Dire Dawa Administration Education Office communication
1 981
مشترکین
+924 ساعت
+417 روز
+24730 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የኢድ-አል አድሃ አረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የደስታ፣ የፍቅር እና የሠላም እንዲሆንላችሁ ይመኛል፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
Hordoftoota amantaa Islaamaa hundaan baga Ayyaana Eid Al-Adha(Arafaa) kan bara 1445ffaa nagaan geessan jechaa ayyaanni kan Gammachuu, Jaalalaa fii Nagaa akka isiniif ta’u hawwa. Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Diree Dhawaa
ሰኔ 8/2016ዓ.ም
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኋላፊ ለሁለት ቀናት የተካሄደውን የ8ኛ ክፍል አስተዳደራዊ መልቀቂያ ፈተና ሂደት ላይ የታዩ ጠንካራ ና ደካማ ጎኖችን የፈተሸ የአፈጻጸም ግምገማ ከፈተና አስፈፃሚዎች ጋር ውይይት ተካሄደ ።
በዚህ የመገምገሚያ መድረክ ተገኝተው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮው ኋላፊ የሆኑት አቶ ሱልጣን አሊይ ከዛሬው ከሚቀርበው ሪፖርት ተነስተን በቀጣይ ቀናት በአስተዳደር ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚሰጠው የ6ኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ላይ የተሻለ ስራ ለመስራት የሚያግዝ መሆኑን ጠቁመው ቢሮው ከምንግዜውም በላቀ ሁኔታ የፈተና አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችለውን የአሰራር ስርዓት እየዘረጋን እንገኛለን ብለዋል።
በውይይቱ ወቅት ባለፋት ቀናት በፈተና ጣቢያ ሀላፊዎች የነበሩባቸውን ችግሮች ሪፖርት አቅርበው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን በመጨረሻ በቢሮ ኋላፊ በተነሱ ሀሳቦች ላይ ከመድረክ ምላሽ የሱጡ ሲሆን በቀጣይ ከነዚህ ችግሮች በመላቀቅ በ6ኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ላይ ተሻሽሎ ሊስራ እንደሚገባ አሳስበው የቀጣይ የስራ መመሪያ ሰተው የውይይት መድረኩ ፍፃሜውን አግኝቷል።
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የኢድ-አል አድሃ አረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
01:23
Video unavailableShow in Telegram
20240614_195608.mp4101.09 MB
ሰኔ 7/2016ዓ.ም
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከWatch & Prey Organazation ጋር በመተባበር ቃል በገቡት መሰረት ከ5 ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ 250 አቅመ ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች በ2017 የትምህርት ዘመን አገልግሎት የሚሰጡ የተማሪዎች የደንብ ልብስ(ዩኒፎርም) ልኬት ተደረገ
ሰኔ 5/2016
የ2016 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል አስተዳደር አቀፍ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ
የፈተና ኮሮጆዎቹም ከሁሉም የከተማና የገጠር መፈተኛ ጣቢያዎች ተጓጉዘው ወደ ማዕከል ደርሰዋል