ኢስላማዊ ማስታወሻ
رفتن به کانال در Telegram
Aselam aleykum werehmetulah weberekatu እንኳን ወደ ✨ኢስላማዊ ጥቅሶች|| እና ማስታወሻ||✨በደህና መጣችሁ በዚህ ቻናል 👉 ኢስላማዊ ፎቶዎች📷 👉ቁርአን 👉ሀዲሶች📖 👉አነቃቂ ንግግሮች🗣🔊 👉ምክሮች እንዲሁም 👉ቂሷዎችን እንለዋወጣለን 💦ኢንሻአላህ💦
نمایش بیشتر2 904
مشترکین
-224 ساعت
-97 روز
-2530 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+34
در 0 کانالها
ژوئن '26
+62
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+97
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+140
در 1 کانالها
Get PRO
مارس '26
+154
در 4 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+124
در 4 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+166
در 20 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+146
در 6 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+169
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+169
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+96
در 5 کانالها
Get PRO
اوت '25
+449
در 5 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+524
در 7 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+298
در 5 کانالها
Get PRO
مه '25
+144
در 6 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+127
در 4 کانالها
Get PRO
مارس '25
+181
در 1 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+160
در 1 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+187
در 3 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+319
در 3 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+366
در 3 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+245
در 1 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+152
در 2 کانالها
Get PRO
اوت '24
+108
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+66
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+39
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+48
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+99
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+88
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+39
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+19
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+31
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+36
در 1 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+25
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+500
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 14 ژوئیه | +4 | |||
| 13 ژوئیه | +1 | |||
| 12 ژوئیه | +3 | |||
| 11 ژوئیه | +2 | |||
| 10 ژوئیه | +2 | |||
| 09 ژوئیه | +1 | |||
| 08 ژوئیه | +1 | |||
| 07 ژوئیه | +2 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | +6 | |||
| 04 ژوئیه | +3 | |||
| 03 ژوئیه | +3 | |||
| 02 ژوئیه | +4 | |||
| 01 ژوئیه | +2 |
پستهای کانال
إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ وَمَاتُوا۟ وَهُمْ كُفَّارٌۭ فَلَن يُقْبَلَ مِنْ أَحَدِهِم مِّلْءُ ٱلْأَرْضِ ذَهَبًۭا وَلَوِ ٱفْتَدَىٰ بِهِۦٓ ۗ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌۭ وَمَا لَهُم مِّن نَّٰصِرِينَ
﴿آلِ عِمۡرَانَ ٩١﴾
Those who disbelieved and died as disbelievers – an earth full of gold will never be accepted from any one of them, even if he offers it, for his freedom; for them is a painful punishment and they do not have any aides.
{An interpretation of "Aal-i-Imraan: The Family of Imraan", Sura 3 Aya 91}
| 2 | አላህዬ ጨለማን ገፍፈህ በብርሀን እንደምትተካው....በወንጀል ብዛት የጨለመችውን ቀልቤን በምህረትህ አብራልኝ ያ ወዱድ❤️
#ሰባሁል_ኸይር 🤌🥰
| 80 |
| 3 | وَلَسَوْفَ يُعْطِيكَ رَبُّكَ فَتَرْضَىٰ
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
| 76 |
| 4 | 🌱❷➎ በነቢዩ(ﷺ)ላይ አንድ ሶለዋት ያወረደ⁉️
┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
© 𝐖𝐚𝐯𝐞⚡️@HikmaWave_bot | 34 |
| 5 | ቁርአን 🌷
መልካም አዳር 🫀 | 119 |
| 6 | ሰላም አለይኩም ያሩሀል አለም..🥰
ሁሉም በሽታ ነው
ሁሉም ነገር ህመም
ነቢ ያላንቱ አይደምቅም አለም 😍 | 83 |
| 7 | ሀዋን ማን ገደላት?
