The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
رفتن به کانال در Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
نمایش بیشتر3 291
مشترکین
+224 ساعت
+127 روز
+10030 روز
آرشیو پست ها
የቤተ ክርስቲያኒቱ የልጆች በዓል በሁሉም ማህበራነ ምዕመናን ነገ በታላቅ ድምቀት ይከበራል።
ተዘጋጅታችኋል?
👉መሪ ጥቅስ፡- ቆላ. 3:20 ''ልጆች ሆይ፥ ይህ ለጌታ ደስ የሚያሰኝ ነውና በሁሉ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ።''
👉መሪ ሃሳብ (ርዕስ)፡- “ታዛዥ ልጆች: ምሳሌያዊ ወላጆች”
👉በዕለቱ፡- በሁሉም ማ/ም በርዕሱ ዙርያ ሰፊ ትምህርት ይሰጣል፡ የተለያዩ የዝማሬ፡ የድራማ፡ የግጥም፡ የጥያቄና መልስ ውድድሮች…ወዘተ ይቀርባሉ፡፡ ወላጆች ለልጆች የሚሰጥ ስጦታ ያመጣሉ፡፡
👉የልጆችን አገልግሎት መደገፍ፡- ከማ/ምዕመናን ጀምሮ እስከ ዋናው ጽ/ቤት ያለውን የልጆች አገልግሎት ለማጠናከር የገቢ ማሰባሰብ ሥራ ይሰራል፡፡
* * * * * *
Baga Ayyaana Ijoollee WKWWMYI'tiin Isin Gahe!
👉Guyyaa: Hagayya 18, 2017ALI
👉Luqqisii:- Qol. 3:20 , ‘'Ijoollee! Waan hundumaatti abboota keessanii fi haadhota keessaniif abboomamaa! Kun Gooftaatti in tola.''
👉Mata Duree: ‘Ijoollee Abboomaman, Maatii Fakkeenyummaa Gaarii Qabu'
👉Guyyichatti:- Waldaa Amantootaa hubdumaatti mata duree kenname irratti barumsi bal’aan nikennama, tajaajilli faarfannaa, walaloo, gaaffii fi deebii…garagaraa nidhiyaata. Maatiin ijoolleedhaaf kan kennamu badhaasa garagaraa qabatanii dhufu.
👉Tajaajila Ijoollee Deeggaruu:- Waldaa Amantootaa (Congregations) irraa kaasee hamma Waajjira Olaanaatti kan jiru tajaajila ijoollee deeggaruuf galiin walitta niqabama.
Waaqayyo ijoollee keenyaa fi tajaajila isaanii dachaan eebbisuu!
#Upcoming_Event
The EECMY Mission Sending Congregations National Forum will take place from 21-22 August 2025 at Finfine Afaan Oromo Congregation.
Let us pray for safe travels as the participants make thier way across from all over Ethiopia to the forum this week.
#PLI_4th_Year_Training
#Central_Cluster #Day_2_Morning
የማዕከላዊ ክላስተር የ4ተኛው ዓመት የመጋቢነት አመራር ሥልጠና(4th Year Pastoral Leadership Training) ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም አማኑኤል አብራሀም የስብሰባ አዳራሽ መሰጠት ተጀምሯል።
የመጋቢያንን የአመራር ክህሎትን ለማሳደግ በአራት ዓመታት ተከፋፍሎ በተቀረፀ ልዩ ሥርዓተ ትምህርት በመሰጠት ላይ የሚገኘው ይህ ሥልጠና በዚህኛው ዙር ማጠቃለያውን የሚያደርግ ይሆናል።
የዘንድሮው ስልጠና "ደቀመዛሙርትን እና ደቀ መዝሙር አድራጊዎችን ማብዛት!" በሚል መሪ ሐሳብ እየተሰጠ ይገኛል።
በስልጠናው ከአዲስ አበባ ሲኖዶስና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ የተወጣጡ የሲኖዶስና የሰበካ መሪዎች፤ የማኀበራነ ምዕመናን ቄሶች፣ ወንጌላውያን እና ሽማግሌዎች ከትዳር አጋሮቻቸው ጋር በጋራ እየተካፈሉ ይገኛሉ።
ባለፉት ወራት በቦረናና በዲላ ከተሞች በርካታ ሲኖዶሶችን ያሳተፈ ሥልጠና በተመሳሳይ ይዘት መሰጠታቸው የሚታወስ ነው። የማዕከላዊ ክላስተርን ጨምሮ በቀጣይ በሌሎች ክላስተሮ የሚሰጠውን የ4ተኛ ዓመት የመጋቢነት አመራር ሥልጠና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚስዮንና ቲኦሎጂ መምሪያ ከፒ ኤል አይ ኢንተርናሽናል(PLI International) ጋር በትብብር ያዘጋጃቸው መሆኑን ከመምሪው ለመረዳት ተችሏል።
#PLI_4th_Year_Training
#Central_Cluster #Day_1_Morning
The Green Legacy of Gulele – Women Empowerment in Action!
🌿 "From Firewood to Forests: The Gulele Women’s Empowerment Project Plants Hope!" 🌳
In Addis Ababa’s Gulele area, an inspiring transformation is taking root! The Gulele Women’s Empowerment Project, once dependent on firewood collection for survival, is now leading a Green Legacy movement by planting trees, ensuring sustainability before they ever need to cut one down.
🔥 The Challenge: For years, these resilient women relied on firewood as their main source of income, contributing to deforestation and environmental strain. But today, they are rewriting their story one sapling at a time.
💪 Impact & Empowerment:
✔️ Economic Freedom: Alternative income sources reduce dependence on firewood.
✔️ Community Leadership: Women leading the fight against deforestation.
#GreenLegacy #WomenEmpowerment #GuleleProject #PlantATree #SustainableEthiopia #AddisAbaba
Summer Camp 2025, Shakiso.
Mekane Yesus Odo Shakiso Parishe Youth Gathering for Wholistic Growth.
EECMY Youth Ministry
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
