fa
Feedback
Marvel Education

Marvel Education

رفتن به کانال در Telegram

Welcome to Marvel Education! 🎓 ➘Short notes (አጤሬራ) ➘📝 Work Sheets (መልመጃዎች) ➘📄Quizzes & Exams (ፈተናዎች) ➘🎥 Lecture Videos (ትምህርታዊ ቪዲዮ) ➘📚Reference Books (አጋዥ መፅሃፍት) ➘📓Educational

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Marvel Education

کانال Marvel Education (@marvel_educations) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 18 053 مشترک است و جایگاه 10 970 را در دسته آموزش و رتبه 1 914 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 18 053 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 13 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -571 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -21 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.02% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 3.20% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 628 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 578 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 26 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Welcome to Marvel Education! 🎓 ➘Short notes (አጤሬራ) ➘📝 Work Sheets (መልመጃዎች) ➘📄Quizzes & Exams (ፈተናዎች) ➘🎥 Lecture Videos (ትምህርታዊ ቪዲዮ) ➘📚Reference Books (አጋዥ መፅሃፍት) ➘📓Educational

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

18 053
مشترکین
-2124 ساعت
-1087 روز
-57130 روز
آرشیو پست ها
Entrance wutet endet nbr eski be reaction asayun 😍🔥🥰👍

#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህ
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 ⚪️በቱቶሪያላችን⬇️ ✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት ✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one] 🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️ 🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app 💬APP Support : @MGW_Support 💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ 📞0704282565 📞0906014772 እኛን ለመቀላቀል ⬇️ https://t.me/SPMMCcoc https://t.me/SPMMCcoc

Repost from N/a
#tutoring job Place: #አያት 49 Student: grade # 3 Subject: basic skills reading,writing Duration: 1 hr a day, 3 days aweek Salary: Per company scale For #male and #female Apply through @Gcros Join our channel 👇👇👇 👉 https://t.me/Marveltutors 👉 https://t.me/Marvel_Educations 👉facebook       https://www.facebook.com/share/1Ts78PxR94/

Repost from N/a
#tutoring job Place: ብስራተ ገብርኤል ቶታል Student: grade # 3 Subject: basic skills reading,writing Duration: 1 hr a day, 3 days aweek Salary: Per company scale For #male and #female Apply through @Gcros Join our channel 👇👇👇 👉 https://t.me/Marveltutors 👉 https://t.me/Marvel_Educations 👉facebook       https://www.facebook.com/share/1Ts78PxR94/

Repost from N/a
#tutoring job Place: ብስራተ ገብርኤል ቶታል Student: grade #12 natural Subject: all Duration: 1 hr a day, 3 days aweek Salary: Per company scale For #male Apply through @Gcros Join our channel 👇👇👇 👉 https://t.me/Marveltutors 👉 https://t.me/Marvel_Educations 👉facebook       https://www.facebook.com/share/1Ts78PxR94/

በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏 በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ
+5
በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏 በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ናቸው። ተማሪ ጃላል ግርማ ➻ ያመጣው ውጤት 591.6 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛው ውጤት ➻ የኦልማ (ODA) ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ) ተማሪ ተማሪ ሮቤል ጌታቸው ➻ ያመጣው ውጤት 590.08 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት ➻ የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ሀድያ) ተማሪ ተማሪ ህዳሴ ዘመኑ ➻ ያመጣችው ውጤት 583 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 3ኛው ከፍተኛ ውጤት ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛው ውጤት ➻ የአገው ምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (እንጅባራ) ተማሪ Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

591 ያመጣው ተማሪ Well done ! 👏👏👏👏 @HavanacademyOfficial
591 ያመጣው ተማሪ Well done ! 👏👏👏👏 @HavanacademyOfficial

