cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
1 237
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
+2630 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

አቡ ዙርዓህ ለ ኢስሓቅ ኢብኑ ራህዊየህ እንዲህ ሲሉ ፃፉላቸው፦ ✍“#ባጢል #እንዳያሸብርህ!!! #ባጢል #ይሄው ነው፣ #የሆነ #ጊዜ #ይሽከረከራልና ከዚያ #ይከስማል፡፡” 📚 "ሙቀዲመቱልጀርሕ ወተዕዲል"( 342) https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته عيدكم مبارك ዒድኩም ሙባረክ
نمایش همه...
አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ ውድ የሱና ተከታዮች እንደምን አላችሁ? ከናንተ መካከል #ለዓረፋ_ተጓዦች_መልእክት_አለኝ አብዛኛው ሰው ለዓረፋ ከከተማ ወደገጠር እንደሚሄድ ይታወቃል። ➥እናም ስትሄዱ በመንገዳችሁ እስልምናን የማይወክሉ ኮተቶች፦ ነሸዳ ፣ መንዙማና መሰል እርባናቢስ ነገራቶችን መተው አለባችሁ። ➥ሄዳችሁ ቤተሰብ ጋ ከደረሳችሁም በሗላ፦ ↪️ #ቤተሰቦቻችሁን #ባማረና_በጡሩ ሁኔታ #ወደተውሂድና_ሱና_መጥራት_አለባችሁ!!!አስተውሉ 👉#እንዳስፈላጊነቱ_ለስለስ ማለትን እንዳትዘነጉ። ⛔️#ካመናጨቃችሗቸው፣ #ከሰደባችሗቸው ጭራሽ አይቀበሏችሁም ፣ እናንተም ሌላ ጣጣ ውስጥ ትገባላችሁ‼️ያው የገጠር ሰወች ባለማወቅ እስልምናን እንወዳለን ብለው ያሉበትን የሽርክያትና የቢድዓ ኮተት #ልክ #ትክክለኛው_እስልምና_አስመስለው እነዛ #መናጢና_ተንኮለኛ_ቃልቾች አስተምረዋቸዋል‼️ስለሆነም እነሱ የሚያስቡት👉የሚፈፅሙት ሽርክና የቢድዓ ኮተት ትክክለኛው እስልምና ነው ብለው ነው‼️ በቀጥታ በስድብ ከሆነ የምታስተምሩት ነገሩ ተበላሸ‼️ ስለዚህ ቀስ ብላችሁ ከሽርክና ከቢድዓቸው ለመላቀቅ ሰበብ ሁኗቸው!!! ⛔️ ደግሞ #ገጠር_ድረስ_ሄዳችሁ #ቤተሰቦቻችሁ_በሽርክና_በቢድዓ_እየዋኙ እናንተ ዝም ብላችሁ #ድግስ_በልታችሁ_የምትመለሱ ሰወች አላህን ልትፈሩ ይገባችሗል!!! አላህ ለመልእክተኛው እንድህ ብሏል፦ وَأَنذِرْ عَشِيرَتَكَ الْأَقْرَبِينَ የቅርብ ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ፡፡ ሱራ አል'ሹዓራእ:214 #ቤተሰቦቻችሁ_ወደእሳት_እየሄዱ_እንደት_አስቻላችሁ❓❓❓ እስልምናን አትደብቁ አስተምሩ። አይ ቤተሰቦቼ ይከፉብኛል ¿ ምናምን የምትሉ 👉 #በዝግታ_አስተምሯቸው!!! #እንድህም_ሆኖ_ከከፋቸው #ወደጀሃነም #ከሚገቡ ሺ ጊዜ #ይክፋቸው ➥እናንተ ብርቱ ጥረት አድርጉ። አላህ ልፋታችሁን ፍሬ እንዳፈራ ሊያደርገው ይችላል!!! ♻️ የቤተሰቦቻችሁን ትኩረት ለመሳብ ብዙ ጥረት አድርጉ ፤ በተለይ በተለይ የሚወዷችሁ ልጃቸው ከሆናችሁ ከናንተ የመጣን ነገር ሁሉ ያለማመንታት እንደሚቀበሉ ግልፅ ነው። ስለዚህ በብልጠትና በብስለት እንድሁም በሂክማ አስተምሯቸው!!! ↪️ በየአመቱ ስትሄዱ ገንዘብና የተለያዩ ነገሮችን ብቻ ከምትሰጧቸው ወደኸይር ነገር ብታመላክቷቸው ፣ ከመጥፎ ነገር ብታስጠነቅቋቸው ፣ ተውሂድና ሱናን ብታስተምሯቸው ፣ ከቢድዓና ሽርክ ብታስጠነቅቋቸው👈👉 ይህ እጅጉን ይጠቅማቸዋል። ዱኒያ አኼራቸው እንድስተካከል ያደርጋል። ጨርሻለሁ። ባረከላሁ ፊኩም መልእክቴን አሰራጩልኝ!!! https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

ሸይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ፡- « #ለእኛ #በጣም_ውዱ ነገር #እምነታችን ነው በእኛ ላይ ያለብን ነገር ፡- (ዓቂዳችንን)#በመማር እና #በማስተማር #መጠበቅ ፤ ወእርሷ #ጥሪ_ማድረግና #መጠበቅ ነው። #ከዚህ_በቀር ለኛ #ደስታም ሆነ #ስኬት የለም። ሊቃእ ቢጃሚዒ አል'ራህማንያ (29/ረጀብ/1441ሂ) https://t.me/selefochin_enketel ‏قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله : أغلى شيء عندنا هو عقيدتنا فعلينا أن : نحـــافظ عليها بتعلمها وتعليمها والدعوة إليها والمحافظة عليها لاسعـادة لناولا فلاح لنا إلابذلك. لقاء بجامع الرحمانية (٢٩/رجب/١٤٤٠هـ)
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

#እውቀትን_ከታላላቆች_በመውሰድ ኢብኑ መስዑድ ረድየላሁ ዓንሁ እንዲህ ብለዋል፡- « #ሰዎች ከመሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እና #ከባልደረቦቻቸች ዘንድ #ዕውቀት_እስከመጣላቸው ድረስ #ኸይር ላይ #ከመሆን_አይወገዱም። #እውቀት_ከታናናሾቻቸው_ከመጣላቸው_ይጠፋሉ።» 📚 አል'ዙህድ ሊኢብኑ አል'ሙባረክ (815) الأخذ عن الأكابر ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﻣﺴﻌﻮﺩ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ : ﻻ ﻳﺰﺍﻝ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺑﺨﻴﺮ ﻣﺎ ﺃﺗﺎﻫﻢ ﺍﻟﻌﻠﻢ ﻣﻦ ﺃﺻﺤﺎﺏ ﻣﺤﻤﺪ ﷺ ﻭﻣﻦ ﺃﻛﺎﺑﺮﻫﻢ، ﻓﺈﺫﺍ ﺟﺎﺀ ﺍﻟﻌﻠﻢ ﻣﻦ ﻗِﺒﻞ ﺃﺻﺎﻏﺮﻫﻢ ﻫﻠﻜﻮﺍ . 📚 ﺍﻟﺰﻫﺪ ﻻﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ (٨١٥ ) https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

#አትፈላሰፍ_ተከተል‼️ ኢማም አል-አውዛኢይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፦
« ➥ #ነፍስህን_በሱና ላይ #አስታግሳት፣ ➥ #ሰዎቹም_በቆሙበት_ቁም ፣ ➥#የተናገሩትን_ተናገር፣ ➥#ከተቆጠቡትም ነገር #ተቆጠብ፣ ➥ #የደጋግ_ቀደምቶችን_መንገድ_ተከተል ፣ ➥ #ለነሱ_የበቃቸው #ለአንተም_ይበቀሃልና»
📗 ሸርሁ ኡሱሉ ኢዕቲቃዱ አህሊ አል'ሱና: ሊአል-ላለካኢይ : (154/1)】 قال الأوزاعي - رحمه الله تعالى - : اصبِر نفسك على السنة، و قِفْ حيثُ وقفَ القومُ ، وَ قُل بما قالوا ، و كُفّ عما كفُّوا ، 👈🏼 و اسلكْ سبيل سلفك الصالحين ؛ فإنّـه يسعُك ما وسِعهُم . 📗 شرح أصول اعتقاد اهل السنة : للالكائي(154/1) 】 https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

