Nuradis🥀(ኑርአዲስ)🥀منهج السلف
رفتن به کانال در Telegram
ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ ከቁርአን ፣ከሀዲስ ፣[በሰለፎች አረዳድ] ከታማኝ ኡለማዎችና፣ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል አላማዬ ሶሻል ሚዲያው ላይ ኡማውን ለማገልገል ነው! ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @Rebi_Zidni_Elma_N87 ላይ አስፍሩልኝ። ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ ጀዛኩሙል`ሏሁ ኸይራ
نمایش بیشتر1 308
مشترکین
+124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
የሚገርም ነው❗️
➡️ሰሞኑ የድብድብ ውድብድብ ቦክስና የመሳሰሉት ውድድሮች ነበሩ ነገሩ ከሸሪዓ አንፃር የተከለከለ ሆኖ ሳለ ነገርግን በተለየ መልኩ አንዳንድ የኢኽን ዳዒዎች ነን ባዮች እና ሌሎችም በተለይ በጣም በሚገርም ሁኔታ ኢስላማዊ ተብዬ ቻናሎች በሰፊው ይሄንን ውድድር ሲያበረታቱ አጀንዳም አድርገው ሲይዙት ተመልክተናል ይሁን እንጂ ይህ ተግባር በሸሪዓን የተከለከለ የሆነ ተግባር ነው ለዚህም መልዕክተኛው ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ሶሂህ በሆነ ቡኻሪ እና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ ላይ እንዲህ ይሉናል⤵️
⬅️إذا قاتل أحدكم أخاه فليجتنب الوجه
رواه البخاري ومسلم
ከናንተ አንዳችሁ ከወንድሙ ጋር በሚጋደልበት(በሚጣላበት/በሚፋለምበት)ጊዜ ፊትን ከመምታት ዬቆጠብ!
(ይህ ሐዲስ ሶሂህ ቡኻሪይ ላይ 2559 ላዬ እና ሶሒህ ሙስሊም ላይ ደግሞ 2612 ላይ ሰፍሮ እናገኘዋለን)
➡️ስለዚህ ፊት አሏህ ያከበረው ቦታ ነው የሰው ፊት የምንቀርበው በፊታችን ነው ስለዚህ ጀግንነት በዚህ አይደለም ሌላ ከብዙ ነገር እራሳችንን የምንጠብቅባቸው ስፖርቶች እንስራ አላማው ግን ሰዎችን በመጉዳት ለመደሰት እና በሱ ሰዎችን እየጎዱ ለመብላት አይደለም መሆን ያለት ስለዚህ አሁን ላይ ብዙ ሙስሊሞች ወደዛ እየተሳቡ ነው እና ብዙ ነገሮች መሰል ችግሮች የሚፈጠሩት ሰው ሸሪዓው በመዘንጋቱ ነው ነው።
➡️ስለዚህ ዲናችን እራስንን መጉዳትም ይሁን በሌላ ሰው ላይ ጉዳትን ማምጣት ይከለክላል ለዚህም⤵️
عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه أن رسول الله -صلى الله وعليه وسلم- قال: لا ضَرَرَ ولا ضِرَارَ
🔸 الخطبة التي كانت سبب في هداية كثير من الناس ، خطبة المسجد النبوي الشري...
https://youtube.com/watch?v=yg-mvGnBtW8&si=IXTxighLcX1h7qP6
🔸 الخطبة التي كانت سبب في هداية كثير من الناس ، خطبة المسجد النبوي الشري...
https://youtube.com/watch?v=yg-mvGnBtW8&si=i6jesvcrUXb5PkeF
محاضرة قيّمة بعنوان: طالب العلم | الشيخ أ.د. سليمان الرحيلي
https://youtube.com/watch?v=MKJaF3cMtEw&si=A0XZXSyqedzbTNlj
أيهما أفضل قراءة القرآن نظراً أم حفظه؟ | ابن باز
https://youtube.com/watch?v=BjRsTEp9nJE&si=jMwHH36icDTvUWSi
فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም (ቀጥ ይበሉ)፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡
አቡ ዑበይዳ ኢብኑል ጀራህ......
•
أبُـو عُبيدةُ بنُ الجَرَّاحِ مُوَاسِيَـاً عُمرَ بنَ الخطابِ قائلًا:
አቡ ዑበይድ ኢብኑል ጀራህ ዑመርን ሲመክራቸው እንድህ አሉ፦
"يا عُمر،
إنَّمَـا هِـيَ أيَّامٌ وَنَمضِي؛ لا تَحزَن!"
ዑመር ሆይ፦
ዱንያ የቀናት ስብስብ ነች እናልፋታለንና አትዘን!
فَـبَكَىٰ عُمرُ وَقَـالَ:
ዑመር አለቀሱና እንዲህ አሉ፦
"كُلُّنَـا غَيَّرتنَـا الدُّنيَـا إلَّا أنتَ يَـا أبَـا عُبَيدَة..!"
አባ ዑበይዳ ሆይ አንተ ስትቀር ሁላችንንም ዱንያን ቀይራናለች አሉ።
Https://t.me/Nuradis53
አቡ ዑበይዳ ኢብኑል ጀራህ......
