fa
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

رفتن به کانال در Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

نمایش بیشتر
3 310
مشترکین
-324 ساعت
-87 روز
-3530 روز
آرشیو پست ها
📖#ሥራዓተ_ክርስትና_በፍትሐ_ነገስት📖 #መጽሐፉ የቤተ ክርስቲያንን ማንነት ቤተ ክርስቲያን ከመሥራቱ በፊት፣በሚሠራበት ጊዜና ከተሠራ በኋላ ምን ማድረግ እንደሚገባና ለቤተ ክርስቲያን ሊደረግ ስለሚገ
📖#ሥራዓተ_ክርስትና_በፍትሐ_ነገስት📖 #መጽሐፉ የቤተ ክርስቲያንን ማንነት ቤተ ክርስቲያን ከመሥራቱ በፊት፣በሚሠራበት ጊዜና ከተሠራ በኋላ ምን ማድረግ እንደሚገባና ለቤተ ክርስቲያን ሊደረግ ስለሚገባ ጥንቃቄ ይነግረናል፡፡ የቅዱሳት መጻሕፍትን ምንነት፣ ጠቀሜታቸውንና ቤተ ክርስቲያን የምትቀበላችውን የመጻሕፍት ብዛት ምን ያህል እንደሆነ/ሰማንያ አንዱንም ቈጥሮ/ ያስረዳናል፡፡ ስለ ጥምቀት ምንነት፣አስፈላጊነት፣ የጥምቀት መሥራቹ ማን እንደሆነ፣በአርባና በሰማንያ ቀን የመጠመቃችን ምስጢሩ ምንድን ነው፣ ሁለት ፆታ ኑሯቸው የሚወለዱ /ፍናፍት/ ሕፃናት መቼ ይጠመቃሉ የሚለውንና የመሳሰለውን የጥምቀት ሥርዓትም እንማርበታለን፡፡ #መጋቢ ሐዲስ መምህር ተስፋሚካኤል ታከለ 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ግእዝ_ለሁሉም📚 አዘጋጅ ➮መ/ር አበበ ቤተ ማርያም 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እ
📚#ግእዝ_ለሁሉም📚 አዘጋጅ ➮መ/ር አበበ ቤተ ማርያም 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

💧በድጋሚ ታትሟል # ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ እና እጅግ ተወዳጅ መጻሕፍት መካከል አንዱነው..! 📚#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ📚 ከሕይወቱ
💧በድጋሚ ታትሟል # ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ እና እጅግ ተወዳጅ መጻሕፍት መካከል አንዱነው..! 📚#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ📚 ከሕይወቱ ቅምሻ [....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ....] (ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ) [..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]›› ብቅ በሉ..! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

#ብቻውን እንደ ተቋም ያገለግል ነበረ። ለበርካታ ዓመታት ከገጠር እስከ ከተማ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገራት ቅዱሱን ሕያው ወንጌል በታማኝነትና በትጋት ያለዕረፍት ያገለገሉት #መምህር_ዘለዓለም_ወን
#ብቻውን እንደ ተቋም ያገለግል ነበረ። ለበርካታ ዓመታት ከገጠር እስከ ከተማ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገራት ቅዱሱን ሕያው ወንጌል በታማኝነትና በትጋት ያለዕረፍት ያገለገሉት #መምህር_ዘለዓለም_ወንድሙ ለእውነት የቆመ ለእውነት የኖረ የሚያስተምረውን በሕይወት የገለጠ (የእኛ ዘመን ጳውሎስ ) ታላቁ ወንጌላዊ አረፈ። ነፍሱን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን!!