✍አብዲ ኢኽላስ
ክፍል አስራ ሶስት(13)
ሰሚር ሀዋ ሀዋ ብሎ በመጣራቱ ኢንስፔክተሩ ይህንን ድምፅ ስለሰማ ወደ ሰሚር ክፍል አቀና፡፡ከልካይ ያጣው ኢንስፔክተሩ ማንም ሚያስቆመው ማንም ቁም የሚለው ልክ አይደለህም ሚለው የለምና የሰሚርን በር ከፍቶ ከሰሚር ጋር ተፋጠጡ፡፡ሰሚር ደነገጠ፡፡የሚያየውን ሰው ማንነት ማወቅ አልቻለም፡፡ግራ ገባው፡፡ሁኔታዎች ተደራረቡበት፡፡ግርማም ኮስተር ብሎ "ሀዋ ስትል ሰማው ልበል" አለ፡፡ሰሚርም "አዎ ሀዋ ብያለው" አለው፡፡ኢንስፔክተሩም "ለምንድነው ሀዋ ብለህ የተጣራኸው" በማለት ጥያቄ አቀረበለት፡፡ሰሚርም ማን እየጠየቀው ምን እየጠየቀው እንዳለ ምንም ስላልገባው ካልጋው ላይ ቀና ሳይል ባለበት ሆኖ የሀዋ ስልክ በመጥራቱ ምክንያት ሀዋ ሀዋ ብሎ መጣራቱን መለሰለት፡፡ይሄኔ ኢንስፔክተር ግርማ ወደ ሰሚር ጠጋ ብሎ የሀዋን ስልክ ተቀበለው፡፡
የተሰበረው የሀዋ ስልክ መጥራቱን አላቆመም፡፡የስልኩ ስክሪን ላይ ካሌብ ይላል፡፡ይሄኔ ይህንን ስም አበክሮ የሚያውቀው ኢንስፔክተሩ ከዚህ ቀደም ካሌብ ስለሚባል ሰውና ስለወንጀለኝነቱ የሀዋ የድሮ እጮኛ እንደነበረም አሁን ግን በመጥፋቱ ምክንያት እሷም ታውቅ እንዳልነበር አስታወሰ፡፡ነገር ግን በይቅርታ ወደ ሀገር ሊመለስ እንደሚችል ቢያስብም ጉዳዩን የያዘው የነበረው ኢንስፔክተር እሱ ነበርና በእልህ እጅግ በጣም ከፍተኛ በሆነ ቁጭት ካሌብን አንድ ቀን አግኝቶ ወደ ፍርድ እስኪያቀርበው ድረስ ልቡ ይመኝ ነበር፡፡ታድያ ዛሬ የሀዋ ስልክ ላይ እየጠራ መሆኑን ሲያይ ብዙ ነገሮችን በአንድ ጊዜ አሰበ፡፡ሀዋ ከካሌብ ጋ ግንኙነት አላት ወይንስ ካሌብ ሀዋ ላይ ጉዳት አድርሶባታል፡፡አሁን ተኝቶ ያለው የሚያናግረኝ ሰውዬስ ሰሚር የሚባለው ሰው ከሀዋ ጋር ምንድነው እዚ ቤት ውስጥ ያለው ምን ይሆን የሚለው ግራ ሲያጋባው ምንም ቃል ሳይተነፍስ የሀዋን ስልክ ይዞ ከቤት ወቶ ሄደ፡፡ ይሄኔ እትዬ መርየም፣ ሙና፣ ሱመያና ኻሊድ እየተሯሯጡ ወደ ሰሚር ክፍል ገቡ፡፡ሰሚር የሆነውን ሁሉ ግራ እያጋባው እንደሆነና ምን እንደተፈጠረ እንዲያስረዱት ጠየቃቸው፡፡እነሱም አፋቸው እየተጣደፈ ግራ እየተጋቡ እየተክለፈለፉ የመጣላቸውን ሁሉ አሉ፡፡ በተናገሩት ንግግርም አሁን የነበረው ሰውዬ የሰሚር የቅርብ ዶክተሩ ጉዳዩን የሚከታተል በጭንቅላቱ ህመም ዙሪያ የደረሰበትን አደጋ ሊመለከት የመጣ ስፔሻሊስት ዶክተር መሆኑን ነግረው አሳመኑት፡፡ሰሚር ትንሽ ተረጋጋ፡፡
