲቪል ሰርቪስ ለተውጣጡ የቴክኒክና የሎጂስቲክ አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋሙ ከዚህ ቀደም ትላልቅ ሀገራዊ ቆጠራዎችና ጥናቶችን በስኬት ማከናወኑን አንስተው ይህን ሀገራዊ ስራም ከዚህ ቀደም የነበሩትን ልምዶች በመጠቀም ወጥና ፈጠራ በታከለበት መንገድ በቅንጅት በመስራት ለማሳካት እንሰራለን ያሉ ሲሆን ለዚህ ስልጠና በአስተባባሪነት የተመደባችሁ ባለሙያዎች ስልጠናው በተሳካ መንገድ እንዲከናወን ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ሲሉ የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። በኦረንቴሽኑ ላይ በስልጠናው ላይ ከዋናው መ/ቤት ወደየማዕከላቱ የሚሄዱ አስተባባሪዎች ማድረግ ስለሚጠበቅባቸውና ከሰልጣኞችም ስለሚጠበቁ ተግባራት ገለፃ የቀረበ ሲሆን ከባለሙያዎቹ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።

በተቋሙ ለተከናወኑ የህንፃ ሪኢኖቬሽን ስራዎች እውቅና ተሰጠ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ ዋና መ/ቤት በተከናወኑ የህንፃ ጥገና
+6
በተቋሙ ለተከናወኑ የህንፃ ሪኢኖቬሽን ስራዎች እውቅና ተሰጠ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ ዋና መ/ቤት በተከናወኑ የህንፃ ጥገና፣ ግንባታና ሪኢኖቬሽን ስራዎች ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ። በመርሀ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋሙ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የሪፎርም ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አንስተው በሪፎርም ተግባሩ የትኩረት አቅጣጫ ከሆኑት እቅዶች ምቹ የስራ ከባቢን መፍጠር አንዱና ዋነኛው መሆኑን ገልፀው፣ ድርጅቱ በተቋሙ ባከናወናቸው የጥገናና የሪኢኖቬሽን ስራ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል። ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም ስራው በኃላፊነትና በጥራት የተገነባና ከትውልድ ትውልድ ሊተላለፍ የሚችል መሆኑን ገልፀው በስራው ለተሳተፉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በመጨረሻም በተቋሙ የተሰሩትን የሪኢኖቬሽን ስራዎች ጉብኝት ተደርጎ በስራው ለተሳተፉ አካላት የዕውቅናና የምስጋና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል።

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመድረኩን ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በአሰልጣኞች ሥልጠና የተሳተፋችሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራኖች፣ የዋናው መ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ የስታቲስቲክስ ባለሙያዎች፣ ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተውጣጣችሁ ከፍተኛ ባለሙያዎች ላለፉት ሰባት ቀናት በንድፈ ሀሳብና በተግባር በወሰዳችሁት ስልጠና በቂ እውቀትና ክህሎት እንዳገኛችሁና በቂ ቅድመ ዝግጅት እንዳደረጋችሁ በመረዳት በቀጣይ የምታሰለጥኗቸው መረጃ ሰብሳቢዎች በእውቀት ላይ ተመስርተው ጥራት ያለው የመረጃ ማረጋገጥ ስራውን እንዲያከናውኑ ማሰልጠን አለባችሁ ሲሉ የስራ አቅጣጫ ሰጥተዋል። በመድረኩ የተገኙት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ ሽብሩ አባዲማ የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ስራ ለሀገራችን ትልቅ ትርጉም ያለው መረጃ መሆኑን በመረዳት የዛሬው መድረክም በቀጣይ ለምናከናውናቸው ስራዎች ተግባብተን የምንሄድበትና በስራው ላይ የሚያጋጥሙንን ክፍተቶች በንግግር እየፈታን በሚፈለገው ጥራትና በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ከሰልጣኞች ለተነሱ ቴክኒካል ጥያቄዎች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስነ ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ተሻገርና በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ክቡር አቶ ሽብሩ አባዲማ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶበት የስልጠና መድረኩ ተጠናቋል።