💧አዲስ መጽሐፍ 📚#ከበረኸኛው_መልስ📚 [በቀሲስ ታምራት ውቤ] ከዚህ ቀደም በፍና ቅዱሳን ፍቅር እንዲኹም በራዕየ ኒፎን የምናውቃቸው ተወዳጅ ጸሐፊያችን ቀሲስ ታምራት ውቤ አኹን ደግሞ በአዲስ መጽ
💧አዲስ መጽሐፍ    📚#ከበረኸኛው_መልስ📚        [በቀሲስ ታምራት ውቤ] ከዚህ ቀደም በፍና ቅዱሳን ፍቅር እንዲኹም በራዕየ ኒፎን የምናውቃቸው ተወዳጅ ጸሐፊያችን ቀሲስ ታምራት ውቤ አኹን ደግሞ በአዲስ መጽሐፍ ብቅ ብለዋል.. -- «ቀራንዮ ላይ ዓለሙን ባዩ ዓይኖችህ ተመልከተኝ፤ በቀኝ የተሰቀለውን ወንበዴ የሰሙት ጀሮዎችህ ከእሱ ለባስኩት ለእኔ ይከፈቱ፤ አዳምን ያሰበው ልብህ ከአዳም በክፋት የምልቅ እኔንም ያስበኝ፤ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ በሚል ቃልህ መጽናናትን ሰጥተህ ትናንቴን አስረሳኝ፡፡አሜን።»            [ከውስጥ ገጽ] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ኦርቶዶክሳዊ_ተዋስኦ_ቅጽ ፪📚 ....በዚህ ሁሉ የኑሮ ውጣውረድ ሂደት ውስጥ ደግሞ ተዋሥኦዋችን በተስፋ የሚጠበቀውን የመዳንን መንገድን ወደ ፍጽምና ሕይወት ማድረስ መቻል ነው።በመምህር በትረ ማ
📚#ኦርቶዶክሳዊ_ተዋስኦ_ቅጽ📚 ....በዚህ ሁሉ የኑሮ ውጣውረድ ሂደት ውስጥ ደግሞ ተዋሥኦዋችን በተስፋ የሚጠበቀውን የመዳንን መንገድን ወደ ፍጽምና ሕይወት ማድረስ መቻል ነው።በመምህር በትረ ማርያም አበባው የተዘጋጀው  መጽሐፍም ይሄንን ሚዛን ለመጠበቅ የተደረገ የተዋሥኦ ዕቅበት ነው።ከባለቤቱ የተገለጠውን፣በኦርቶዶክሳዊት ጉባኤ የተቀበልነውን፣የምንጠብቀውና ለትውልድ የምንሰጠውን ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ ለመጠበቅ የተጻፈ ተዋሥኦ የህሊና ማረፊያ የልቡና መደገፊያ ነው።ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን አረዳድና ኅብረት ሊነጥል ከሚችል ማንኛውም ነገር፦አረዳድ፣ጥያቄ፣ኑፋቄ፣ፈቃደ ሥጋ፣ፈቃደ ሰይጣን፣ፍልስፍና፣ደርጅት፣ርዕዮተ ዓለም ጋር እንደ አመጣጡ ለመመለስ  የሚደረግ ተዋሥኦ የወንጌላዊነት መገለጫ  ነው። ከዚህ ቀደም በርካታ መጻሕፍትን አዘጋጅተው ባስነበቡን በመምህር በትረ ማርያም አበባው የተዘጋጀልን ይሄ መጽሐፍም ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮን ለመጠበቅ የተደረገ ተዋሥኦ ነውና አንብበን ለወንጌላዊ ኑሮ እና ለድኅነት ጉዞ እንድንጠቀምበት እግዚአብሔር ይርዳን። ✍️መምህር ገብረመድኅን እንየው 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

....#ዳግማዊ_ዐፄ_ምኒልክም ጥቅምት 2 ቀን 1888 ዓ.ም. ወደ ዓድዋ ሲዘምቱ #የቅዱስ_ጊዮርጊስ ታቦት ይዘው ነበረ። የካቲት 22 ለ23 አጥቢያ ከጧቱ 11:00 ሰዓት ዓድዋ ላይ ጦርነቱ ጀመረ። በ