ኢንስፔክተር ግርማ መንገዱን ገታ አደረገ፡፡ከግቢው ትንሽ እንደራቀ መለስ አለና "እንዴት የዛን አልጋ ላይ ተኝቶ የሀዋን ስልክ የሰጠኝን ሰው ማንነት ሳላውቅ እንዴት ልሄድ ቻልኩኝ?ለምን ማነህ አላልኩትም?ፖሊስ አይደለሁ?ማወቅ አልነበረብኝም?ራሱን ጠየቀ፡፡በፍጥነት ወደ እነ ሰሚር ቤት ገሰገሰ፡፡እንደደረሰም ጊቢውን አንኳኳ፡፡ እንደተለመደው ኻሊድ በሩን ከፈተ፡፡ኢንስፔክተሩም ወደ ውስጥ መዝለቅ እንደሚፈልግ ለኻሊድ ነገረው፡፡ኻሊድም ቢዘልቅ የሚፈጠረውን ነገር ስላወቀ እዚው ባለበት የሚፈልገውን ሊያስረዳው እንደሚችል ገብቶ ከሚያገኘው መረጃ ይበልጥ የኻሊድ መረጃ እንደሚበልጥ አሳመነና አስቆመው፡፡ኢንስፔክተሩም በዚም ይሁን በዛ የሚፈልገው አሳማኝና ጥልቅ መረጃ ነውና ኻሊድን ለማድመጥ አላንገራገረም፡፡ኻሊድም የተፈጠረውን ሁሉ ሰሚር የሀዋ ባል መሆኑን ሆስፒታል ሄዶ የሆነውን አይምሮው ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ያለውን አንድ ሳያስቀር ዘረዘረለት፡፡ኢንስፔክተሩም የሚሰማው ቃል ከትንሽዬ ልጅ የሚወጣና ሲሰማም የተቀናበረ ሳይሆን ከእውነት የዘለለ እንደማይሆን ልቡ ስለነገረው የተባለውን አመነ፡፡ነገር ግን ማስረጃውን መደገፍ አለበትና ጠንካራ ይሆንለት ዘንድ የህክምና ወረቀት ማስረጃዎችን እንዲያመጣለት ለኻሊድ ጠየቀው፡፡ኻሊድም ኢንስፔክተሩ ወደ ውስጥ ቢዘልቅ ሊፈጠር የሚችለውንና እነሱም ዶክተርህ ነው ብለው እንዳሳመኑት ስለነገረውና ስለተግባቡ እደጅ ባለበት ማስረጃውን ጠበቀ፡፡ ኻሊድም ለእትዬ መርየም የሆነውን አስረድቷቸው ወረቀቱን ይዞለት ሄደ፡፡ኻሊድና ኢንስፔክተር ግርማ ተያይዘው ሄዱ፡፡የህክምና ማስረጃውን ኮፒ ለማድረግ፡፡በመንገዳቸውም ኢንስፔክተር ጥያቄ ጠቀው፡፡"የሀዋ ገዳይ ማን ይመስልሀል?ለመሆኑ ሀዋስ የሞተች ይመስልሀል?"የሚል ጥያቄ አነሳለት፡፡ኻሊድ እጅግ ግራ መጋባቱንና የትኛውንም ነገር መፍትሄ ነው ብሎ ማሰብ እንደተሳነው ሀዋ ሞታለች ብሎ ማሰብ እንደማይፈልግ ይልቁን ውስጡ አንድ ቀን ድንገት ትመጣለች ብሎ እንደሚነግረው ገለፀለት፡፡ኢንስፔክተሩም በኻሊድ አነጋገር በአስተሳሰብ ችሎታውና በብሩህ አይምሮው ተገርሞ ፈገግ አለ፡፡በልቡም ትመለስለት ዘንድ እናቱን ያገኝ ዘንድ ተመኘለት፡፡