#አትፈላሰፍ_ተከተል‼️ ኢማም አል-አውዛኢይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፦ « ➥ #ነፍስህን_በሱና ላይ #አስታግሳት፣ ➥ #ሰዎቹም_በቆሙበት_ቁም ፣ ➥#የተናገሩትን_ተናገር፣ ➥#ከተቆጠቡትም ነገር #ተቆጠብ፣ ➥ #የደጋግ_ቀደምቶችን_መንገድ_ተከተል ፣ ➥ #ለነሱ_የበቃቸው #ለአንተም_ይበቀሃልና» 📗 ሸርሁ ኡሱሉ ኢዕቲቃዱ አህሊ አል'ሱና: ሊአል-ላለካኢይ : (154/1)】 قال الأوزاعي - رحمه الله تعالى - : اصبِر نفسك على السنة، و قِفْ حيثُ وقفَ القومُ ، وَ قُل بما قالوا ، و كُفّ عما كفُّوا ، 👈🏼 و اسلكْ سبيل سلفك الصالحين ؛ فإنّـه يسعُك ما وسِعهُم . 📗 شرح أصول اعتقاد اهل السنة : للالكائي(154/1) 】 https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

ኢማም አሕመድ ረሒመሁላህ "አል'ረዱ ዓላ አል'ጀህምያ ወአል'ዘናድቃ"በተሰኘው ኪታባቸው እንዲህ ብለዋል፡- «ምስጋና ለአላህ ይድረሰው ለዚያ #በመልእክተኞች_መካከል በየዘመናቱ #ቅሪት_የእውቀት_ባለቤቶች ላደረገልን ፦ ➥እነዚያን #የተሳሳቱትን #ወደ_ቀጥተኛው መንገድ #የሚጠሩ ፣ በመካከላቸውም በሚደርስባቸው ችግር ላይ #የሚታገሱ 👉 #የሞቱትን(በእውቀት ማጣት የጠፉትን) #ህይወት እንድኖራቸው #የሚያደርጉ ፣ ➥ #ዕውሮችንም በአላህ ብርሃን #አይናቸውን_የሚያበሩ ናቸው። ስንትና ስንት #ኢብሊስ_የገደላቸውን_ህያው_አደረጉ ፣ ስንትና ስንት #ተሳስተው_የጠፉትን_መርተዋል#በሰወች ላይ #ያሳረፉት_አሻራ_ምንኛ_አማረ ፤ ሰወች ለነሱ (ባላቸው ጥላቻ) ያደረሰባቸው ተፅዕኖ ምንኛ አስጠላ ፣ #ጥራዝ_ነጠቆች በአላህ ቃል ላይ የሚያደርጉትን #መጠምዘዝ#የውሸታሞችን_ማጭበርበር#የመሃይማንን #ተእውል(ትርጓሜ)#ውድቅ_ያደርጋሉ፣ እነዚያ የቢድዓን ባንድራ ያነሱትን ሰወች ፤ #የፊትናን_ማሰሪያ_የለቀቁትን ፤ እነሱ በኪታብም የተለያዩ ናቸው ፤ #ኪታብንም_ተፃራሪወች_ናቸው#በአላህ ላይ #ይናገራሉ#ስለአላህ_ይናገራሉ ፤ እንደዚሁም በአላህ ኪታብ ላይ ያለእውቀት ይናገራሉ ፣ #አሻሚ_ስለሆኑ_ንግግሮች_ይናገራሉ ፤ መሃይም የሆኑ ሰወችን እነሱ በሚያመሳስሉት ነገር ይሸውዳሉ። ከአጥማሚወች ፊትና በአላህ እንጠበቃለን» قال الإمام أحمد رحمه الله تعالى في كتابه «الردُّ على الزنادقة والجهمية»: «الحمد لله الذي جعل في كلِّ زمانِ فترةٍ من الرسل بقايا من أهل العلم، يدعون من ضلَّ إلى الهدى، ويصبرون منهم على الأذى، يُحيون بكتاب الله الموتى، ويبصِّرون بنور الله أهلَ العمى، فكم من قتيلٍ لإبليس قد أحيَوْه، وكم من ضالٍّ تائهٍ هَدَوْه، فما أحسن أثرهم على الناس وأقبح أثر الناس عليهم! ينفون عن كتاب الله تحريفَ الغالين وانتحالَ المبطلين وتأويلَ الجاهلين، الذين عقدوا ألويةَ البدعة، وأطلقوا عِقالَ الفتنة، فهُم مختلفون في الكتاب، مخالفون للكتاب، متَّفقون على مخالفة الكتاب، يقولون على الله، وفي الله، وفي كتاب الله بغير علمٍ، يتكلَّمون بالمتشابه من الكلام، ويخدعون جُهَّالَ الناس بما يشبِّهون عليهم، فنعوذ بالله من فتن المضلِّين..». https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

