fa
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

رفتن به کانال در Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

نمایش بیشتر
1 755
مشترکین
-124 ساعت
+507 روز
+8630 روز
آرشیو پست ها
በሰማዩ ላይ ቢታይ ቀለም የእሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም የመጪው ዘመን ፊት ናት መሪ ዛሬ ዓለም ቢላት ኋላ ቀሪ። ባልፍም ኖሬ ስለ እናት ምድሬ እሷ ናት ክብሬ ኧረ እኔስ ሀገሬ ኢትዮጵያ ሀገሬ በአን
በሰማዩ ላይ ቢታይ ቀለም የእሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም የመጪው ዘመን ፊት ናት መሪ ዛሬ ዓለም ቢላት ኋላ ቀሪ። ባልፍም ኖሬ ስለ እናት ምድሬ እሷ ናት ክብሬ ኧረ እኔስ ሀገሬ ኢትዮጵያ ሀገሬ በአንቺ አይደል ወይ ክብሬ                   ኢትዮጵያዬ 💚💛❤                   ኢ  ት  ዮ  ጵ  ያ !!!

አ = አንድነት ድ = ድል ዋ = ዋጋ በአድዋ ተራሮች ላይ የፈሰሰው ደም ዛሬ ለምንረግጠው መሬት የነፃነት ሰነድ ሆኖናል። ክብር በዱር በገደሉ በሜዳው ለተሰዉት ጀግኖች አባቶቻችን እና እናቶቻችን! አ
አ = አንድነት ድ = ድል ዋ = ዋጋ        በአድዋ ተራሮች ላይ የፈሰሰው ደም ዛሬ ለምንረግጠው መሬት የነፃነት ሰነድ ሆኖናል።    ክብር በዱር በገደሉ በሜዳው ለተሰዉት ጀግኖች አባቶቻችን እና እናቶቻችን!       አድዋ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት             🇪🇹  JMT  🇪🇹

#የነፃነት _ፀሐይ ​ጥቁር አዝመራው፣ የጀግናው አዝመራ፣ በአድዋ ተራራ፣ ታሪክ ሲዘከራ። ፈረንጅ የናቀው፣ ያ የጥቁር አንበሳ፣ ለክብሩ ሲቆም፣ አቧራው ሲነሳ። ​እምዬ ምኒልክ፣ ጣይቱ ብርሃን፣ በፍቅር
#የነፃነት _ፀሐይ ​ጥቁር አዝመራው፣ የጀግናው አዝመራ፣ በአድዋ ተራራ፣ ታሪክ ሲዘከራ። ፈረንጅ የናቀው፣ ያ የጥቁር አንበሳ፣ ለክብሩ ሲቆም፣ አቧራው ሲነሳ። ​እምዬ ምኒልክ፣ ጣይቱ ብርሃን፣ በፍቅር መርተው፣ ያንን ሁሉ ሰራዊት። ሰንደቅ አላማችን፣ ከፍ ብሎ ሲውለበለብ፣ የአለምን አንገት፣ ያስደፋው ያ ድንቅ ጥበብ። ​አድዋ ማለት፣ የኩራታችን ምንጭ፣ ለባርነት ቀንበር፣ የነፃነት ቁልፍ። ዛሬም እናከብራለን፣ ያንን የጀግና ደም፣ ለጥቁር ህዝብ ሁሉ፣ የሆነው ሰላም።         #አድዋ!

Repost from ASTU EXCELLENCE
Today's Applied Mathematics II has been successfully completed! 📘✨ Our first-year students have shown great commitment, disc
+5
Today's Applied Mathematics II has been successfully completed! 📘✨ Our first-year students have shown great commitment, discipline, and continuous improvement throughout the course. 📊👏 They worked hard to understand the concepts and applied them effectively in their exercises and assessments. Special appreciation goes to Joseph for his dedication and effort in teaching and supporting the class. 🙌📚 His guidance played an important role in helping the students achieve strong results. Congratulations to everyone involved! 🎉🚀 Let’s continue building knowledge, confidence, and academic excellence together.💪🔥 #astu_excellence