•
أبُـو عُبيدةُ بنُ الجَرَّاحِ مُوَاسِيَـاً عُمرَ بنَ الخطابِ قائلًا:
አቡ ዑበይድ ኢብኑል ጀራህ ዑመርን ሲመክራቸው እንድህ አሉ፦
"يا عُمر،
إنَّمَـا هِـيَ أيَّامٌ وَنَمضِي؛ لا تَحزَن!"
ዑመር ሆይ፦
ዱንያ የቀናት ስብስብ ነች እናልፋታለንና አትዘን!
فَـبَكَىٰ عُمرُ وَقَـالَ:
ዑመር አለቀሱና እንዲህ አሉ፦
"كُلُّنَـا غَيَّرتنَـا الدُّنيَـا إلَّا أنتَ يَـا أبَـا عُبَيدَة..!"
አባ ዑበይዳ ሆይ አንተ ስትቀር ሁላችንንም ዱንያን ቀይራናለች አሉ።
ኢማም ሃሰን አልበስሪይ እንዲህ ይላሉ :-
"يا ابنَ آدم إنّما أنت أيام فإذا ذهب يومك ذهب بعضك"
ምንኛ ያማረ አገላለፅ ነው ⁉️
አንተ ሰው ሆይ አንተ ማለት የግዜ ጥርቅም እንጂ ሌላ አይደለህም ። አንድ ቀንህ በሄደ ቁጥር ከፊልህ ሄዷል።
Https://t.me/Nuradis53
🔺ሁላችንም ልንቀበላቸው የሚገባ
ሶስት እውነታዎች
① ከሞት ማምለጥ የለም
② ዱኒያ ላይ እረፍት የለም
③በሰዎች የማይዘለፍና የማይተች
ማንም የለም!
እነዚህን እውነታዎች ከልቡ ያወቀና
የተቀበለ ሰው በህይወቱ ውስጥ
የሚደርሱበትን ጫናዎችና ፈተናዎችን
ተቋቁሞ ማለፍ ይችላል::
ከሞት ነቢያትም አልዳኑም ሰው ሁሉ
የተፈጠረው ሊሞት ነው ዋናው ነገር
ኻቲማ አምሮ መሞቱ ነው
ስም ማጥፋትና የሌለውን መለጠፍ
አሏህና መልእክተኞቹ ላይም ተፈጽሟል!
የሰው ልጅ ከምጥ ሰዓት ጀምሮ
በሰከራተል መውት ነፍሱ እስክትወጣ
ድረስ የተሟላ እረፍትን አያገኝም
ከሞት በኋላ ሙእሚኖች ያርፋሉ
የከሃዲያን ድካምና ስቃይ በርትቶ
ይቀጥላል...
🔹የአሏህ ባሪያዎች ሆይ፥
ረጀም ጉዞ የሚጠብቀው ሰው
በየመንገዱ ዳርቻ ላይ የቆሙ ስራ
ፈቶች አላማውን አያስረሱትም!.
,,,,የቀጠለ
➡️እህቴ ሱሪ በሻርብ መልበስ የጀመርሽው መች ነው ? ለዛውም ሻርቡ አንዳንዶቹ ጣል ብቻ ነው ሚያደርጉት
➡️ሱሪ በሻርብ እንድትለብሺ ያነሳሳሽ ነገር ምንድነው ?እነማን ሲለብሱስ አይተሽ ነው ?
➡️እና ከዛ በፊት ስትለቢሺው የነበረው አለባበስ እንዴት ነበር ላንቺ ? በዛ ሰአት በዚህ መልኩ ሲለብሱ የነበሩ እህቶች ስታዪ እንዴት ነበር ያለሽ አመለካከት ለነሱ ?
➡️መልበስ ስትጀምሪ ውስጥሽ ይነግርሽ ነበር መልበሱ ትክክል እንዳልነበረ ቀስ በቀስ ሰው እየፈራሽም ነገር ግን ያ ተግባርሽ ከጊዜያት በኃላ ኢማንሽ እያዳከመው ሄደና ከዛም ምንም አልመስል አለሽ አይደል እህቴ⁉️
➡️አሁን መቼም ኢማን በልብ ነው ከላይ ያለው አለባበሴ አይደለም እንደማትይኝ ተስፋ አደርጋለሁ,,,,!
ምክንያቱም ለዚህ ማስረጃ ያ ውዱ ነቢያችን ላንቺ ያ ሁሉ መስዋትነት የከፈሉት ነቢይ ንግግር ነው 👇
أَلاَ وَإِنَّ فِي الْجَسَدِ مُضْغَةً إِذَا صَلَحَتْ صَلَحَ الْجَسَدُ كُلُّهُ، وَإِذَا فَسَدَتْ فَسَدَ الْجَسَدُ كُلُّهُ، أَلاَ وهِيَ الْقَلْبُ
አዋጅ! አካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች
እሷ ከተስተካከለች መላ አካል ይስተካከላል እሷ ከተበላሸች መላ አካል ይበላሻል። ንቁ! እሷም ልብ ነች! [አልቡኻሪይ፡ 52] [ሙስሊም፡ 1599]
