cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

✟ ጋሜል- ዘ ኦርቶዶክስ ✟

✝️ጋሜል ብሂል ግሩም እግዚአብሔር፡✝️ ✝️ጋሜል ማለት ፦ እግዚአብሔር የማይመረመር ግሩም ነው ማለት ነው።✝️ አስተያየት ለመስጠት ➛ 💿 የተዋሕዶ የመዝሙር ግጥሞች 💿     https://t.me/yemezmur_gexem 👇☝️ @mahtebezetewahdo https://t.me/maedot_orthodox_group

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
44 538
مشترکین
-4224 ساعت
+1 0707 روز
+8 59130 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

♡ የትንሣኤው ጌታ ♡ በአምላክነቱ ነውና ገናና በኃይል ተነሣልን በክብር በምስጋና ጥበቃ ቢያኖርም የአይሁድ ጉባኤ ከቶ መቼ ቀረ የጌታ ትንሣኤ መላእክት ነጭ ለብሰው ለአምልኮ ወርደዋል ትንሣኤውን አይተው እርሱን አድንቀዋል የአዳምን ዘር ወዶ እራሱን የሰጠ በትንሣኤው ብርሃን ጨለማን ለወጠ        ምድር ያልቻለችው ጌታን የወደድሽ መግደላዊት ማርያም ምንኛ ታደልሽ ዙሪ ተመልከቺ ጌታ ቀኝሽ ቆሟል በታላቅ ስልጣኑ ከሙታን ተነስቷል        መምህርሽ ነውና ስገጂ ለጌታ አዳኝሽ ክርስቶስ እስርሽን የፈታ ሄደሽ ንገሪያቸው ለሐዋርያቱ ተነሥቷል ጌታችን ሳይል መግነዝ ፍቱ        በሞት ላይ ኃይል ያለው ነውና አምላክሽ ተነሥቷል በስልጣን ሐሴት ይሙላው ልብሽ በሌሊት ጨለማ የፈለግሽው ጌታን መግደላዊት ማርያም አታፍስሺ እንባን        መከራው ቢያይልም ቢከብድ ፈተናችን እስከ ሞት አይወልቅም ከእኛ ማዕተባችን የጨለማው ዘመን ይሻራል በጌታ ትንሣኤ እስክናገኝ ወገኖች እንበርታ መዝሙር ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ እና ዘማሪ ሊቀ ዲያቆን ተመስገን ይባቤ
نمایش همه...
9🥰 5👏 3👍 2😘 2❤‍🔥 1🔥 1🤗 1💘 1
𓆩💜𓆪
♡ የትንሣኤው ጌታ ♡ በአምላክነቱ ነውና ገናና በኃይል ተነሣልን በክብር በምስጋና ጥበቃ ቢያኖርም የአይሁድ ጉባኤ ከቶ መቼ ቀረ የጌታ ትንሣኤ መላእክት ነጭ ለብሰው ለአምልኮ ወርደዋል ትንሣኤውን አይተው እርሱን አድንቀዋል የአዳምን ዘር ወዶ እራሱን የሰጠ በትንሣኤው ብርሃን ጨለማን ለወጠ        ምድር ያልቻለችው ጌታን የወደድሽ መግደላዊት ማርያም ምንኛ ታደልሽ ዙሪ ተመልከቺ ጌታ ቀኝሽ ቆሟል በታላቅ ስልጣኑ ከሙታን ተነስቷል        መምህርሽ ነውና ስገጂ ለጌታ አዳኝሽ ክርስቶስ እስርሽን የፈታ ሄደሽ ንገሪያቸው ለሐዋርያቱ ተነሥቷል ጌታችን ሳይል መግነዝ ፍቱ        በሞት ላይ ኃይል ያለው ነውና አምላክሽ ተነሥቷል በስልጣን ሐሴት ይሙላው ልብሽ በሌሊት ጨለማ የፈለግሽው ጌታን መግደላዊት ማርያም አታፍስሺ እንባን        መከራው ቢያይልም ቢከብድ ፈተናችን እስከ ሞት አይወልቅም ከእኛ ማዕተባችን የጨለማው ዘመን ይሻራል በጌታ ትንሣኤ እስክናገኝ ወገኖች እንበርታ መዝሙር ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ እና ዘማሪ ሊቀ ዲያቆን ተመስገን ይባቤ
نمایش همه...
