fa
Feedback
𝑻𝒓𝒆𝒆𝒑𝒍

𝑻𝒓𝒆𝒆𝒑𝒍

رفتن به کانال در Telegram

መማር ከፈለክ ቀኖች ሁሉ አስተማሪ ናቸው። https://t.me/treeplh2 ለጥያቄና ለአስተያየት @yisakor24

نمایش بیشتر
965
مشترکین
+424 ساعت
-27 روز
-1530 روز
آرشیو پست ها
አንድ ቀን ሳትጋብዙኝ ፆም ተፈታ እኮ🥹 ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። @treeplh2 @treeplh2

አንዳንድ ሰወችን እንደዚህ ዝለላቸው😁🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2
አንዳንድ ሰወችን እንደዚህ ዝለላቸው😁🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

መንጃ ፍቃድ በሙስና ስታወጣ😁🚶‍♂ ሰላም እደሩ☺️ @treeplh2 @treeplh2
መንጃ ፍቃድ በሙስና ስታወጣ😁🚶‍♂ ሰላም እደሩ☺️ @treeplh2 @treeplh2

በተሰጠህ ገንዘብ ነፃነትህ ከነፈገ የተሰጠህ "ስጦታ" ሳይሆን "ካቴና" ነው @treeplh2 @treeplh2
በተሰጠህ ገንዘብ ነፃነትህ ከነፈገ የተሰጠህ "ስጦታ" ሳይሆን "ካቴና" ነው @treeplh2 @treeplh2

ኑሮ እና ገቢህ በምስል😁 @treeplh2 @treeplh2
ኑሮ እና ገቢህ በምስል😁 @treeplh2 @treeplh2

ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት በኬንያ የሚኖር አንድ ግለሰብ ሳያውቅ የባለቤቱን የዳሌ ማሳደጊያ ቅባት (Lotion) ፊቱ ላይ በመቀባት ይህን የመሰለ ጉንጭ አውጥቷል😁🤣 የሴቶች ጉድ ለውንዱም እየ
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት በኬንያ የሚኖር አንድ ግለሰብ ሳያውቅ የባለቤቱን የዳሌ ማሳደጊያ ቅባት (Lotion) ፊቱ ላይ በመቀባት ይህን የመሰለ ጉንጭ አውጥቷል😁🤣 የሴቶች ጉድ ለውንዱም እየተረፈ ነው🤭 እንኳን አደረሳችሁ ሴቶችዬ😁🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

አይኖቼን የከፈትህ ከጽድቅም ቃል ያስተማርከኝ፣ የተሻለውን ምርጫ እንድመርጥ ማስተዋል የሰጠኸኝ፣ አንተ አምላኬ እንደሆንህ በማወቄ እረፍት ሆነልኝ፣ ላመስግንህ እጄን ላንሳ በእድሜዬ ስላረክልኝ። By
አይኖቼን የከፈትህ ከጽድቅም ቃል ያስተማርከኝ፣ የተሻለውን ምርጫ እንድመርጥ ማስተዋል የሰጠኸኝ፣ አንተ አምላኬ እንደሆንህ በማወቄ እረፍት ሆነልኝ፣ ላመስግንህ እጄን ላንሳ በእድሜዬ ስላረክልኝ። By aster abebe ውብ ሰንበት 🥰 @treeplh2 @treeplh2

የምንኖረው ህይወት የማስተዋላችን ውጤት ነው፤ ማስተዋል ደግሞ ከአመለካከት ይቀዳል። አመለካከትን የምንገነባው ለነገሮች በምንሰጣቸው ትርጉሞች ሲሆን፣ እነዚህ ትርጉሞች ደግሞ የሀሳባችን ነጸብራቅ ናቸው
የምንኖረው ህይወት የማስተዋላችን ውጤት ነው፤ ማስተዋል ደግሞ ከአመለካከት ይቀዳል። አመለካከትን የምንገነባው ለነገሮች በምንሰጣቸው ትርጉሞች ሲሆን፣ እነዚህ ትርጉሞች ደግሞ የሀሳባችን ነጸብራቅ ናቸው፤ ሀሳቦች ደግሞ አእምሯችን ከሚመገበው መረጃ ይፈልቃሉ። ባጭሩ  ዛሬ አእምሮህን የምትመግበው ነገር ነገ የምትኖረውን ህይወት ይወስነዋል፤ የተሰበከ ሁሉ አሜን አያስብልም ፣ በድምፅ ብዛት እውነት አይለካም ፣ በተከታይ ብዛት መንገድ አይጀመርም። መረጃህን ምረጥ ፣ ህይወትህን አስተካክል። 🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