....#ዳግማዊ_ዐፄ_ምኒልክም ጥቅምት 2 ቀን 1888 ዓ.ም. ወደ ዓድዋ ሲዘምቱ #የቅዱስ_ጊዮርጊስ ታቦት ይዘው ነበረ። የካቲት 22 ለ23 አጥቢያ ከጧቱ  11:00 ሰዓት ዓድዋ ላይ ጦርነቱ ጀመረ። በዚህን ጊዜ በጦርነቱ መሐል ድንቅ ተአምር ታዬ። ይኸውም ቀይ ፣ ቢጫና አረንጓዴ ቀስተ ደመና ነው። በቀስተ ደመናው ውስጥ ደግሞ መልኩ አረንጓዴ የሚመስል ጢስ ወጣ። ጢሱም ውስጥ የነጎድጓድ ድምጽ ተሰማ። ታላቅም ሽብር ሆነ። #ቅዱስ_ጊዮርጊስ በነጭ ፈረስ ላይ ተቀምጦ ተገለጠ። ከዚህን በኋላ የኢጣሊያን  ወታደሮች መዋጋት አልሆነላቸውም። መሳሪያ የያዙበት ሰይፍ የጨበጡበት ክንዳቸው ዛለ። በግንባራቸውም ፍግም እያሉ ወደቁ። ምድር ጠበበቻቸው። የኢትዮጵያ አርበኞች ፈጇቸው። የተረፉትንም ማረኳቸው። ቀኑም የካቲት 23/1888 ዓ.ም. ዕለተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነበር። "እ ኔ : ሴ ት : ነ ኝ  ፤  ጦ ር ነ ት : አ ል ወ ድ ም : :  ሆ ኖ ም : ኢ ት ዮ ጵ ያ ን : የ ኢ ጣ ሊ ያ : ጥ ገ ኛ : የ ሚ ያ ደ ር ግ : ው ል : ከ መ ቀ በ ል : ጦ ር ነ ት ን : እ መ ር ጣ ለ ሁ : : " እ ቴ ጌ : ጣ ይ ቱ : ብ ጡ ል : ኃ / ማ ር ያ ም [ ብ ር ሃ ን : ዘ : ኢ ት ዮ ጵ ያ ] የደጋግ አባቶቻችንን ነፍስ በሰላም ያሳርፍልን  ..! #እንኳን_ለ130ኛው_የዓድዋ_የድል_መታሰቢያ_በዓል_አደረሰን !!

📚#የኢትዮጵያ_ታሪክ📚 ➥ታሪክን ማወቅ የሰሚዎችን ጆሮ ይከፍታል። አንድ ፈረንጅ መጥቶ ስለ አክሱምና ስለ ላሊበላ ቢነግረን ታሪኩን ብናውቀው እንኳ ውስጣችን ደስ ይለዋል።ያንንም ሰው እንደ ባዕድ ከ
+1
📚#የኢትዮጵያ_ታሪክ📚 ➥ታሪክን ማወቅ የሰሚዎችን ጆሮ ይከፍታል። አንድ ፈረንጅ መጥቶ ስለ አክሱምና ስለ ላሊበላ ቢነግረን ታሪኩን ብናውቀው እንኳ ውስጣችን ደስ ይለዋል።ያንንም ሰው እንደ ባዕድ ከማየት ቤተኛ አድርገን እንመለከተዋለን። ታሪክን ማወቅ ቤተሰብ ይፈጥራል ። ➾ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ስለ ታሪክ አጻጻፍ የተናገሩትን ማንሣት ጠቃሚ ነው፡- ፩-  ታሪክን መማር ለሰው ሁሉ ይበጃል። ለቤተ መንግሥት መኰንን ይበልጥ ይበጃል። ፪-  የታሪክ ትምህርት የሚጠቅመው እውነተኛ ሲሆን ነው ይላሉ ። በመቀጠል  እውነተኛ ታሪክ ለመጻፍ ሦስት ነገሮች ያስፈልጋሉ ይላሉ፡- ሀ- ቅንና አስተዋይ ልቡና ለ- ሚዛናዊ ናየማያደላ አእምሮ ሐ- ግልፅና የጠራ የቋንቋ አገባብ ። -ልክ እንደ #ተክለጻድቅ_መኩሪያ ያለ ማለት ነው።በመኾኑም በእኚ ጉምቱ ጸሐፊ የቆየልንን ታሪክ እነኾ ብለናል..! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

