St.Mary's University,College of Open and Distance Learning (CODL)
رفتن به کانال در Telegram
This is the official telegram channel of St.Mary's University,College of Open and Distance Learning (CODL)
نمایش بیشتر7 892
مشترکین
-524 ساعت
-97 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
ለሰኔ_2018_ዓ_ም_የሀገር_አቀፍ_መውጫ_ፈተና_ተፈታኞች_በሙሉ፡_.pdf3.24 KB
ከዚህ በታችያለዉ ማስታወቂያ በ2019ዓ.ም ትምህርታችሁን የምትጨረሱ እና የመዉጫ ፈተና (HEEE)የምትወስዱትን ተማሪዎች ይመለከታል፡፡
Dear Students,
Please take a few minutes to complete the Final Term Examination Survey for Ginbot 22–23 and Sene 6–7, 2018 E.C. Your feedback will help us improve the quality of examinations and academic services.
Thank you for your participation and valuable input.
https://forms.gle/CzfKxQri41fD96M49
Repost from N/a
የተርሙ አሳይመንት ያልገባላችሁ የቅድስት ማርያም ዩኒቨረሲቲ ኦፕነና ርቀት ትምህርት ተማሪዎች በሚከተለዉ ጎጉል ፎርም(Google form) ሊንክ ወይም ባር ኮዱን ስካን በማድረግ የምትወስዱትን ኮርስ እንዲገባለቹ መጠየቅ ትችላላቹሁ፡፡
https://forms.gle/7WG3qwZAMHyVX4P46
👆
ማስታወቂያ👆
ለቅድስት ማርያም ዩኒቨረሲቲ ኦፕነና ርቀት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ
1. የተርሙ አሳይመንት በኦንላይን የተለቀቀ መሆኑ እና መስራት እንደምትችሉ
2. ተማሪዎች አሳይመንት ለመስራት codl.smuc.edu.et የሚለዉን ሊንክ በመጫን አሳይመንት በኦንላይን መስራት እንደምትችሉ እንዲሁም በተጨማሪ ይህ ባር ኮድ ስካን በማድረግ የኦንላይን አሳይመንት መስሪያ ሊንክ ማግኘት እንደምትችሉ ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
በፈተና ወቅት ተማሪዎች ሞባይል በመጠቀም AI Tools በመጠቀም ፈተና ሲሰሩና ሲያስኮርጁ የተያዙ ሲሆን ዩኒቨርስቲዉም የትምህርት ጥራት ለመጠበቅና ለማስቀጠል ሲባል ለመጀመሪያ ግዜ የተገኙ F& Final Warning በተደጋጋሚ ግዜ ጥፋት የሰሩ ተማሪዎች F& one Year Suspension ዩኒቨርስቲዉ ህግ እና መመሪያ በመከተል የዲሰፕሊን እርምጃ ለመዉሰድ ወስኖል ይህ እርምጃ ለወደፊት ብቃት ያለዉን እና ብቁ ዜጋ ለማፍራት ስለሚረዳ ቀጣይ ትዉልድ ወይም ተማሪ ከእንደዚህ ጥፋት እንዲቆጠቡና ዩኒቨርስቲ የሚከተለዉን የትምህርት ጥራት ቀጣዩን ትዉልድ በእራሱ ጥረት የተሸለ ዜጋ እንዲሆን የሚያበታታ ሲሆን ሁሉም ተማሪ ከሌሎች ተምረዉ በራሳቸዉ ጥረትና ድጋም ለጥሩ ዉጤት እንዲበቁ ዩኒቨርስቲዉ ከወዲሁ ያሳስባል፡፡