ልክህን እወቅ! በሕይወትህ ውስጥ ሁለት ነገሮች ካቆሰሉህ ልክህ እንዳልሆኑ ተረዳ፤ አንደኛ ጫማህ እና ሁለተኛው የቀረብካቸው ሰዎች ናቸው! በውድ ዋጋ የገዛኸው ጫማ ጣትህን ይዞህ አላራምድ ቢልህ ዋጋው
ልክህን እወቅ! በሕይወትህ ውስጥ ሁለት ነገሮች ካቆሰሉህ ልክህ እንዳልሆኑ ተረዳ፤ አንደኛ ጫማህ እና ሁለተኛው የቀረብካቸው ሰዎች ናቸው! በውድ ዋጋ የገዛኸው ጫማ ጣትህን ይዞህ አላራምድ ቢልህ ዋጋው ውድ ቢሆንም የገዛህበት ዋጋ ትርጉም ስለማይሰጠው አታረገውም ፤የአንዳንድ ሰው ባህሪም እንደዚሁ ነው። በማይመጥንህ ሰው መሃል መሆንህ ራስን ማቁሰል ነው። በግድ እንዲመጥኑህ ለማድረግ አትሞክር ፤ ጫማህን ማስፋት እንደማችለው ሰውንም መለወጥ አትችልም። ልክህ ያልሆነን ጫማ አውልቆ በመጣል እግርህን እንደምታሳርፈው ሁሉ የማይመጥንህን ሰውንም መሸኘት ነፍስህን ነፃ ማውጣት ነው። ጉዳቱ የመጣው ካንተ ደካማነት ሳይሆን፣ ካንተ ታላቅነትና ከእነሱ ማነስ ነው።🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

እድሜህ እየጨመረ ሲመጣ፣ ጆሮ ከቃላት ይልቅ ተግባራትን መስማት ይለምዳል። "አልተመቸኝም" በሚሉ ሰበቦች ጀርባ፣ "ቦታ አልሰጠሁህም" የሚሉ እውነታዎች እንዳሉ ታያለህ። ውሃ ቢፈስ መንገድ እንደማያጣው
እድሜህ እየጨመረ ሲመጣ፣ ጆሮ ከቃላት ይልቅ ተግባራትን መስማት ይለምዳል። "አልተመቸኝም" በሚሉ ሰበቦች ጀርባ፣ "ቦታ አልሰጠሁህም" የሚሉ እውነታዎች እንዳሉ ታያለህ። ውሃ ቢፈስ መንገድ እንደማያጣው ሁሉ፣ የሰው ልጅም ልቡ ለፈቀደው ነገር ጊዜ አያጣም። ሰዎች ለሚወዷቸው ነገሮች ጊዜን እንዴት "እንደሚፈጥሩ" ያውቃሉ፤ለማይፈልጓቸው ደግሞ "ሰበብ" እንዴት እንደሚደርድሩ ማስተዋል ትጀምራለህ። ሕይወት አጭር ናት፤ ለሰበብ ካበዙብህ ጊዜውን ሊሰጥህ የተዘጋጀ ብዙ ሰው አለ የውሳኔ ሰው ሁኑ።🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

ልክ በሆንክበት ነገር ላይ የአቋም ሰው ሁን ፤ አንድ ቀን ሁሉም ሰው ወደ አንተ እየተንገዳገዱም ቢሆን ይመጣሉ ። ደግም እውነት በተከታይ ብዛት አይለካም🚶 @treeplh2 @treeplh2
ልክ በሆንክበት ነገር ላይ የአቋም ሰው ሁን ፤ አንድ ቀን ሁሉም ሰው ወደ አንተ እየተንገዳገዱም ቢሆን ይመጣሉ ። ደግም እውነት በተከታይ ብዛት አይለካም🚶 @treeplh2 @treeplh2