““... ነ አ ም ን - እ ና ም ና ለ ን ...”” ---------------------------------------------- #እምነት ከሰው ልጅ ልብ የሚነሣ የመገለጥ ኹነት ቅበላ ነው። #እምነት መገለጥን ሲከተል #ሃይማኖታዊ ይኾናል ፤ መገለጥ ሳይቀድምለት የሚነሣ ከኾነ ኢ-ሃይማኖታዊ እምነት ይኾናል!! [ይኽ አምልኮታዊውን የእምነት ባሕርይ ተከትለን የቃሉን ምንነት ስናይ የሚሰጠን ብያኔ ነው] በሌላም መልክ #እምነት ልባችን የተቀበላቸውን እውነቶች የሚገልጥ ነው። እውነት #እምነት ነው - የሚቀበሉት!! ትክክል ነው ፥ ጥርጥር የለበትም ፥ እቀበለዋለኹ ስንል #አምነዋለኹ እንላለን። [ይኽን አገላለጽ በየፈርጁ ለማየት ሳትሞክር ፥ ቀጥታ ወስደኽ ከአምላክ የእሱነቱ መገለጥ ተነሥቶ ለተሰጠን ሃይማኖት ልባችን ከሚሰጠው መታመን ጋር ካቀላቀልኸው እና #አምነዋለኹ ሲባል ያ’ እንዲኽ የተባለው #አምላክ/ኬ ነው ማለት የሚመስልኽ ከኾነ ፥ ምን ያኽል ከመጻሕፍት አረዳድ ርቀኽ እንዳለኽ ይገልጥኻል] #ሃይማኖት አምላካዊ መገለጥ ነው ፥ ፍጡር ደግሞ ለዚኽ መገለጥ ምላሽ ይሰጣል ፤ ለአምላካዊው መገለጥ ምላሽ በሰጠችው በዚኽች ኅብረት ውስጥ ደግሞ በየዘመናቱ አምላካዊ ግብራት ቀጥታም አልያም በልዩ ልዩ መልክ ይፈጸማሉ። እኒያ ኹሉ መገለጦች በአማንያኑ ተቀባይነት አላቸው ፤ በሌላ አባባል #ይታመናሉ። እኒያ ኹሉ እምነቶች [ልዩ ልዩ መገለጦች እና ግብሮች] በልብ ተኺዶ ወደ መለኮታዊው መገለጥ የሚደረስባቸው እና ‛የመለኮታዊው ባሕርይ ተካፋይ’ የሚያደርጉ ጥርጊያዎች ናቸው። ከእኒኽ #አመኔታዎች አንዱ #የድንግል_ማርያም #ወላዲተ_አምላክነት ነው። ይኽ የነገረ ድኅነት መሠረት ፣ የነገረ ሥጋዌም መግቢያ ነው። #ድንግል_ማርያም #የአምላክ_እናት ናት!! ይኽ ለእምነታችን ማረጋገጫ ነው ፤ ከድንግል የተወለደው #አምላክ_ነው የሚል ጠንካራ #ምስክርነትን ይሰጣል። ድንግል ማርያምን “ወላዲተ አምላክ - የአምላክ እናት” ብለው ለመቀበል የሚከብዳቸው ፥ ምን ለመኾን እንደሚፈልጉ ግልጽ አይደለም! ይኽ ማለትኮ የልጇ “የባሕርይ አምላክነት” ላይ ጥያቄ አለኝ የሚል ድምፀት አለው.......!! #ድንግል_የአምላክ_እናት ናት - ስንል ቀጥታ ከእሷ በሥጋ የተወለደው #ኢየሱስ_ክርስቶስ የባሕርይ #አምላክ ነው የሚል ምስክርነት ነው!! ዓለምን ለማዳን #አምላክ_ሰው ኾነ የሚል መታመን ነው! [ይኽን የማይቀበል - በክርስትና ስም አርዮሳዊ አመፅን እያራመደ ያለ ተረፈ አ#ር#ዮ#ሳ#ዊ ያሰኘዋል። “ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ” ነው ብለኽ ካመንኽ እናቱን “የአምላክ እናት” ከማለት አትጎድልም ነበር] እኛ #ክርስቲያኖች ፥ ከሐዋርያዊው ቅዱስ አትናቴዎስ ጋር ኹነን #በእምነት አብረን እንዲኽ እንላለን፦ « #ነአምን በእግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ከመ #ወላዲተ_አምላክ - #የአምላክ_እናታ እንደኾነች በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም #እናምናለን » [ሃይማኖተ አበው]። አዎ !! ነአምን - እናምናለን🙏 ════════════════     ©️ጉባኤ ደብረ ምጥማቅ