𓆩💜𓆪
✝ እንኳን ለዳግሚያ ትንሳኤ በሰላም አደረሳችሁ
➡️ ለስም አጠራሩ ጌትነት ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ትንሳኤው በሁዋላ ለደቀ መዛሙርቱ በጉባኤ 3 ጊዜ ተገልጦላቸዋል:-
1.በዕለተ ትንሳኤ ምሽት በፍርሃት ሳሉ
2.ያላመነ ቶማስን ለማሳመን በተነሳ በ8ኛው ቀን (ማለትም ዛሬ)
3.ከተነሳ ከ23 ቀናት በሁዋላ በጥብርያዶስ ባሕር ዳርቻ ላይ ነው::
➦ ጌታ አርባውን ቀን ለአንዱም: ለሁለቱም በግል ይገለጥላቸው ነበር:: እመቤታችንን ግን ፈጽሞ አይለያትም ነበር:: ➦ ጌታችን ከተነሳ በሁዋላ ለሳምንት ተለይቷቸው ስለ ነበር በቤተ ክርስቲያን ውዳሴ ማርያም እንጂ መልክዐ ኢየሱስ በማሕበር አይደገምም:: ➦ በዚሕች ዕለት ደቀ መዛሙርቱ በጽርሐ ጽዮን ሳሉ ጌታችን "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸዋል:: ቶማስንም "ና ዳስሰኝ" ብሎታል:: ሐዋርያው እጁን ከተወጋ ጐኑ ላይ ቢያሳርፍ በመቃጠሉ "ጌታየ አምላኬም" ሲል ጮሆ ምስጢረ ተዋሕዶውን መስክሯል:: ➦ ጌታም ቶማስን "እስመ ርኢከኒሁ አመንከኒ" (ማለትም ስላየኸኝ አመንከኝ)! "ብጹዐንሰ እለ እንዘ ኢይሬእዩኒ የአምኑኒ" (ሳያዩ የሚያምኑ ግን ብጹዐን (ማለትም ንዑዳን ክቡራን) ናቸው ብሎታል:: (ዮሐ. 20:24)
✝️ ከጌታችን ከትንሳኤው: ከቅዱሱም ሐዋርያ በረከት አይለየን::
"ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ 'ሰላም ለእናንተ ይሁን' አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን 'ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን' አለው:: ቶማስም 'ጌታዬ አምላኬም' ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም 'ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው' አለው::" (ዮሐ.20:26-29)
   💚 ወስብሐት ለእግዚአብሔር 💚
نمایش همه...
🥰 13 9👏 4❤‍🔥 3😍 3🤗 2👍 1🕊 1😘 1
✝ እንኳን ለዳግሚያ ትንሳኤ በሰላም አደረሳችሁ
➡️ ለስም አጠራሩ ጌትነት ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ትንሳኤው በሁዋላ ለደቀ መዛሙርቱ በጉባኤ 3 ጊዜ ተገልጦላቸዋል:-
1.በዕለተ ትንሳኤ ምሽት በፍርሃት ሳሉ
2.ያላመነ ቶማስን ለማሳመን በተነሳ በ8ኛው ቀን (ማለትም ዛሬ)
3.ከተነሳ ከ23 ቀናት በሁዋላ በጥብርያዶስ ባሕር ዳርቻ ላይ ነው::
➦ ጌታ አርባውን ቀን ለአንዱም: ለሁለቱም በግል ይገለጥላቸው ነበር:: እመቤታችንን ግን ፈጽሞ አይለያትም ነበር:: ➦ ጌታችን ከተነሳ በሁዋላ ለሳምንት ተለይቷቸው ስለ ነበር በቤተ ክርስቲያን ውዳሴ ማርያም እንጂ መልክዐ ኢየሱስ በማሕበር አይደገምም:: ➦ በዚሕች ዕለት ደቀ መዛሙርቱ በጽርሐ ጽዮን ሳሉ ጌታችን "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸዋል:: ቶማስንም "ና ዳስሰኝ" ብሎታል:: ሐዋርያው እጁን ከተወጋ ጐኑ ላይ ቢያሳርፍ በመቃጠሉ "ጌታየ አምላኬም" ሲል ጮሆ ምስጢረ ተዋሕዶውን መስክሯል:: ➦ ጌታም ቶማስን "እስመ ርኢከኒሁ አመንከኒ" (ማለትም ስላየኸኝ አመንከኝ)! "ብጹዐንሰ እለ እንዘ ኢይሬእዩኒ የአምኑኒ" (ሳያዩ የሚያምኑ ግን ብጹዐን (ማለትም ንዑዳን ክቡራን) ናቸው ብሎታል:: (ዮሐ. 20:24)
✝️ ከጌታችን ከትንሳኤው: ከቅዱሱም ሐዋርያ በረከት አይለየን::
"ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ 'ሰላም ለእናንተ ይሁን' አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን 'ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን' አለው:: ቶማስም 'ጌታዬ አምላኬም' ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም 'ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው' አለው::" (ዮሐ.20:26-29)
   💚 ወስብሐት ለእግዚአብሔር 💚
نمایش همه...
ጌታ ሆይ ማስተዋልና ጥበብን ስጠኝ። 🙏✨🙏✨ ፨፨፨፨፨፨፨፨ እንደምን ዋላችሁ? እንደምን አመሻችሁ?
نمایش همه...