እትዬ መርየም ወደቤታቸው ለመሄድ ጉድ ጉድ እያሉ ነው፡፡ልብስ እየለባበሱ እራሳቸውን እያሰማመሩ ነው፡፡ተዘግቶ የቆየውን ቤታቸውን ለመክፈት መንገድ ሊጀምሩ እየተሰናዱ ነው፡፡በሌላ በኩል ሙና ከሰሚር ጋር ተቀምጣ መኝታ ክፍል ውስጥ ትጨዋወታለች፡፡ነገር ግን ነገሮች ቀላል እንዳልሆኑ ገና የመጀመሪያው የሰሚር ጥያቄ ሙናን ከገባችበት ጥልቅ ህልም አባነናት፡፡
ሰሚርና ሀዋ ቀለበት ያሰሩበትን ቀን ሁለቱም አይረሱትም ነበር፡፡ሁሌም ሰሚር ቀድሞ ሀዋን "የቀለበታችን ቀን" ብሎ ይጠይቃታል፡፡ሀዋም ታስከትልና "ሰኔ 17" ትል ነበር፡፡ሰሚርም ይሄንን ንግግሯን ከጅሎ ለሙና "የቀለበታችን ቀን" ብሎ ጀመረላት፡፡ሙና የምትለው ጠፋት፡፡ግራ ገባት፡፡ቀን መጥራት እንዳለባት እንኳን አላወቀችም፡፡በጣም ተደናብራ ማንን መጠየቅ እንዳለባት ማሰብ ጀመረች፡፡ግና ማንንም ብትጠይቅ ላይመልስላት ይችላል፡፡ሰሚር በሁኔታዋ ግራ ተጋብቶ "ምነው የረሳሁት መስሎሽ ነው? እሺ የረሳሁት ከመሰለሽ ሁለታችንም እኩል እንበለው" አለና አብረው እንዲሉ ቁጥር መቁጠር ጀመረ፡፡ሰሚር አንድ...ሁለት...ቆጠረ፡፡ ቆጥሮ እንደጨረሰ እሱ "ሰኔ 17" ሲል እሷ ዝም አለች፡፡ሰሚር ደነገጠ፡፡ሙና ሀዋ ነችና ለሱ እንዴት ባለቤቴ የኔና የእሷን የቀለበት ቀን ረሳች ብሎ በጣም ግራ ተጋባ፡፡ከዚያ ግን ምናልባት አንድ ስህተት ይኖራል ብሎ አሁንም ሌላ ጥያቄ ሊጠይቃት ዱብዳውን አከታተለው፡፡"መቼስ የተወለድኩበትን ቀን ግን አትረሺውም" አላት፡፡አሁንም ደነገጠች፡፡ግራ ገባት በዝምታ ተዋጠች፡፡የትኛውንም ቀን ብትጠራ የተወለደባትን የልደቱን ቀን ማሰብ ከባድ ነውና ማይሆን ቃል ተናግራ ከምታስከፋው ዝምታን መረጠች፡፡ግን እኮ ሙና ብልህ ሴት ነበረች፡፡ሰዎች የጠየቋትን ጥያቄዎች ማሰብ እንዳይችሉ ነገሮችን ማስቀየስ፣ወደ ሌላ መንገድ አቅጣጫ ማሳት ትችልበት ነበር፡፡ዛሬ አልተሳካላትም፡፡ሁኔታዎች ከበዱባት፡፡ሰሚር"የልደቴን ቀን ረስተሽው ነው?"ብሎ ጠየቃት፡፡ሙና የምትለውን አጣች፡፡ያኔ ሰሚር መጣራት ጀመረ፡፡"ኻሊድ...ኻሊድ"ሱመያ ብቅ አለች፡፡ሰሚርም ወደ ሙና ዞሮ "መቼስ ካንቺ የተሻለ እቺ ትንሽ ልጅ ካስታወሰችው ወሏሂ የምር ይከፋኛል"አለ፡፡ከዚያም ወደ ሱመያ ዞሮ የተወለደበትን ቀን ጠየቃት፡፡ሱመያም ወደ ሙና አየችና የሰሚርን የተወለደበትን ቀን በፍፁም ልትረሳው የምትችል ሴት አይደለችምና ወደ ሙና ቀና ብላ እያየች.........