““... ነ አ ም ን - እ ና ም ና ለ ን ...”” ---------------------------------------------- #እምነት ከሰው ልጅ ልብ የሚነሣ የመገለጥ ኹነት ቅበላ ነው። #እምነት መገለጥን ሲከተል #ሃይማኖታዊ ይኾናል ፤ መገለጥ ሳይቀድምለት የሚነሣ ከኾነ ኢ-ሃይማኖታዊ እምነት ይኾናል!! [ይኽ አምልኮታዊውን የእምነት ባሕርይ ተከትለን የቃሉን ምንነት ስናይ የሚሰጠን ብያኔ ነው] በሌላም መልክ #እምነት ልባችን የተቀበላቸውን እውነቶች የሚገልጥ ነው። እውነት #እምነት ነው - የሚቀበሉት!! ትክክል ነው ፥ ጥርጥር የለበትም ፥ እቀበለዋለኹ ስንል #አምነዋለኹ እንላለን። [ይኽን አገላለጽ በየፈርጁ ለማየት ሳትሞክር ፥ ቀጥታ ወስደኽ ከአምላክ የእሱነቱ መገለጥ ተነሥቶ ለተሰጠን ሃይማኖት ልባችን ከሚሰጠው መታመን ጋር ካቀላቀልኸው እና #አምነዋለኹ ሲባል ያ’ እንዲኽ የተባለው #አምላክ/ኬ ነው ማለት የሚመስልኽ ከኾነ ፥ ምን ያኽል ከመጻሕፍት አረዳድ ርቀኽ እንዳለኽ ይገልጥኻል] #ሃይማኖት አምላካዊ መገለጥ ነው ፥ ፍጡር ደግሞ ለዚኽ መገለጥ ምላሽ ይሰጣል ፤ ለአምላካዊው መገለጥ ምላሽ በሰጠችው በዚኽች ኅብረት ውስጥ ደግሞ በየዘመናቱ አምላካዊ ግብራት ቀጥታም አልያም በልዩ ልዩ መልክ ይፈጸማሉ። እኒያ ኹሉ መገለጦች በአማንያኑ ተቀባይነት አላቸው ፤ በሌላ አባባል #ይታመናሉ። እኒያ ኹሉ እምነቶች [ልዩ ልዩ መገለጦች እና ግብሮች] በልብ ተኺዶ ወደ መለኮታዊው መገለጥ የሚደረስባቸው እና ‛የመለኮታዊው ባሕርይ ተካፋይ’ የሚያደርጉ ጥርጊያዎች ናቸው። ከእኒኽ #አመኔታዎች አንዱ #የድንግል_ማርያም #ወላዲተ_አምላክነት ነው። ይኽ የነገረ ድኅነት መሠረት ፣ የነገረ ሥጋዌም መግቢያ ነው። #ድንግል_ማርያም #የአምላክ_እናት ናት!! ይኽ ለእምነታችን ማረጋገጫ ነው ፤ ከድንግል የተወለደው #አምላክ_ነው የሚል ጠንካራ #ምስክርነትን ይሰጣል። ድንግል ማርያምን “ወላዲተ አምላክ - የአምላክ እናት” ብለው ለመቀበል የሚከብዳቸው ፥ ምን ለመኾን እንደሚፈልጉ ግልጽ አይደለም! ይኽ ማለትኮ የልጇ “የባሕርይ አምላክነት” ላይ ጥያቄ አለኝ የሚል ድምፀት አለው.......!! #ድንግል_የአምላክ_እናት ናት - ስንል ቀጥታ ከእሷ በሥጋ የተወለደው #ኢየሱስ_ክርስቶስ የባሕርይ #አምላክ ነው የሚል ምስክርነት ነው!! ዓለምን ለማዳን #አምላክ_ሰው ኾነ የሚል መታመን ነው! [ይኽን የማይቀበል - በክርስትና ስም አርዮሳዊ አመፅን እያራመደ ያለ ተረፈ አ#ር#ዮ#ሳ#ዊ ያሰኘዋል። “ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ” ነው ብለኽ ካመንኽ እናቱን “የአምላክ እናት” ከማለት አትጎድልም ነበር] እኛ #ክርስቲያኖች ፥ ከሐዋርያዊው ቅዱስ አትናቴዎስ ጋር ኹነን #በእምነት አብረን እንዲኽ እንላለን፦ « #ነአምን በእግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ከመ #ወላዲተ_አምላክ - #የአምላክ_እናታ እንደኾነች በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም #እናምናለን » [ሃይማኖተ አበው]። አዎ !! ነአምን - እናምናለን🙏 ════════════════     ©️ጉባኤ ደብረ ምጥማቅ