#AAU የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል 🎓 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 ዓ.ም. የቅድመ ምረቃ የመግቢያ ማስታወቂያ Addis Ababa University ለ2019 ዓ.ም. (2026/27) በተከታታይ/Extension መርሃ ግብር በተለያዩ የቅድመ ምረቃ የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል። 📌 የምዝገባ ጊዜ: 🗓 ከ ነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 29፣ 2019 ዓ.ም. 👨🏾‍🎓 ማመልከት የሚችሉ: • በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል/ESSLCE ፈተና ወስደው የሚፈለገውን የማለፊያ ውጤት ያሟሉ • የAAU Undergraduate Admission Test (UAT) ወስደው የሚፈለገውን የማለፊያ ነጥብ ያገኙ • ሌሎች በAAU የተደነገጉ የመመዝገቢያ መስፈርቶችን የሚያሟሉ 📝 የማመልከቻ መንገድ: 1️⃣ ወደ AAU Portal ይግቡ 2️⃣ Apply for Admission የሚለውን ይምረጡ 3️⃣ Undergraduate Student → Apply ይምረጡ 4️⃣ Undergraduate Extension Admission የሚለውን ይምረጡ 5️⃣ መስፈርቶቹን ካነበቡ በኋላ Apply Now ይጫኑ። 🌐 OFFICIAL WEBSITES & LINKS 🔗 AAU Official Website: https://www.aau.edu.et/ 🔗 AAU Admission Website: https://admission.aau.edu.et/ 🔗 Undergraduate Admission Announcements: AAU Undergraduate Announcements 🔗 AAU Application Portal: https://portal.aau.edu.et/ 🔗 Undergraduate Programs: AAU Undergraduate Programs 📢 ማስታወሻ: የመመዝገቢያ ቀን፣ መስፈርቶችና የፈተና መረጃዎች ሊለወጡ ስለሚችሉ ከመመዝገብዎ በፊት የAAU ኦፊሴላዊ ድረ-ገጽን ያረጋግጡ። 📲 ይህን መረጃ ለሚመለከታቸው ተማሪዎች ያጋሩ! #AAU #AAUAdmission #AddisAbabaUniversity #UndergraduateAdmission #2019EC © Registrar Office @cobe2018council

➡️Entrance ዉጤት ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!! 1. Website - https://result.eaes.et 2. Website - result.neaea.gov.et 3. SMS - 6284
➡️Entrance ዉጤት ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!! 1. Website - https://result.eaes.et 2. Website - result.neaea.gov.et 3. SMS - 6284 4. Telegram Bot - t.me/EAESbot Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

photo content

የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዋና ዋና መረጃዎች‼️ 📊 የማለፊያ ውጤት • 70,544 ተማሪዎች ፈተናውን አልፈዋል። • ይህም 12.8% የማለፊያ ምጣኔ ነው። • 565 ትምህርት ቤቶች
የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዋና ዋና መረጃዎች‼️ 📊 የማለፊያ ውጤት • 70,544 ተማሪዎች ፈተናውን አልፈዋል። • ይህም 12.8% የማለፊያ ምጣኔ ነው። • 565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም። 🏫 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች • አምና — 62 • ዘንድሮ — 88 ➡️ በዚህ ዓመት 26 ትምህርት ቤቶች ጨምረዋል። 💻 በፈተና አሰጣጥ ዘዴ • በኦንላይን የተፈተኑ — 18.37% አልፈዋል። • በወረቀት የተፈተኑ — 4.2% አልፈዋል። 🏆 የክልሎች የማለፊያ ምጣኔ 🥇 አዲስ አበባ — 32.4% 🥈 ሀረሪ — 22.76% 🥉 አማራ — 15% • ድሬዳዋ — 11.92% • ትግራይ — 11.2% • ጉምዝ — 10.53% • ደቡብ — 9.2% • ሶማሌ — 9% • ሲዳማ — 6.95% • ጉምዝ — 6.1% • ደቡብ ኢትዮጵያ — 4.2% • 3.74% — የክልሉ ስም አልተጠቀሰም። 🎯 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ • 591/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ወንድ — ኦዳ ትምህርት ቤት • 583/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ሴት — አገው ምድር ትምህርት ቤት • 576.25/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ወንድ — ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት • 569/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ሴት 📌 በአጠቃላይ፦ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማለፊያ ምጣኔ 12.8% ሲሆን፣ አዲስ አበባ 32.4% በማስመዝገብ ከፍተኛውን የክልል ደረጃ ይዟል። በተጨማሪም 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ከ62 ወደ 88 ከፍ ብለዋል። " ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። [አዩዘሀበሻ] ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

#Matric Exam | የ12ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ለሊት ይለቀቃል! የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ ለመስጠት በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተዋል። 🔹 የፈተና ውጤቱ ዛሬ ለሊት ጀምሮ ይለቀቃል። 🔹 የሚኒስቴሩ ይፋዊ መግለጫ በዛሬው ዕለት ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል። 📌 ውጤት መመልከቻ ሊንኮች እና ተጨማሪ መረጃዎችን እንደደረሱን ወዲያውኑ የምናደርሳችሁ ይሆናል። ተማሪዎች ውጤታችሁን ለመከታተል ዝግጁ ሁኑ! 👍🏽 ለቀጣይ ክፍሎች React ማድረጋችሁን አትርሱ! Join Our Official Channel:       👉 @Marvel_Educations