ክፍል አስራ አራት(14) ይቀጥላል... | 114 |
| 8 | أَمْ لَمْ يُنَبَّأْ بِمَا فِى صُحُفِ مُوسَىٰ
﴿النَّجۡمِ ٣٦﴾
Did not the news reach him, of that which is mentioned in the Books of Moosa?
{An interpretation of "An-Najm: The Star", Sura 53 Aya 36} | 108 |
| 9 | 🍂በፀጋዎችህ ታግዘን
ስለሠራናቸው ወንጀሎች ሁሉ😢
እዝነትህን ተማምነን ስለተዳፈርናቸው
ወንጀሎች ሁሉ💔 ይቅር በለን ያረብ 🥺 | 126 |
| 10 | #መልካም_ልብ
ያለው ሰው በአላህም
ሆነ በሰው ዘንድ
ተወዳጅ ነው🥰
#ሰባሁል_ኸይር 💚 | 129 |
| 11 | ቁርአን 🌷
መልካም አዳር 🫀 | 187 |
| 12 | የምቶዱን ነገር እንደምቶዱት ንገሩት ይላል ሃዲሱ ታሪኩን ከወዳዳችሁት ላይክ አድርጉት እንጂ😐 | 140 |
| 13 | ሀዋን ማን ገደላት?
(✍ አብዲ ኢኽላስ)
ክፍል አስራሁለት(12)
ሰሚር ከ ሆስፒታል ወቶ እቤት አረፍ ብሏል።ህመሙም ቀሎታል ከአንድ ቀን በላይ እረፍት ማድረግ አይፈልግም ።ከዚህ ቡሃላ ነቃ ብሎ ወደ ስራው እንደሚመለስ እያሰበ ነው።አሁን ለሱ ውድ ልጆቹ የባለቤቱ እናት እና ተወዳጆ ባለቤቱ ሀዋ ከጎኑ ነች።ነገር ግን ይሄ የሰሚር ጭንቅላት ነው እንጂ እውነቱን ቢያውቅ ኖሮ አጠገቡ ያለችው ያቺ ከባድዋ ሙና እንጂ ሀዋ አይደለችም። ሙና በዚ ሰአት የተጣለባትን ከፍተኛ ሀላፊነት በጣም ወዳዋለች።እንደ ሀዋ ሆነሽ እራስሽን አጠንክረሽ ነገሮችን አስታውሰሽ እንደ ሚስት ሆነሽ እየተንከባከብሽው የሚፈልገውን ሁሉ እያደረግሽ ከአጠገቡ ሁኚ ተባበሪን ላላት ዶክተር ፈገግታ የተሞላበት ልዪ መልስ ሰጥታዋለች "አይዞህ ወደ ጤንነቱ ሲመለስ ሀዋን እንዲተዋት ነው ማደርገው" ዶክተሩ ግራ ቢጋባም ሙና ግን "አብሽር ሌላ ነገር እያልኩህ አይደለም ያዘዝከኝን ከልቤ ፈፅማለሁ ለማለት ነው" ብላ አሳምናዋለች።
ዶክተሩ የተመለከተው እና የሰማው ነገር አስደስቶታል የሰሚር ህመም ቢያስጨንቀውም ግራ ቢያጋባው እና አዲስ ቢሆንበትም ሙና ግን እራሷን አሳልፋ ለሰሚር እሰጣለሁ ማለቷ ከጀርባዋ ያለውን ታሪክ አያውቅም እና ደስተኛ ሆኗል እጅጉን አክብሮ አመስግኗታል።