20🙏 10🥰 4😍 3❤‍🔥 2👏 2🔥 1😢 1🎉 1🕊 1😘 1
ጌታ ሆይ ማስተዋልና ጥበብን ስጠኝ። 🙏✨🙏✨ ፨፨፨፨፨፨፨፨ እንደምን ዋላችሁ? እንደምን አመሻችሁ?
نمایش همه...
♡ ንሴብሆ ለእግዚአብሔር ♡ ንሴብሖ /2/ ለእግዚአብሔር /2/  ስቡሐ ዘተሰብሐ /4  እናመስግነው /2/ እግዚአብሔርን /2/  ምስጉን ነው የተመሰገነ /4/  ባህሩን ተሻግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ ከባርነት ቀንበር ፍፁም ነፃ ወጣን ህይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር ጉልበታችን ቢዝል መከራም ቢበዛ ሃይላችን ጌታ ነው የዓለም ቤዛ ከአለት ላይ ውሃ ፈልቆ እንደጠጣነው ይህን ታላቅ አምላክ ኑ እናመስግነው ሰዎች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ ሃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ ♡ ㅤ  ⎙ㅤ    ⌲        ✉️    ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
نمایش همه...
🥰 9 7👏 3👍 2😍 2❤‍🔥 1🎉 1🕊 1🤗 1
𓆩💜𓆪
📚✝️ የብርሃን እናት ✝️📚 ጸሐፊ ፦ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ አቅራቢ ፦ ✞ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፍት📚 ይህ መጽሐፍ በግሩም አጻጻፍ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ስለ እናታችን ስለ ድኅነታችን ምክንያት ድንግል ማርያም የብርሃን እናትነት የተጻፈና በዕንባ እየታጀቡ የሚያነቡት መጽሐፍ ነው ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን አድርሱ!!   #ሼር_ሼር_ሼር
نمایش همه...
22🥰 7👍 5🔥 3👏 1
📚✝️ የብርሃን እናት ✝️📚 ጸሐፊ ፦ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ አቅራቢ ፦ ✞ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፍት📚 ይህ መጽሐፍ በግሩም አጻጻፍ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ስለ እናታችን ስለ ድኅነታችን ምክንያት ድንግል ማርያም የብርሃን እናትነት የተጻፈና በዕንባ እየታጀቡ የሚያነቡት መጽሐፍ ነው ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን አድርሱ!!   #ሼር_ሼር_ሼር
نمایش همه...
እንኳን ለእናቶቻችን "ቅዱሳት አንስት" ዓመታዊ የመታሠቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"
➡️ " ቅዱሳት አንስት" ከትንሳኤ ሳምንት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" (የተቀደሱ ሴቶች) ተብላ ትጠራለች:: በወቅቱ በኢየሩሳሌምና ዙሪያዋ ከተከተሉት ሴቶች ጌታችን 36ቱን መርጧል:: እነዚህ እናቶች ከዋለበት ውለው : ካደረበት አድረው : የቃሉን ትምሕርት ሰምተዋል:: የእጁንም ተአምራት አይተዋል:: ፈጽመውም አገልግለውታል::
➡️ መጽሐፍ "አንስተ ገሊላ ኩሎን:: አዋልዲሃ ለጽዮን:: አስቆቀዋሁ ለመድኅን:: ከመ ዖፈ መንጢጥ እንዘ ይሤጽራ ገጾን::" ይላልና በዕለተ ዐርብ ፊታቸወውን እየነጩ : ደረታቸውን እየደቁ : እንባቸውም እንደ ጐርፍ እየፈሰሰ አብረውት ውለዋል::
➡️ ጌታም ፍጹም ፍቅራቸውን ተመልክቷልና ከሁሉ አስቀድሞ ትንሳኤውን ለእነሱ ገለጠላቸው:: እነርሱም ትንሳኤውን በመፋጠን አብሥረዋል:: "ሰበካ ትንሳኤ፡ አዋልዲሃ ለጽዮን" እንዳለ ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ፡፡ በዚህም ምክንያት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" ተብላ ትከበራለች::
✝️ አምላካችን በፍቅርና በቅድስና ጌጥ ካጌጡ እናቶቻችን በረከትን ያድለን::
➦ "መልአኩም መልሶ ሴቶቹን አላቸው:- 'እናንተስ አትፍሩ:: የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና:: እንደተናገረ ተነስቷልና በዚሕ የለም:: የተኛበትን ሥፍራ ኑና እዩ:: ፈጥናችሁም ሒዱና ከሙታን ተነሣ: እነሆም ወደ ገሊላ ይቀድማቹሃል:: በዚያም ታዩታላችሁ ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሯቸው' . . . እነሆም ኢየሱስ አገኛቸውና ደስ ይበላችሁ አላቸው:: እነርሱም ቀርበው እግሩን ይዘው ሰገዱለት::" (ማቴ. 28:5-10)
   💚 ወስብሐት ለእግዚአብሔር 💚
نمایش همه...
13👍 5🔥 2🥰 2🕊 2😍 2❤‍🔥 1🎉 1🤗 1😘 1