cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

በጉራጌ ዞን በጌቶ ወረዳ እስኩት ከተማ የሰለፍዬች ቻናል

🔴 ውድ የሱና ወንድሞች እና እህቶች በዚህ ቻናል ላይ የሚለቀቁት 🔻 ቁርአንና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ 🔻 በሱና ኡስታዞች እና ወንድሞች የተቀሩ ኪታቦች 🔻 የተለያዪ ጊዘውን የጠበቁ ፎዋኢዶችን የምንለቅ ይሆናል 🔴 ዋናው አላማ 🔻 ማህበረሰባችንን ከአለበት የሽርክ እና የቢድአ አርንቋ ማውጣት

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
179
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ጥያቄ ቁጥር 5 ~~~~~~~~ ከነቢዩ ﷺ ልጆች ውስጥ ወደ ሐበሻ የተሰደደችው ማንኛዋ ናት?Anonymous voting
  • ሀ/ ዘይነብ
  • ለ/ ሩቀያ
  • ሐ/ ኡሙ ኩልሡም
  • መ/ ፋጢማ
0 votes
Photo unavailableShow in Telegram
🥕 አሰለፊያ ሂየ ፊርቀቱ አናጂያ
🥕 ምክር ለወጣቶች 🥕
🥕 የሰላት ማዕዘናቶች 🥕
🥕ምድርን ማበላሸት 🥕
🥕 ጫት የዱኣ መሳሪያ አይደለም🥕
🥕 ይሄ ራሱ ውሸት ነው🥕
🥕ከጭፍን ተከታይነት መጠንቀቅ🥕
🥕 ጌጥሽ ነው ኒቃቡ🥕
🥕ሰካራም ሙሁሮች🥕
🥕🥕 ይቀላቀሉ 🥕🥕
የትም ብንሆን አካባቢያችንን አንርሳ በየትኛውም ምክንያት ከአካባቢያችን የራቅን ሁሉ በሀገር ውስጥ ይሁን በውጭ ያለን የአካባቢያችንን ኢስላማዊ እንቅስቃሴ ለማገዝ ድርሻ ሊኖረን ይገባል። ጅምሩ የሌለን በጉዳዩ ላይ ወያየት አንድ ስራ ነው። ባይሆን ስብስባችን እምነት የሚጣልበት፣ አደራውን በአግባቡ ለመወጣት የሚጥር መሆኑን መፈተሽ ይገባል። ማህበረሰባች በሽርክ ተዘፍቆ ነውና ሚገኘው ከሽርክ ለማውጣት የተቻለን ልናደርግ ይገባል።። t.me/JlaluNesre17
نمایش همه...
ዩሱፍ ወንድሙን “አትበሳጭ"፤ ሹዐይብም ለሙሳ “አትፍራ"፤ መልዕክተኛችን ለአቡበክር "አትዘን" አሉ፡፡ በጭንቅ ሰዓት ልቦችን ማረጋጋት የነቢያት ፈለግ ነው። አብሺሩ አላህ ከደካሞችና ከተበዳዮች ጋ ነው! @copy ! t.me/JlaluNesre17
نمایش همه...
🍓 ቁርኣን የወረደው በህይወት ላለ ሰው እንጂ ለሞተ ሰው አይደለም 🍅 ★ አላህ " ታስተነትኑት ዘንድና በረከት ያለበት ሲሆን ቁርኣን በእናንተ ላይ አወረድን፣ የልብ ባልተቤቶች ይገሰፁበትም ዘንድ" ይላል ☞ ሶሃባዎች በቁርኣን ትዕዛዝ ለመስራትና ከክልከላው ለመራቅ ተሸቀዳድመዋል፣ በዛም በዱንያም አኼራ ለድል በቅተዋል ፣ ዱንያ ና አኼራቸው አሳምረውበታል። # ነገር ግን ሙስሊምች ቁርኣንን መማር በተዉ ጊዜ ፣ በሃዘን ቀናት በሙታን ላይ የሚነበብ አድርገው በያዙት ጊዜ፣ ለልዩነት ና ለውርደት ተዳርገዋል። "" መልዕክተኛው አለ ፣ ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼ ቁርኣን የተተወ አድርገው ያዙት "" ያለውን የአላህ ቃል ተረጋገጠባቸው። 🥕አላህ ቁርኣን በህይወት ላሉ ሰዎች ሊቀሩት ና ሊሰሩበት አውርዶታል። ሙታኖችማ ስራቸው ተቋርጧል፣ ሊቀሩትም ይሁን ሊሰሩበት አይችሉም፣ ለነሱ ተብሎ የተቀራውም አይደርሳቸውም። ከልጅ ቢሆን እንጂ «« አንድ ሰው ሲሞት ስራው ይቋረጣል ፣ ቀጣይነት ያለው ሶደቃ የሰጠ ፣ ሰዎች የሚጠቀሙበት እውቀት ያስተማረና ለሱ ዱኣ ሚያደርግለት ልጅ ያለው ሲቀር»» ☞ ኢብኑ ከሲር " ለሰው ልጅ የሰራው እንጂ የለውም " የሚለውን ሲተረጉሙ˝ አንድ ሰው የሌላ ሰው ወንጀል እንደማይጫንበት ሁሉ እሱ ያልሰራው የሌላ ሰው ስራ አጅር አያገኝም˝! ይላሉ። ✔ ከዚህ በመነሳት ኢማሙ ሻፍዕይ " ቁርኣን በጀባታ( በስጦታ) ለሞተ ሰው አይደርስም ፣ በዚህ ላይ ነብዩም አላዘዙም ፣ ሰሃቦችም አልሰሩበትም፣ መልካም ቢሆን ኖሮ ይቀድሙን ነበር" ይላሉ!!! ይቀላቀሉ 👇👇👇👇👇 http://t.me/JlaluNesre17 http://t.me/JlaluNesre17 አስተያየት ወይም መስተካከል አለበት የምትሉት ካለ! @JlaluNesre_bot አድርሱኝ
نمایش همه...
🥕 " አምፖል ተቃጠለ ብለህ ቤት አትቀይር ፣ አምፖል ቀይር እንጂ— ያሰብኩት አልተሳካም ብለህ እራስህን አታጥፋ፣ ሀሳብህን ቀይር እንጂ – በህይወትህ በፍፁም ከአላህ ተስፋ አትቁረጥ"!!! አርባ ምንጮች መልካም ቀን ይቀላቀሉ 👇👇👇👇👇👇👇 http://t.me/JlaluNesre17 http://t.me/JlaluNesre17 http://t.me/JlaluNesre17 ለአስተያየትና ጥቆማ @JlaluNesre_bot ተጠቀሙ
نمایش همه...
🍓ምቀኛ ማለት 🥕 ከአንተ እኩል ሆኖ ከፍ ማለትን የሚፈልግ ሳይሆን እሱ ወዳለበት ዝቅጠት ሊያዘቅጥህ የሚፈልግ ነው። http://t.me/JlaluNesre17
نمایش همه...
♦️ አዲስ ሙሓደራህ ➛➛➛➛➛➛➛ ▪አላህን በየትኛውም ቦታ መፍራት 📲 በኮምቦልቻ አንሷር መስጂድ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ በቀጥታ ስርጭት የተደረገ 🎙በኡስታዝ ሁሴን አሊ (አቢ አመተረህማን) 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/husseinali210 https://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
نمایش همه...
record.ogg11.23 MB
record.ogg10.89 MB
አላህ_የሰጥንን_ፀጋ_ወደ_ሌላ_ማስጠጋት_1.mp37.67 MB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.