ኻሊድ ራስ ምታት ውርር አርጎታል።ጭንቅላቱ ሊፈነዳ ምንም አልቀረውም ይህ ትንሽ ልጅ በአንድ በኩል በአባቱ መታመም ሲያለቅስ በሌላ በኩል ለቀናት በእናቱ መጥፋት ግራ ሲጋባ እና ሲጨነቅ ከዚያ ደሞ የእናቱ ገዳይ እንደሆነች የጠረጠራትን ሙናን እናቱ አርጎ እንዲቀበል ሲገደድ ብቻ ግራ ገብቶታል ።ምን ያድርግ ወደፊትም ወደኋላም ሊል አልቻለም ሙናን እንዳያጋልጥ ለአባቱ ሰግቷል እሺ ብሎ እንዳይቀበል ደግሞ በእናቱ እጅጉኑ ስጋት ወጥሮታል።ምክንያቱም እዚ ቤት ውስጥ ሀዋ እንደጠፋች ተደርጎ ነገሮች እንዲስተናገዱ መንገድ አይከፍትም አባቱ ሁኔታዎችን አምኖ ተቀብሏል።ሌላ የሚያሰጋው ነገር ደሞ ትንሿ ሱመያ ነች ሱመያ ለአንድ ቀን ተታላ ሁኔታዎችን ብትቀበልም ከቀናት ቡሀላ ግን ነገሮችን ረስታ ሚስጥር ብታወጣ እውነቱን ብትናገር ምን ሊሉ ይችላሉ? ይህ ለሁሉም ጥያቄ ነው።
እትዬ መርየም እንደሚበቃቸው ወሰኑ።አሁን ቤታቸው ሂደው የራሳቸውን ሂወት ለቀናትም ቢሆን አረፍ ብለው መኖር እንዳለባቸው ለራሳቸው ነገሩ።ምክንያቱ ደሞ ሀዋ እንደተመለሰች የሚያስበው ሰሚር ነገሮች እንደሞሉለት አርጎ ሙሉ ሰው ለመሆን ስለተነሳ ነው።በዚ ሂደት ውስጥ አጋዥ ደጋፊ ተባባሪ እና አስታማሚ ቦታ የለውም ሁሉም ጤነኛ ሁሉም ሙሉ እንደሆነ ነገሮች ተመሳስለው ተቀይጠዋልና።
በዚ ሁኔታ ላይ ሳሉ የግቢው በር ተንኳኳ።እንደሁልጊዜው ኻሊድ ሮጦ ከፈተ።ኻሊድ በሩን ሲከፍተው ሲጠብቀው የነበረው ነገር የማይቀርለት ሂደት ቀኑን ጠብቆ መጣ።ኢኒስፔክተር ግርማ ከተፍ አለ ዛሬ እንጀመቼለታው እንደማይሸውደው እቤት የሉም ብሎ እንደማያታልለው እርግጠኛ ሆኗል።ምክንያቱም ይሄን ያህል ቀናት ከቤት ጠፍተው የትም እንደማይሄዱ እርግጠኛ ሚሆነው ፖሊስ እዚ ቤት ከሌሉ ያሉበትን አድራሻ ጠቁመኝ እንደሚለው ኻሊድ በእጅጉን ተረድቷል።ስለዚህ ያለው አማራጭ ወደቤት ማስገባት ነው።በትንሽም ቢሆን እድል ሚሰጣቸው የሰሚር እንቅልፍ ላይ መሆን እና መኝታ ቤት ውስጥ መቀመጥ ነው።ሰሚር ድምፅ ማይሰማበትን ሁኔታ ማመቻቸት ከቻሉ ኢኒስፔክተሩ ቢገባም እንኳ ምንም ችግር ሳይፈጠር ሊወጣ እንደሚችል አምነዋል።ስለዚህ ኻሊድ ምንም እንኳን የማሰቢያ ጊዜ ባያገኝም ኢኒስፔክተሩን ወደውስጥ እንዲገባ በር ከፈተለት አብረው ገቡ። ከዚያም ከሳሎን እንዲቀመጥ ካደረገው ቡሀላም ኻሊድ ወደ ሙና ሮጦ እንዲህ አላት"አሁን ፖሊሱ መቷል ስለዚ አንቺ ቶሎ ብለሽ ሰሚር ጋ ግቢና እንዳይነቃ አርጊው ከእንቅልፉ ከነቃ እንኳን ወደ ሳሎን እንዳይመጣ ከዛም አልፎ ሳሎን ውስጥ የምናወራውን ነገር እንዳይሰማ ለማረግ ሞክሪ እንደዛ ካልሆነ እኮ ፖሊሱ ገብቶ ይረብሻል።አንቺ ደሞ ሀዋ አይደለሽም ስለዚህ ሰሚር ሀዋ ብሎ ሲጣራ እንኳን ፖሊሱ ቢሰማ ነገሩ አንቺ ላይ ይከርብሻል!"ብሎ አሳመናት።ሙና ኻሊድ ያለው ነገር መቶ በመቶ አስማምቷቷል በደስታ ወደ ሰሚር ክፍል ገብታ በሩን ከውስጥ ቆለፈች ከዚያም ኢኒስፔክተሩ ጋር እትዬ መርየም እና ኻሊድ ቀረቡ።