📚#የበርሃ_ምንጮች📚 [ማላንካራውያን] .....ኢትዮጵያውያን ወላጆችም ልክ እንደ ማላንካራውያን የዛሬ ሕፃናት የነ አባቶች፣ የዛሬ ሕፃናት የነገ ሀገር መሪዎች፣ የዛሬ ሕፃናት የነገ ካህናት ጳጳሳት
📚#የበርሃ_ምንጮች📚 [ማላንካራውያን] .....ኢትዮጵያውያን ወላጆችም ልክ እንደ ማላንካራውያን የዛሬ ሕፃናት የነ አባቶች፣ የዛሬ ሕፃናት የነገ ሀገር መሪዎች፣ የዛሬ ሕፃናት የነገ ካህናት ጳጳሳት መሆናቸውን ተረድተን ልጆቻችን እንዲሆኑ የምንመኘውን የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ እና ቤተክርስቲያንን ለማየት እንድንችል ዛሬ ላይ ሆነን ነገን በጋራ ለልጆቻችን እንሥራላቸው፡፡ ሥራችንን ከቤታችን እንጀምር። ቢያንስ የወለድናቸውን ልጆች የእግዚአብሔር እንዲሆኑ እናድርጋቸው እኔ ካየሁት እውነት በመነሳት ይህንን የማትጊያ መጽሐፍ ለነገይቱ ቤተክርስቲያን እና ልጆቿ ይጠቅማል ብዬ ሳበረክት እንደመነሻ ይሆን ዘንድ እንጂ ከዚህ የተሻለ ሥራ ይዘው የሚቀርቡ ወንድሞችና እህቶች እንደሚኖሩ ሙሉ እምነት አለኝ፡፡ የተወደዳችሁ አንባብያን መጽሐፉን ስታነቡት የአጻጸፍ ግድፈትም ሆነ ሌላ ክፍተቶችን ካገኛችሁ የእኔ የጸሓፊው ድክመት እንጂ የማንም አለመሆኑን በቅንነት እንድትረዱኝ እጠይቃለሁ ። [✍️ ጸሐፊው] ➲ማሳሰቢያ የመጽሐፉ ሙሉ ገቢ ለቤተክርስቲያን የተደረገ ሲኾን በኹለት ወገን የምንጠቀምበት መጽሐፍ ነው..! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ነፍሴ_የወደደችውን_አያችሁትን?📚 💧ታትሟል!! በዚህ ወቅት ደግሞ ቢነበብ ተስማሚ ነው...! ...ባጭሩ ከእግዚአብሔር ጋር የሚሆን እውነተኛ ግንኙነት እርሱን ብትወዱትም ሆነ ባትወዱት የሚከወን
📚#ነፍሴ_የወደደችውን_አያችሁትን?📚 💧ታትሟል!! በዚህ ወቅት ደግሞ ቢነበብ ተስማሚ ነው...! ...ባጭሩ ከእግዚአብሔር ጋር የሚሆን እውነተኛ ግንኙነት እርሱን ብትወዱትም ሆነ ባትወዱት የሚከወን ነው፡፡ እናንተ እግዚአብሔርን ከወደዳችሁት ጸሎቶች የዚያ ፍቅር አንድ ተፈጥሮአዊ መግለጫ ነው፡፡ ጾምም የዚያ ፍቅር መግለጫ ነው፡፡ እናንተ ለእግዚአብሔር ያላችሁ ፍቅር ዓለማዊ የሆኑ ፍላጎቶችን ሁሉ ማለትም ረሀብንና ምግብ መሻትን አሰስ ገሰስና ዋጋ ቢስ አድርጎ ይለውጣቸዋል፡፡ ይህን ማለትም እናንተ የምትጾሙት #ለእግዚአብሔር ካላችሁ #ፍቅር የተነሣ ነው፡፡ ሌሎች የሚጾሙ ሰዎች አሉ፤ነገር ግን እግዚአብሔርን አይወዱትም፡፡ [ከውስጥ ገጽ] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623