በተመቸ ወንበር ላይ ለመቀመጥ የሚሽቀዳደም ብዙ ነው፤ ወንበሩን ተሸክሞ አብሮህ የሚጓዝ ግን ጥቂት ነው። @treeplh2 @treeplh2
በተመቸ ወንበር ላይ ለመቀመጥ የሚሽቀዳደም ብዙ ነው፤ ወንበሩን ተሸክሞ አብሮህ የሚጓዝ ግን ጥቂት ነው። @treeplh2 @treeplh2

ቀርቦህ ያልጠቀመህ ሰው ርቆህ አይጎዳህም ።🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2
ቀርቦህ ያልጠቀመህ ሰው ርቆህ አይጎዳህም ።🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ፣ ምን መናገር እንደምትሹ ፣ ወዴት መሄድ እንደምትፈልጉ ግራ ገብቷችሁ ያውቃል? እንደዛ ነው አሁን ላይ የሚሰማኝ። ግን እኮ ያልፋል🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2
ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ፣ ምን መናገር እንደምትሹ ፣ ወዴት መሄድ እንደምትፈልጉ ግራ ገብቷችሁ ያውቃል? እንደዛ ነው አሁን ላይ የሚሰማኝ። ግን እኮ ያልፋል🚶‍♂ @treeplh2 @treeplh2

ተረጋጉ እንጂ ትንሽ ክለብ እኮ ነው ያሸነፍነው😁🚶‍♂ @treeplh2
ተረጋጉ እንጂ ትንሽ ክለብ እኮ ነው ያሸነፍነው😁🚶‍♂ @treeplh2

በግድ እና በትግል የምናስቀጥለው ህይወት የለም። መሆን ያለበት ነገር መሆን እስከቻለ ፣ ደስታን እስካመጣ ድረስ ብቻ ነው። አንዳንድ ትግሎች ወደፊት የሚፈስን ወንዝን ወደ ኋላ ለመመለስ እንደ መሞከር
በግድ እና በትግል የምናስቀጥለው ህይወት የለም። መሆን ያለበት ነገር መሆን እስከቻለ ፣ ደስታን እስካመጣ ድረስ ብቻ ነው። አንዳንድ ትግሎች ወደፊት የሚፈስን ወንዝን ወደ ኋላ ለመመለስ እንደ መሞከር ነው። ጉልበትህን የሚጨርሰው ወንዙ ሳይሆን፣ አንተ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ለመግፋት የምታደርገው ጥረት ነው። @treeplh2 @treeplh2

እሁዳችሁ እንደ ናይጄሪያ ድል ያማረ ይሁን🚶‍♂ ውብ ቀን ፣ መልካም ሰንበት🙏 @treeplh2 @treeplh2
እሁዳችሁ እንደ ናይጄሪያ ድል ያማረ ይሁን🚶‍♂ ውብ ቀን ፣ መልካም ሰንበት🙏 @treeplh2 @treeplh2

15. ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤ 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1:15 መልካም ገና @treeplh2

ጊዜ ውጫዊ ማንነትህን ይለውጣል፤ ሰዎች ግን ከውስጥ ይለውጡሃል። @treeplh2 @treeplh2
ጊዜ ውጫዊ ማንነትህን ይለውጣል፤ ሰዎች ግን ከውስጥ ይለውጡሃል። @treeplh2 @treeplh2

16. በስምህ ቀኑን ሁሉ ደስ ይላቸዋል፥ በጽድቅህም ከፍ ከፍ ይላሉ፤ 17. የኃይላቸው ትምክሕት አንተ ነህና፥ በሞገስህም ቀንዳችን ከፍ ከፍ ይላልና። 18. ረድኤታችን ከእግዚአብሔር ከንጉሣችንም ከእስራኤል ቅዱስ ነውና። መዝሙረ ዳዊት 89:16-18 ውብ ቀን ፣ መልካም ሰንበት🥰❤️ @treeplh2 @treeplh2