ነገር ግን የሙና ወደ ውስጥ መግባት ለ ኢኒስፔክተሩ ሰላም አልሰጠውም።እሷንም ማናገር እንደሚፈልግ ነገራቸው ይሄኔ የኻሊድ እቅድ ከሸፈ ሙና እንድትጠራለት ያዘዘው ፖሊስ ሀሳቡን ተቀብለው ሙናን ከሰሚር ተለይታ ወደ ሳሎን መታ አብረው በጠረጴዛ ዙርያ ማውራት ጀመሩ።ነገር ግን የኻሊድ እና የሙና ደጋግሞ ወደ መኝታ ቤት መመልከት አሁንም ለ ኢኒስፔክተሩ ሰላም አልሰጠውም በውስጥ አንዳች የተደበቀ ነገር ለመኖሩ ጥርጣሬ እንዲያመጣ በር መክፈቱን ጀመረ።ይሄን የተረዱት ሙና እና ኻሊድ ፊታቸውን ወደነበረበት መልሰው ማስመሰሉን ተያያዙት።ከዚያም ኢኒስፔክተር ግርማ ጥያቄዎቹን ጀመረ እነሱም መመለሱን ቀጠሉት የዛን ቀን ምሽት ምን ተፈጠረ ስንት ሰአት ነበረ ከዛ ምን ሆነ እንዴት ነበረች ከማን ጋር አውርታ ነበረ የግርማ ጥያቄዎች ናቸው።እነሱም መልሱን የሚያውቀው ሁሉ ጣልቃ እየገባ መመለስ ጀመረ ።ኢኒስፔክተሩ ከመሀከላቸው ወንጀለኛ ነው ብሎ የሚጠረጥረው አንዳችም ሰው የለምና እንዲያው ቃላቸውን ብቻ ፈልጎ ጥያቄዎች ሲያዥጎደጉድ ስለነበረ የሚፈልገውን ጥያቄ እየተባበሩ መለሱለት።ይሄኔ በቀጣይ ቀን መቶ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያደርግ ለምስክርነት እና ቃል ለመስጠት ሲፈለጉ እንዲገኙለት ነግሯቸዋል ለመሄድ ብድግ አለ።ለመውጣት በመሰናዳት ላይ ሳለ የሰሚር ክፍል ውስጥ ተቀምጦ የነበረው የሀዋ ስልክ ድንገት ጮኸ።ይሄኔ ሰሚር ከእንቅልፉ ባነነ መኝታ ቤት ውስጥ እንዳለም ድምፅ ማሰማት ጀመረ። "ሀዋ ሀዋ ስልክ ሀዋ "አለ ሰሚር ኢኒስፔክተር ግርማ ይሄን ድምፅ ሲሰማ በድንጋጤ እና ግራ በመጋባት አንዳች ነገር እንዳገኘ ተሰምቶት ወደ ሰሚር ክፍል በፍጥነት አመራ።
ክፍል አስራ ሶስት(13) ይቀጥላል...... | 143 |
| 14 | ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
"በእኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድለታል።"
አሏሁመ ሶሊወሰሊም ወባሪክ ዐላነቢይና ሙሀመድ
صَلَّى اللّٰهُ عَلَيهِ وَاٰلِهٖ وَسَلِِّم
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢠⣶⣦⣀
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⣾⣿⣿⣿⣷⡄
. . የጁሙዓ ስጦታ🎁⢀⢀⢀⢻⣿⣿⣿⡿
⢀⢀⢀⢀ ⢀ ይጫኑ ⣠⡶⠿⠛⠛⠉⠁