+2
2025 Applied Math II Mid Exam (Pre-Engineering) @astujmtlibrary

Repost from ASTU EXCELLENCE
🚨 ATTENTION FIRST-YEAR STUDENTS! 🚨 The ASTU EXCELLENCE TEAM proudly presents an intensive, exam-focused tutorial on: 📘 Mat
🚨 ATTENTION FIRST-YEAR STUDENTS! 🚨 The ASTU EXCELLENCE TEAM proudly presents an intensive, exam-focused tutorial on: 📘 Mathematics Applied II 📍 Unit 1: Sequences and Series of Real Numbers This session is specially designed to help you clearly understand key concepts, solve exam-type questions, and boost your confidence before exams. If you want to strengthen your foundation and improve your results, this is your chance! 🗓 This Sunday ⏰ 11:00 LT 📍 Around Block 512     'Excellence is Our Standard and Community is Our Strength'

+3
Applied ii chapter 1 part 4.pdf1.49 KB

Applied Mathematics II (Pre-Science) Practice properly
Applied Mathematics II (Pre-Science)    Practice properly

🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

የካቲት 12/ 1929 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያዋ የሚኖሩ ሰላማዊ ንፁሃን ኢትዮጵያዊያን ያለምንም የብሔር ፣ የሀይማኖት ፣ የፆታ እና የእድሜ ልዩነት በፋሺሽት ጣሊያን ጥቁር ሸሚዝ በለበሱ ወታደሮች ነውርና ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ሺዎች በመትረየስ አረር ተቆሉ ። በርካቶች ቤት ተዘግቶባቸው በቃጠሎ ከሰሉ ። በመኪና ተጎተቱ ። በአካፋ ተጨፈጨፉ ። ወደ ገደል ተወረወሩ ። በሌላም ብዙ የጭካኔ መንገድ ዜጎች እንደ ቅጠል ረገፉ ። የአዲስ አበባ ጎዳኖዎች በደም አባላ ጨቀዩ ። ወንዞቿ በደም ጎርፍ ቀሉ ። ጅቦችና አሞራዎች የሠውን ስጋ ለቀናት ተመገቡ ። .... መቼም አንረሣውም ! ዘላለማዊ ክብርና ሞገስ ለየካቲት 12 ሰማዕታት !

የካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ "አዲስ አበባን ቄራ አደረጓት" #Ethiopia | የዕለቱን ሁኔታ ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ 'የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983' በሚለው መፅሐፋቸው እንዲህ ይተርኩ
+1
የካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ "አዲስ አበባን ቄራ አደረጓት" #Ethiopia  | የዕለቱን ሁኔታ ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ 'የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983' በሚለው መፅሐፋቸው እንዲህ ይተርኩታል። " ... "ጥቁር ሸሚዝ" እየተባሉ የሚታወቁት የፋሽስት ደቀመዛሙርት በፋሽስቱ አገዛዝ አይዞህ ባይነት አዲስ አበባን ቄራ አደረጓት። የሠው ልጅ ጭንቅላት እንደ ዶሮ እየተቀነጠሰ ወደቀ። ቤቶች ከነነዋሪዎቻቸው ጋዩ። እርጉዝ ሴቶች በሳንጃ ተወጉ። የጭፍጨፋው ተቀዳሚ ዒላማ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። በተለይም የጥቁር አንበሳ አባላት ከራስ እምሩ ጋር እጃቸውን ከሰጡ በኋላ በከተማይቱ ይገኙ ስለነበር በወረንጦ እየተለቀሙ ተረሸኑ። ይህ የምሁራን ጭፍጨፋ አንድ ትውልድ እንዳለ ያጠፋ በመሆኑም በሃገሪቱ የፖለቲካና ምሁራዊ ታሪክ ላይ የማይሻር ቁስል ጥሎ አለፈ።" በዚህ ዘግናኝ ጭፍጨፋ በሶስት ቀናት ውስጥ ብቻ ከ30 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን መስዋዕትነት ተቀበሉ። በሌላ በኩል ይሄ ጭፍጨፋ ሲወላውል የነበረውን፣ መሃል ሠፍሮ የነበረውን፣ "ጣልያኖች ቢያስተዳድሩን ምን ችግር አለው?" .....  ይል የነበረውን ኢትዮጵያዊ በሙሉ ለአንድ ዓላማ አብሮ እንዲቆምና 'ዱርቤቴ' እንዲል ያደረገ ክስተትም ነበር። #ክብር_ለሰማዕታት!

Practice Properly
Practice Properly

Applied ii chapter 1 part 3.pdf1.65 KB

Fallacy Proof 1+1=3

photo content

Solution
+2
Solution

Practice Properly
Practice Properly

Chapter 1 part 2