Amhara Insider
Being united
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
209
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ዘሬ ወደ ወልድያ ሄደን ነበር እና መንገድ ለመንገድ ከአካባቢው ህዝብ አቅም በላይ ሁኖ ለመቅበር ያዳገተ እሬሳ በየ መንገዱ ወድቅ ይገኛን። እኛም ለናሞና አንዳንድ በጣም ያልፈረሱ ሬሳወችን አንስተን ይዘናል ይጠብቅን!!
የትግራይ ወራሪ ሀይል ወደ አማራ ክልል ዘው ብለው እንደገቡ መውጫው የመርፌ ቀዳዳ ታህል አጥተው እንዲህ ተደቁሰዋል። ለታማኝ መረጃ ሁልጊዜ ዘ ወልቃይት ይከታተላሉ።
8.14 MB
Ermiyas Bayne:
አርበኛ ዘመነ ካሴ መልዕክት አስተላልፏል!
"ለሚመለከተው ሁሉ .....የቁስ ሰቀቀናችን ለማርካት ወሎ አልዘመትንም።ለጠላት ሰቀቀን ልንሆን እንጅ።የኛ ሰቀቀን የአማራ ህዝብ ነጻነት የኢትዮጲያውያን እኩልነት ነው።ደግሞም አድርገነዋል።የመርከብ ተራራ ሰንሰለቶች ይናገሩ ፥የአቃስታ ፥ጊምባና ቱሉ አውሊያ አድባራት ይመስክሩ ጠላትን አናቱን ቀጥቅጠን ሙትና ቁስለኛውን በሲኖ ትራክ አስጭነነዋል። .....................
ሁለት ሳምንት ወሎ ግንባር ቆይቻለሁ፥አንድ ቢጫ ጀሪካን ከጋራጅ ተውሼ በግማሽ ሰአት ውስጥ ከምስጋና ጋር መመለሴን አስታውሳለሁ።ሰባራ መርፌ እንኳን አልነካንም።ለምንወደው ስልጡን ህዝብ መከታ ልንሆን ዘምተናል፥ጠላቱንም አይኑ እያዬ ተበቅለንለታል፥ከፍ ያለ ኩራትም ይሰማናል።ታዲያ ጸረ ኢትዮጲያ፥ጸረ አማራና ጸረ ጎጃም ሃይሎች ባንድ ላይ ምን ያስጮሃቸዋል ከተባለ መልሱ ሌላ ነው።........ወሎ አማራ መሬት ላይ በተአምር ማር ብናዘንብ እንኳን እነዚህ ሃይሎች አሲድ አዘነቡ እንደሚሉን ቀድመን እናውቅ ስለነበር ጫጫታቸው አላስገረመንም።ይልቁንስ ጠላት ሲጮህ ስራችን በሚገባ እየከወንን መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳየናል፥ጮክ ብሎ ይነግረናል።በተረፈ ሰባራ ቅል እንኳን በጉያው ደብቆ መርጡለማርያም የደረሰ አንድ እንኳን አባል ቢገኝ እጣው መራራ ነው የሚሆነው።.....ትግላችን ይቀጥላል!!ከፋፋይነትና ሴረኛነት ጉሮሮው ይታነቃል ።እና መሰሪ ሃይሎች ሆይ ህዝቡን ተውት አይደናገር፥እኛ እንደሁ እንኳን በውሻ ጩኸት በአንበሳ ግሳትም አንደነብር።....."
#ሼር!
ገና ደሴ ሳይገቡ ደብረ ብርሀን የደረሰ ፈርጣጭ ጀግናን የመናገር ሞራን እንዴት ሊኖረው ይችላል 😀😀😀😀
አለም ሁሉ በእንግሊዘኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ላይ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ በማሰራጨት የህዝባችን ስነ ልቦና ለማቃወስ እየሰራ ይገኛል። CNN፣BBC፣ Aljezera እና ሮይተርስ ከ6 ወር በፊት የተቀረፀ ቪዲዩ እያሳዩ የትግራይ ወራሪ አአ ሊገባ እንደሆነ ይገልፃሉ። የተለያዩ ሀገራት ታዋቂ አክቲቪስቶችና ጋዜጠኞች አብይ አህመድ ወደ UAE ሸሹ ይላሉ።
በዚህ በኩል የአሜሪካ ኢንባሲ አአ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜጎች በአስቸኳይ እንዲወጡ ይላል። ሰሞኑን መላው አለም የመጨረሻ ሀይሉን አሟጦ በሀገራችን ላይ የሀሰት መረጃ በመልቀቅ ህዝቡን ለማደናገጥ እየተሞከረ ነው። ይህ ሁሉ የሚሆነው በአሜሪካ እና በግብፅ የሚታገዙት TPLFን እና OLFን ወደ ስልጣን ለማምጣት ነው። ይህ ደግሞ የሀገሬ ህዝብ እያለ መቼም እውን አይሆንም። አሁን ሁላችን ተረባርበን የአሜሪካን ክንድ እናዝል የትግሬን ወራሪ እንደምስ፤ ባንዳ እናፅዳ፤ ህዝብ እናንቃ!!
እነሱ እንደወሰኑት እኛም አክርረን መወሰን አለብን!
የትግራይ ወራሪ ሀይል ለትግራይ ህዝብና ለአለምአቀፉ ማህበረሰብ ደሴንና ኮምቦልቻን እንደሚይዙ ቃል ገብተዋል። ይሄንን ቃላቸዉን አክብሮ መገኘት ለትህነግ የSurvival ጉዳይ ነዉ። ይሄም ማለት ደሴና ኮምቦልቻን ለመያዝ የማይከፍሉት ዋጋና የማያደርጉት ሙከራ አይኖርም።
ስለዚህ የኛም ዝግጅት ይሄንኑ የጠላት ዕቅድና ዉሳኔ ታሳቢ ያደረገ መሆን ይኖርበታል። ጠላቶቻችን ደሴና ኮምቦልቻን ወረዉ በመያዝ አማራን አንገት ለማስደፋት ይሄንን ያክል ከባድ ዋጋ ለመክፈል ከወሰኑ፣እኛ ደግሞ ደሴንና ኮምቦልቻን እንዲሁም ቀሪ በወረራ ስር ያሉ የአማራ ህዝብና መሬት ከወረራ በመከላከልና ነፃ በማዉጣት የአማራን ክብር አሰጠብቆ ለመቀጠል የማንከፍለዉ ዋጋ ሊኖር አይችልም። ሁለንተናዊ ዝግጅታችን ይሄንን ሁኔታ ታሳቢ ማድረግ አለበት።
(ቹቹ አለባቸው)
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.