#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia

ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መ
+1
ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል። በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል። በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል። ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ ይሰጣል፡፡ Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መ
+1
ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል። በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል። በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል። ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ ይሰጣል፡፡ Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህ
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 ⚪️በቱቶሪያላችን⬇️ ✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት ✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one] 🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️ 🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app 💬APP Support : @MGW_Support 💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ 📞0704282565 📞0906014772 እኛን ለመቀላቀል ⬇️ https://t.me/SPMMCcoc https://t.me/SPMMCcoc

Repost from AAU UAT Center
🖱AAU መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- 🆕በጥቂቱ ጀምረን ጊዜውም እየሄደ ስለሚገኝ ወደ ወሳኙ የዝግጅት ምዕራፍ እየተሸጋገርን እንገኛለን ❗️ 📝ለመሆኑ የ UAT Center ክላ
+5
🖱AAU መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- 🆕በጥቂቱ ጀምረን ጊዜውም እየሄደ ስለሚገኝ ወደ ወሳኙ የዝግጅት ምዕራፍ እየተሸጋገርን እንገኛለን ❗️ 📝ለመሆኑ የ UAT Center ክላሶቻችን እንዴት ይሰጣሉ ? 1⃣ የመጀመሪያው እና ወሳኙ ነገር Video Classes ይኖሩናል => በVideo ክላሶቻችን መታየት ያለባቸውን Contents ግልፅ እና ቀላል እንዲሁም በተብራራ መልኩ የሚያቀርቡ ይሆናል 2⃣ በእያንዳንዱ ክላስ የመለማመጃ ጥያቄዎች ፤ worksheet እና Class work የሚኖሩ ሲሆን እነዚህ ግብዓቶች የመረዳት አቅማችሁን በመጨመር  UAT ላይ ጥሩ Perform እንድታደርጉ  በጣም አጋዥ ናቸዉ 🥰 3⃣ በ Schedule መሰረት ጠንከር ያሉ ፈተናዎች ይዘጋጃሉ ፤ አሸናፊዎችንም እናበረታታለን => ፈተናዎቻችን በ Round one and Two በተያዘላቸው እቅድ የሚሰጡ ይሆናል 🙌 4⃣  እጅግ ወሳኙ እና ማንም ተማሪ ሊያመልጠው የማይገባው ዝግጅት ቢኖር UAT CENTER EXAM KEY ነው ፤ በዚህ ፕሮግራም አምና የወጡ ጥያቄዎችና Anticipated MCQs በ video በቀጥታ ከ UAT CENTER 💯 5⃣ ከአምና እኛው አስተምረን ከፍተኛ ውጤት እንዲያመጡ ያስቻልናቸው  Self sponsored and Government sponsored ተማሪዎች የልምድ ማጋራት Program ይኖረናል ፤ ይህም ለተፈታኞች ዝግጅት Value add የሚያደርግ መርሀግብር ነው 🪐ተማሪዎች አኛን የሚቀላቀሉበት ወሳኝ ሰዓት ቢኖር አሁን ነው 👌 🖱ክፍያ በየወሩ ነው  ወይስ በየሳምንቱ ? ➡️ በየሳምንቱም ይሁን በየወሩ ክፍያ የለም ፤ አንድ ተማሪ መተግበሪያውን አውርዶ ሲመዘገብ 400ETB ብቻ ይከፍላል ፤ ድጋሚ ምንም አይነት ክፍያ የለም🥰...ለአገልግሎቱ የሚመጥን ክፍያ ሆኖ ሳይሆን ሁሉንም ተማሪ ለማካተት እና ለመጥቀም ሲባል ነው በትንሽ ክፍያ እንዲሆን የተደረገው 🙏 ➡️መማሪያ መተግበሪያው እዚሁ Telegram ላይ ተቀምጧል ፤አውርዶ ለመጠቀም ይህንን Link ይጠቀሙ 👇 https://t.me/AAU_UAT_Center/2347 ➡️ስለ መተግበሪያው እና ስለምዝገባ አጠር ያለች ገላጭ ቪዲዮ ለመመልከት ይህንን ይጠቀሙ👇 https://youtu.be/FSEfZxm9rJU 🫶Share For Your Friends💻 🌐@AAU_UAT_Center🔂

#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህ
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 ⚪️በቱቶሪያላችን⬇️ ✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት ✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one] 🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️ 🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app 💬APP Support : @MGW_Support 💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ 📞0704282565 📞0906014772 እኛን ለመቀላቀል ⬇️ https://t.me/SPMMCcoc https://t.me/SPMMCcoc