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ
የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አያያዝ ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊ
+8
የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አያያዝ ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብነት ሐዋዝ ተቋሙ ባለፋት ሶስት ዓመታት ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው ተቋማዊ ሪፎርም አንዱና ዋነኛው ትኩረት የሰው ሀይልን የመፈፀም ብቃትና ክህሎት ቀጣይነት ባለው መልኩ ማሻሻል እንደሆነ አንስተው የዛሬው ስልጠናም የስራ ፈጠራ፣ የጊዜ አጠቃቀም፣ የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ፣ አዳዲስ አሰራሮችና መፍትሄዎች ማምጣት ላይ ትኩረቱን አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አዚዛ እስማኤል በተቋሙ በምታከናውኗቸው የዕለት ተዕለት ተግባራት የተቋማችንን ግቦች ለማሳካትና የስራ ፈጠራን በማሳደግ በግል ህይወታችሁም ላይ ለውጥ እንድታመጡ ታስቦ የተዘጋጀ ስልጠና በመሆኑ ስልጠናውን በአግባቡ በመከታተል ተግባር ላይ እንድታውሉ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ስልጠናው ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ በመጡት ዶ/ር አወቀ አሸናፊ በስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አያያዝ እንዲሁም የጊዜ አጠቃቀምና ሌሎች ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለቀጣይ አምስት ቀናት እንደሚሰጥ ከወጣው መርሀ ግብር ለመረዳት ተችሏል።

የንግድ እርሻዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ
+9
የንግድ እርሻዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ አሁን የሚካሄደው የንግድ እርሻዎች ጥናት በ2017 ዓ.ም ከተካሄደው ግዙፉ የግብርና ቆጠራ በተጠናቀቀበት ማግስት መሆኑን አንስተው የንግድ እርሻ ጥናቱ የ2017 ዓ.ም የግብርና ቆጠራን አጠቃላይ ጽንሰ ሃሳብና የመረጃ አሰባሰብ ስነ-ዘዴ መሰረት አድርጎ እንደሚካሄድ ገልፀዋል። ም/ዋና ዳይሬክተሯ አክለውም ለዚህ ጥናት ከመስክ መረጃ ለመሰብሰብ የምትሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠናውን በትኩረት በመከታተል ጥራት ያለው መረጃ እንድትሰበስቡ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። ስለጥናቱ አጠቃላይ ገለጻ ያደረጉት የግብርና ስታቲስቲክስ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ አብዱላዚዝ ሽፋ የንግድ እርሻዎች ጥናት ስናካሂድ ከግብርና ቆጠራ ያገኘናቸውን ልምዶች እንደግብዓት በመጠቀም ጥራቱን የጠበቀ የንግድ እርሻዎች መረጃ ለመሰብሰብ እንሰራለን ሲሉ ገልፀዋል። ስልጠናው ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ለተወጣጡ 205 የሚሆኑ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ለቀጣይ አምስት ቀናት የሚሰጥ ይሆናል።

በዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት ላይ ስልጠና ተሰጠ መጋቢት 14/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየወሩ በሚያወጣው የዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት መረጃ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት
+8
በዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት ላይ ስልጠና ተሰጠ መጋቢት 14/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየወሩ በሚያወጣው የዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት መረጃ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የዋጋ ስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲስቲሺያኖች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም ትላልቅ ቆጠራና ጥናቶችን ማካሄዱን አንስተው የዋጋ ጥናት መረጃ በየወሩ የሚሰራ፣ የማይቋረጥ አስፈላጊና ወሳኝ የማክሮ ኢኮኖሚ ግብዓት በመሆኑ ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠው መረጃ መሆኑን ገልፀው፤ በዚህ ጥናት የመስክ ስራ ላይ የተሰማራችሁ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ስታቲስቲሺያኖችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠናውን በመከታተል ጥራት ያለው የዋጋ ስታቲስቲክስ መረጃ መሰብሰብ አለባችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። የዋጋ ስታቲስቲክስ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ አለማየሁ ተፈሪ ይህ ስልጠና የተዘጋጀበት ዋና ዓላማ በመስክ ስራ ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን በመለየትና በመፍታት ለመረጃ ጥራት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልፀው፤ በዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት ፅንሰ ሃሳብ፣ ስለጥናቱ አስፈላጊነትና የመረጃ ጥራት ላይ ያተኮረ ገለፃ ቀርቦ ግንዛቤ ተፈጥሯል። ስልጠናው ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ በመስክ ስራ ላይ ለሚሳተፉ 300 የሚሆኑ ባለሙያዎች ለቀጣይ ሰባት ቀናት እንደሚሰጥ ከወጣው መርሀ ግብር ለመረዳት ተችሏል።

የግብርና ቆጠራ አፈፃፀም ተገመገመ መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አ
+5
የግብርና ቆጠራ አፈፃፀም ተገመገመ መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አጠናቆ የሪፓርት እና ትንተና ሂደት አሁን የደረሰበትን ደረጃ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አዲሱ አረጋ እና ከፍተኛ የዘርፉ ሀላፊዎች ባሉበት በዛሬው ዕለት ተገምግሟል:: ሚንስትሮቹ የቆጠራው ሂደት ውጤታማ እንደነበር በመግለፅ፤ የቆጠራውን ሪፖርትና ቀሪ ተግባራት በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች ይፋ እንዲሆን አቅጣጫ ሰጥተዋል:: የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ለቆጠራው ስኬታማነት ድጋፍ ላደረጉ ባለድርሻ አካላት፣ መረጃ ሰጪዎች፣ የስታቲስቲክስ ባለሙያዎች እና አመራር ብሎም በሁሉም እርከን ላይ ለሚገኙት የመንግሰት አካላት ምስጋና አቅርበው ቀሪውን የሪፖርት ተግባራት በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች ይፋ እንደሚደረግ ገልፀዋል::

በዲጂታል የሰው ሀብት መረጃ አያያዝና አሰራሮች ዙሪያ ለተቋሙ ሰራተኞች ኦረንቴሽን ተሰጠ መጋቢት 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ሰራተኞች በፌዴራል
+4
በዲጂታል የሰው ሀብት መረጃ አያያዝና አሰራሮች ዙሪያ ለተቋሙ ሰራተኞች ኦረንቴሽን ተሰጠ መጋቢት 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ሰራተኞች በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በተዘጋጀው ዲጂታል የሰው ሀብት አስተዳደር መረጃ አያያዝና አሰራሮች ዙሪያ ኦረንቴሽን ተሰጠ። በኦረንቴሽን መድረኩ ላይ የተገኙት የተቋሙ ስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ በተቋሙ ሪፎርም እና እንደሀገር ለሰው ሀብት አስተዳደር በተሰጠው ትኩረት መረጃ ከቅጥር እስከ ስንብት ያሉት አሰራሮችን በሙሉ ዲጂታል እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ መቆየቱን በማስረዳት የዲጂታል አሰራሩን በተሟላ መልኩ ወደ ስራ ለማስገባት ለአመራሩና ሰራተኛው በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀውን መድረክ መሆኑን ገልፀው፤ በቀጣይ ሁሉም የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች በሚሰጠው ኦረንቴሽን መሰረት ወደ ተግባር ለመቀየር መሰራት እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል። በመድረኩ የሰው ሀብት አስተዳደር አሰራሮችን ለማዘመን በተዘጋጀው የዲጂታል የሰው ሀብት ምዝገባ ስርዓት (ICMIS) አተገባበርና አጠቃላይ የሪፎርም ተግባራት አሁናዊ ሁኔታ ላይ ገለፃና ኦረንቴሽን ተሰጥቷል።