የፍ/ሰ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል
رفتن به کانال در Telegram
ይህ ገፅ የፍኖተ ሰላም ሰ/ት/ቤት የመዝሙር ክፍል ገፅ ነው # መዝሙሮች # የበዓላት ወረብ # መልዕክቶች ይለቀቁበታል።
نمایش بیشتر1 399
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+87 روز
+2130 روز
آرشیو پست ها
1 398
Repost from የፍ/ሰ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል
1 398
Repost from የፍ/ሰ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል
1 398
ሰላም እንደምን አደራችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች ለግንቦት 21 የተገለገለበትን ልብሰ ስብሐት ረቡዕ በሚኖረን ጥናት አጥባቹ እንድትመልሱ በልዑል እግዚአብሔር ስም እናሳስባለን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ለሰኔ 21 እና ሰኔ 30 ለሚኖሩን አገልግሎቶች ራሳችንን ከወዲሁ እናዘጋጅ
1 398
ሰላም እንዴት ዋላቹ ነገ አገልግሎት የምቶጡ አባላት ጠዋት 1.30 እንድትገኙ ነጭ ጫማ ለብሰን ለመምጣት እንሞክር በተለይ ወረብ ላይ ያለን ልጆች መታወቂያ ደብተር ሁላችንም እንዳይለየን።ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን!!!ደህና እደሩ
1 398
Repost from የፍኖተ ሰላምሰ/ት/ቤት ዋና ገጽ
አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ወደ አዲሱ መዋቅር ለመሸጋገር የሚያስችለውን ሕጋዊና ሥርዓታማ የምርጫ ሂደት በይፋ ጀምሯል። በዚህም መሠረት የሰንበት ትምህርት ቤቱ የሥራ አመራር ኮሚቴ ከሀገረ ስብከት የወረደውን የምርጫ ማስፈጸሚያ መመሪያ ቁጥር 16 መሠረት በማድረግ፣ የአስመራጭ ኮሚቴ ዕጩዎችን በመስፈርቱ መሠረት በጥንቃቄ ገምግሟል።
ከዚህ የግምገማ ሂደት በኋላ፣ መመሪያው በሚያዘው መሠረት አመራሩ በድጋሚ ያመነባቸውን 12 ዕጩ አስመራጭ ኮሚቴዎችን ለይቶ ያቀረበ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል ፭ቱ (5ቱ) በጠቅላላ ጉባኤው በቀጥታ ተመርጠውና ጸድቀው የሰንበት ትምህርት ቤቱን ቀጣይ የሥራ አመራር ምርጫ የማስፈጸም ታሪካዊ ኃላፊነት የሚረከቡ ይሆናል።
አባላት በሙሉ አዲሱን መዋቅር በሚገባ ተረድታችሁና አምናችሁበት እየተሳተፋችሁ መሆኑ የታወቀ ነው። ይህ የምርጫ ሂደት ፍጹም ግልጽና ሕጋዊ እንዲሆን፣ ነገ እሁድ የሚደረገው የአስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ ላይ በመገኘት የተጣለባችሁን ኃላፊነት እንድትወጡ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
የዕጩ አስመራጮችን የመምረጥና የማጽደቅ ሥራ፦
👉ዕለት፦ እሁድ (ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም)
👉ሰዓት፦ 10:00
👉ቦታ፦በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ
የሁላችንም መገኘት የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ቀጣይ ሕጋዊ ጉዞ ስለሚወስን፣ እያንዳንዳችን ሰዓታችንን አክብረን በመገኘት የአስመራጭ ኮሚቴ አባላቶቻችንን እንድንመርጥ በፍቅር እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:- ነገ የመገኘት ግዴታ አለብን። ስለዚህ የመጨረሻ ቀናችንም እሁድ ስለሆነ። ሰኞ ለአንድነቱ ደብዳቤ ስለሚላክ ግዴታ ነገ መከናወን አለበት።
የፍኖተ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤት የሥራ አመራር ጉባኤ
1 398
ነገ ሰርግ አገልግሎት ምትሄዱ አባላት ጠዋት 1 ሰዓት እንድንገኝ ቅዳሴ ቶሎ ስለሚያልቅ በጊዜ መድረስ አለብን የመንገድ መዘጋጋትም ስለሚያጋጥመን
1 398
ማክሰኞ ግንቦት 11/2018 ዓም ሰርግ እጀባ የምታገለግሉ አባላት ስም ዝርዝር፦
1-ኤርሚያስ አበበ
2-ያሬድ ጎሹ
3-አሳልፍ ከብበው
4-ኬናፍ ዳዊት
5-ሱራፌል ጥላሁን
6-ሱራፌል ሰለሞን
7-መታገስ ወልዴ
8-አለምነሽ ጌቱ
9-አስቴር ሻምቦ
10-ታዘባቸው ይርጋ
11-ምህረት ህጉ
12-እድላዊት አንተዬ
13-ያሬድ ተመስገን
14-ይዲዲያ ዘላለም
15-ለምለም አሸናፊ
16-እፁብድንቅ ነጋ
17-ጥላሁን ባድማው
18-ሰላም ትዛዙ
19-ፍቅርተ ቸሩ
20-አርሴማ ሳምሶን
21-ሳምራዊት ማንደፍሮ
22-ሄርሜላ መላኩ
ሁላችሁም አገልግሎቱ ሌላ ደብር ስለሆነ መኪናው 12:30 ስለሚገኝ እስከ 1:00 ሰዓት ድረስ እንድትገኙ።
1 398
እንደምን ዋላችሁ የ ልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የ እህታችን ፂሆን በረከት አባት ስለታመሙ ነገ እሁድ 09/08/18 ከ ኮርስ ቦሀላ በቤታቸው የፀሎት መህራ ግብር ስለሚኖር ሁላችንም ከ ኮርስ ቦሀላ እንሄዳለን
1 398
ሰላም እንዴት ዋላችሁ ዉድ የ ሰንበት ት/ቤት አባሎቻችን ግንቦት 14 በጀሞ መድኀኔዓለም የአንድነት ጉባኤ ስለተዘጋጀ ወረብ ማጥናት ሚመቻችሁ አባላት ሰኞ ጀሞ መድኀኔዓለም ጥናት ይኖራል ምትችሉ አባላት አሳወቁ
1 398
Repost from የፍኖተ ሰላምሰ/ት/ቤት ዋና ገጽ
አባላት መንደርደርያ ሀሳብ እና ግብአት እንዲኖራቸው ይህን መመልከት የግድ ሲሆን ቅዳሜ 11 :00 በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ በመገኘት ስልጠናውን የመውሰድ ሀላፊነት ተጥሎባቸዋል
ማሳሰቢያ ፡- በዚህ ስልጠና ላይ ያለ በቂ ምክንያት የማይገኝ እና ሙሉ ስልጠናውን ያልወሰደ አባል በአዲሱ አደረጃጀት ውስጥ በየትኛውም ሀላፊነት እንደማይካተት እና ለመዋቅሩ ተግዳሮት እንደሚሆን ማደራጃውም ሆነ ሰንበት ትምህርት ቤቱ ያምናሉ
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
