Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
رفتن به کانال در Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
نمایش بیشتر3 586
مشترکین
+224 ساعت
-17 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
Share የሰኔ_10_ቀን_2016_ዓ_ም_የተዘለለ_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ.PDF
Share የሰኔ_ወር_2016_ዓ_ም_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ_1.PDF
እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ኢድ ሙባረክ!
Happy Eid Al-Adeha (Arefa) to all Muslims! Eid Mubarak!😇
የሚዘጉ መንገዶች።
የ1445ኛው የኢድል አል አድሃ (አረፋ) በዓል ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ አዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ/ም የ1445ኛው የኢድል አል አድሃ (አረፋ) በዓል ይከበራል፡፡ በዓሉን አስመልክቱ በአዲስ አበባ ስታዲዮም እና በዙሪያው በሚገኙ ዋና ዋና መንገዶች ላይ የሶላት ስነ-ስርዓት ይካሄዳል፡፡ ፕሮግራሙ በሚካሄድበት ወቅት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥም ከለሊቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ስለሆነም
• ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ
• ከጎተራ ማሳለጫ ወደ ስታዲዮም የሚወስደው አጎና ሲኒማ ላይ
• ከሜክሲኮ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ሜክሲኮ አደባባይ ላይ
• ከብሔራዊ ቤ/መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ፓርላማ መብራት ላይ፡፡
• ከኦሎሚፒያ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ አደባባይ ላይና ታች እንዲሁም ግራና ቀኝ
• ከመገናኛ ወደ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መንገድ 22 መስቀለኛ መንገዱ አካባቢ
• ከ ጥቁር አንበሳ ሼል ወደ ለገሀር የሚወስደው መንገድ ጥቁር አንበሳ ሼል አጠገብ
• ከሲግናል እና ከአቧሬ ወደ ካዛንቺስ የሚመጣው መንገድ አቧሬ ሴቶች አደባባይ ላይ
• ከመስቀል ፍላወር ወደ መስቀል አደባባይ የሚመጣው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ ላይ
• ከቄራ በአዲሱ መንገድ ወደ ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን የሚወስደው መንገድ ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን መገንጠያ ላይ
• ከጌጃ ሰፈር በሰንጋተራ ወደ ለገሐር ለሚመጡ አሽከርካሪዎች ሰንጋ ተራ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ
• ከአብነት በጌጃ ሰፈር ወደ ብሔራዊ ቴአትር የሚወስደው መንገድ ጎማ ቁጠባ አጠገብ
• ከተክለ ሐይማኖት አካባቢ በሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቴአትር ሜትሮሎጂ መ/ቤት ላይ
• ከተክለ ሐይማኖት አካባቢ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የኋላ በር ወደ ብሔራዊ ቴአትር ለሚሄዱ ጥቁር አንበሳ ሼል ድሬንስ አካባቢ
• ከተክለ ሐይማኖት አካባቢ በጎላ ሚካኤል ውስጥ ለውስጥ ወደ ለገሐር ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች ጎላ ሚካኤል መስቀለኛው ላይ
ይለፍ ለሌላቸው ተሽከርካሪዎች ሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ/ም ከለሊቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግጅቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከፖሊስ የተሰጠውን መረጃ ተገንዝቦ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚጠቁሙት አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀም እና ለትራፊክ ፖሊስ አባላት ትዕዛዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ ለእምነቱ ተከታዮች በሙሉ በዓሉ የፍቅርና የሰላም እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልፃል፡፡
ምንጭ~አዲስ አበባ ፖሊስ
Share CONTRACTORS PERFORMANCE FEB. 4 2013 (2).doc
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግዥና ንብረት ባለስልጣን ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
ምክር ቤቱ ዛሬ ሰኔ 4/2016ዓ/ም ባካሄደዉ መደበኛ ስብሰባ የባለስልጣኑን አዋጅ ማጽደቁ ተሰምቷል፡፡ የጸደቀዉ አዋጅ በአፈጻጸም ትግበራ ሂደት ያጋጠሙ ችግሮችን ለማረምና ከዘመነ አሰራር ጋር ለመራመድ የሚያሥችል፣ ብሎም የሃገር ዉስጥ ተወዳዳሪዎች ያላቸዉን ተሳትፎ ለማበረታታት የሚያስችል ድንጋጌ ያካተተ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የጸደቀዉ አዋጅ በመንግስት ልማት ድርጅቶች ጭምር ተፈጻሚ መሆኑንና የሚከሰቱ የሕግ ጥሰቶች የሚያስከትሉትን አስተዳደራዊ ተጠያቂነት ያካተተ አዋጅ መሆኑም ተነግሯል፡፡
የባለስልጣኑ ረቂቅ በአዋጅ ቁጥር 1333/2016 ሆኖ በሙሉ ድምጽ መጽደቁን የተገኘዉ መረጃ ያመላክታል፡፡
(መግንባ)
Extension of Invitation to Bid
Tender No. ECWCT/NCB/PW/102/2016
The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) here by notify of an extension of submission deadline of Tender No. ECWCT/NCB/PW/102/2016. Which was publicized on Addis zemen Newspaper dated 18 Miazia 2016 E.C. due to the amendment made on the bid document. So, ECWC invites registered eligible bidders for the procurement of supply installation & commissioning of PP (polypropylene) Hollow formwork under national competitive bidding (NCB).
1. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with the offer.
2. Bidding document should be prepared in English language.
3. Those bidders willing to participate for supply of any type of tonner must accompanied the bid with manufacturer authorization letter or manufacturer license.
4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the Procurement Office with Payment of none refundable fee of Birr 400.00(Four hundred birr).
5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality.
6. Bid must be accompanied with a Bid Security an amount of Birr 200,000.00(Two hundred thousand birr only) in the form of certified check (CPO) or Unconditional bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.
7. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement dep’t, before the closing date and time.
8. The deadline for bid Submission shall be as indicated in the table below.
Former Submission Deadline was: 16 May 2024
Revised Submission Deadline will be: 26 June 2024 at 10:00 A.M
Revised bid Opening date and time: 26 June 2024 at 10:30 A.M
9. Bids will be opened in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.
10. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.
11. Bidders may get further information at the following address:
Ethiopian Construction Works Corporation.
Gurd Shola behind Athletics federation building
and Infront of Andinet international College
Telephone 011 8 96 29 91/01118 67 80 89
Fax No. 251-11-6 67 60 90
Addis Ababa, Ethiopia
Extension of Invitation to Bid
Tender No. ECWCT/NCB/PG/104/2016
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