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢸⡆⢀⢀⢀⡴⠚⠉
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⠈⡇⢠⣿⣿⣷⣶⣶⣶⣶⣶⣶⣤⣤⣤⣤⡄
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⣷⢀⠉⠉⠉⠙⠛⠛⠛⠛⢛⣿⣿⣿⣿⣿
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⣿⡀⢀⢀⢀⢀⣀⣴⠶⠟⠋⠉
⢸⣆⣀⣀⣀⣤⣶⡞⠈⣇⢀⢀⡴⠟⠉
⠸⠿⠿⠿⠿⠟⠛⠁⢀⢻⣆⣾⡀
⢀⢀⢀ﷺ⢀⢀⢀⢀⢀⠻⣿⣿⣦⡀
⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⢀⠙⠿⣿⣿
🕌ሶሉ ዓላ ረሱሊላህ‼️
🛰𝐀𝐝𝐝 ሱና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
✉️⇊⇊⇊⇊📨
© 𝐖𝐚𝐯𝐞⚡️@HikmaWave_bot | 24 |
| 15 | 🛍ያገለገለ የሚሸጥ እቃ አለዎ⁉️🎁
ቻነሉን ተቀላቅለው ይሽጡ ። ገዢ ከሆኑ የሚፈልጉትን እቃ ሳይቀደሙ ለማግኘት Join አድርገው በንቃት ይከታተሉ።
🧰🧱🖥💻📲📦🛍🎉🎊🎁🚘🚴♀ | 28 |
| 16 | 🌱لا تنظر إلى صغر الخطيئة، ولكن انظر إلى عظمة من عصيت.
የወንጀሉን ማነስ (ቀላል መሆን) አትመልከት፤ ነገር ግን ማንን እንዳመፅክ (የአላህን ታላቅነት) ተመልከት። | 144 |
| 17 | ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمُ ٱتَّبَعُوا۟ مَآ أَسْخَطَ ٱللَّهَ وَكَرِهُوا۟ رِضْوَٰنَهُۥ فَأَحْبَطَ أَعْمَٰلَهُمْ
﴿مُحَمَّدٍ ٢٨﴾
This is because they followed the matter which displeases Allah, and they disliked what pleases Him – He therefore squandered away all their deeds.
{An interpretation of "Muhammad: Muhammad", Sura 47 Aya 28} | 153 |
| 18 | 🧡በምንም ሁኔታም ሆነ በማንም ሰው ምክንያት መራራ በመሆን አታባክኗት! የቀኑ መልካም ጎን ላይ በማተኮር አጣጥሟት!
#ፏ_ያለ ቀን 💚 | 114 |
| 19 | 💕💕ከህይወትህ ውስጥ
የአለምን ጫጫታ ቀንስና
የቁርአንን ድምፅ ከፍ አድርግ
ያለጥርጥር ትደሰታለህ ።😍
| 154 |
| 20 | በደስታው ግዜ አላህን ያስታወሰ
አላህም በችግሩ ግዜ ያስታውሰዋል
ነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
| 149 |
