fa
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

رفتن به کانال در Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

نمایش بیشتر
1 757
مشترکین
+724 ساعت
+697 روز
+9030 روز
آرشیو پست ها
+3
Answer Key

Repost from N/a
The exam has begun. Channel: @josephmathtutor

Repost from N/a
We will have an online mock test tonight, on the following courses.    1. Applied II (Eng & Sci)    2. Applied III      Channel: @josephmathtutor   The exam will start at 2:00 LT

Repost from N/a
የአርበኞቻችንን ጽናት እና ለሀገር የከፈሉትን መስዋዕትነት ሁሌም በክብር እናስባለን። ያወረሱን ነፃነት ለሁላችንም ኩራት ነው። መልካም የአርበኞች ቀን!🫡🇪🇹 ኢ ት ዮ ጵ ያ
+1
የአርበኞቻችንን ጽናት እና ለሀገር የከፈሉትን መስዋዕትነት ሁሌም በክብር እናስባለን። ያወረሱን ነፃነት ለሁላችንም ኩራት ነው። መልካም የአርበኞች ቀን!🫡🇪🇹 ኢ ት ዮ ጵ ያ

Repost from N/a
የአርበኞች ቀን በኢትዮጵያ: ዛሬ ሚያዝያ 27 ቀን የሚከበረው የአርበኞች ድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን የፋሺስት ጣሊያንን ወራሪ ጦር ከአምስት ዓመታት (1928–1933 ዓ.ም) መሪር ተጋድሎ በኋላ ድል አ
+1
የአርበኞች ቀን በኢትዮጵያ: ዛሬ ሚያዝያ 27 ቀን የሚከበረው የአርበኞች ድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን የፋሺስት ጣሊያንን ወራሪ ጦር ከአምስት ዓመታት (1928–1933 ዓ.ም) መሪር ተጋድሎ በኋላ ድል አድርገው አገራቸውን ነጻ ያወጡበት ታሪካዊ ዕለት ነው። የድል ቀኑ ትርጉም፦ ሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአምስት ዓመት ስደት በኋላ በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገቡበት ቀን ነው። ይህም ጣሊያን አዲስ አበባን በወረራ ከተቆጣጠረችበት ቀን (ሚያዝያ 27 ቀን 1928 ዓ.ም) ጋር በትክክል እንዲገጥም ተደርጓል። የአርበኞች ገድል፦ በዱር በገደል ለአምስት ዓመታት የተዋጉት እንደ እነ ራስ አበበ አረጋይ ያሉ ጀግና አርበኞች፤ ለጠላት ዕረፍት በመንሳትና የፋሺስትን ጦር በማዳከም ለአገሪቱ ነጻነት ትልቅ መሥዋዕትነት ከፍለዋል። የንጉሡ የታሪክ አዋጅ፦ ንጉሠ ነገሥቱ አዲስ አበባ በገቡበት ዕለት ባደረጉት ንግግር "ለክፉ ክፉ አትመልሱ፤ የኢትዮጵያን መልካም ስም አታሳድፉ" በማለት ሕዝቡ በተማረኩ የጣሊያን ወታደሮች ላይ በቀል እንዳይፈጽም አዘው ነበር።

🙏❤
🙏❤

Repost from N/a
Upcoming videos. Stay tunned! Applied Mathematics II Chapter 3 Part 5 and 6 https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y
+1
Upcoming videos. Stay tunned!    Applied Mathematics II Chapter 3 Part 5 and 6 https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሌላ በኩል ፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ይሰጣል።

Repost from N/a
Upcoming Videos. Stay tunned!
+2
Upcoming Videos. Stay tunned!

Repost from N/a
🙏🤞👍
+1
🙏🤞👍

Repost from N/a
The previous years final exam for all courses have been posted in the group. Practice. @astujmtlibrary

Repost from N/a
The previous final exams for all courses have been posted in the group. Practice. @astujmtlibrary

Repost from N/a
#New 2025/26 Applied III Final Exam Solutions

2025, ASTU ,Applied Math II Final Exam Solutions