አቡ አል'ደርዳእ ረድየላሁ ዓንሁ እንዲህ ብለዋል፦ “የጅህልና ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ➥ #በራስ_መገረም ➥ #በማይመለከተው ነገር #አመክንዮአዊ #ንግግር_ማብዛት ➥ #ከሆነ ነገር #መከልከል #ከዛ #የከለከለውን_ራሱ_መስራት። ጀሚዕ በያን አል-ዒልም ሊኢብኑ አብድ አል-በር (1/569) قَالَ أَبُو الدَّرْدَاءِ رضي الله عنه: " عَلَامَةُ الْجَهْلِ ثَلَاثٌ: الْعُجْبُ وَكَثْرَةُ الْمَنْطِقِ فِيمَا لَا يَعْنِيهِ وَأَنْ يَنْهَى عَنْ شَيْءٍ وَيَأْتِيَهُ ". جامع بيان العلم لابن عبد البر (1/569) https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

🎙 ሸይኽ አብዱሰላም ኢብኑ በርጅስ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡- «በዚህ ዘመን #ጥቂት_ጭፍሮች አሉን ለአላህ ምስጋና ይግባውና #አንድ ወይም #ሁለት #ኪታብ_ይቀራሉ; #አንድ ወይም #ሁለት #መሰአላወችን_ይሸመድዳሉ 👉ከዛ #ከአንድ ወይም #ከሁለት_ቀን በኋላ #እውቀት_በመፈለጊያ #እድሚያቸው #ሙጅተሂድ_ሆነው_ይገኛሉ#ራሳቸውን ከዚህ #አሰልቺ_ምናብ_ቢገድቡ ብየ እመኛለሁ። ➥ በል እንዳውም #ሌሎች_ዑለሞችን_ይንቋቸዋል እንደዚሁም #እውቀት_ፈላጊወችንና_ዱዓቶችንም አሳንሰው ያያሉ። ➥ #ነፍሳቸውን #ከፍተኛ_ደረጃ ላይና #ማንም_የማይደርስበት ቦታ ላይ #አድርገው_ይመለከታሉ። ይሄን ደግሞ #በልብሶቻቸው#በአካሄዳቸው#በንግግራቸውም_ግልፅ_ያደርጋሉ። እኛ የአላህ ነን ወደርሱም ተመላሾች። (እነዚህ ሰወች) #ጉዳታቸው_ምንኛ_ትልቅ ነው፣ #ጥቅማቸው ምን ያህል #ትንሽ ነው፣ #አለማወቃቸውም_ምንኛ_የበረታ ነው! ከፍ ያለው አላህ ትክክለኛውን መንገድ እንዲመራቸው እንለምናለን» 📚 [ዓዋቂእ አል'ጧሊብ: ገጽ 40] ‏ قال الشيخ/ عبد السلام بن برجس رحمه الله : ‏ وقد بلينا في هذا الزمن بشرذمة قليلة ولله الحمد يقرؤون كتابا أو كتابين، ويحفظون مسألة أو مسألتين، ثم بعد يوم أو يومين من أعمارهم في الطلب يصبحون مجتهدين، وليتهم يقتصرون على هذا الخيال الكاسد، بل يستصغرون غيرهم من العلماء، بله طلبة العلم والدعاة، ويرون لأنفسهم مكانا عاليا لا يصل إليه أحد، يظهر ذلك على ملابسهم، ومشيهم، وكلامهم، فإنا لله وإنا إليه راجعون، ما أعظم ضررهم، وأقلّ نفعهم، وأمتن جهلهم! نسأل الله تعالى أن يهديهم سواء السبيل." ‏📚 [ عـوائـق الطلـب صـ٤٠ ] https://t.me/selefochin_enketel
نمایش همه...
«ሰለፎችን እንከተል» channel

قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :  فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف" 📗{فتح الباري(13\143) 

👍 1
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.