fa
Feedback
To success 👊✨

To success 👊✨

رفتن به کانال در Telegram

Strive for Excellence ✨🤩 For any suggestion contact us on @Tosuccess1_bot

نمایش بیشتر
9 778
مشترکین
-224 ساعت
-197 روز
-5730 روز
آرشیو پست ها
How many seconds are there in an hour?

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የ
+1
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ? (የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ) - የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል። - ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስ
+1
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ? (የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ) - የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል። - ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት። - ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን  550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው። - ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው። - ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል። #በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል) 1. አዲስ አበባ 32.3% 2. ሀረሪ 22.67% 3. አፋር 15.6% 4. አማራ 15.56% 5. ድሬዳዋ 11.29% 6. ትግራይ 11.2% 7. ኦሮሚያ 10.53% 8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23% 9. ሶማሌ 9.2% 10. ሲዳማ 6.95% 11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12% 12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82% 13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92% 14. ጋምቤላ 3.74% በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል) 1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች 2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች 3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች 4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች 5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች 6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች 7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች 8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች 9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች 10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች 11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች 12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች 13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች 14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች - ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው። - ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል። ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ? • ኦሮሚያ 156 • አማራ 98 • ደቡብ ኢትዮጵያ 86 • ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69 • ትግራይ 48 • ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29 • ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22 • አፋር 21 • ሲዳማ 16 • ሶማሌ 9 • ድሬዳዋ  5 • ሀረሪ 3 • ጋምቤላ 2 • አዲስ አበባ 1 - ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል። በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ? • ኦሮሚያ 37 • አዲስ አበባ 24 • አማራ 8 • ደቡብ ኢትዮጵያ 4 • ትግራይ 4 • ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3 • ሲዳማ 2 • አፋር 1 • ድሬዳዋ 1 • ሀረሪ 1 • ሶማሌ 1 • ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1 - በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም። - የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ? • በተፈጥሮ ሳይንስ • 🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ 🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ • በማህበራዊ ሳንይንስ • 🥇 ከወንድ 👉  576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት 🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት -  ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል። - ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ። - ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን። - ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ። - ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል። 📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

12.8% አልፏል

good luck ❤️🙏

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫው እስካሁን ያልተጀመረ ሲሆን መግለጫው መሰጠት እንደተጀመረ በቀጥታ የምናስተላልፍ ይሆናል። @tikvahethiopia
+1
ትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫው እስካሁን ያልተጀመረ ሲሆን መግለጫው መሰጠት እንደተጀመረ በቀጥታ የምናስተላልፍ ይሆናል። @tikvahethiopia

I enjoy _ books in my free time.
Anonymous voting

I enjoy _ books in my free time.
Anonymous voting

If I _ enough money, I will buy a new phone.
Anonymous voting

ለ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም ዜና ትኩስ የውጤት ዜና የምታገኙበትን ምርጥ ቻናሎች ልጋብዛቹ ትወዳላቹ። ꜱᴩᴏɴꜱoreᴅ ʙʏ @Model_Exam

ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ ለመመልከት 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPq
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ ለመመልከት 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Add yours @jowaver

Repost from Crypto family
✅በ ቴሌግራም በ ቀን ከ 300 እስከ 10,000 ብር መስራት ይቻላል ሊንኩን ብቻ በ መንካት ስራዉን ጀምሩ 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Waver @jowaver
✅በ ቴሌግራም በ ቀን ከ 300 እስከ 10,000 ብር መስራት ይቻላል ሊንኩን  ብቻ በ መንካት ስራዉን ጀምሩ 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Waver @jowaver

ስንተኛ ደረጃ ተማሪ ናቹ? @BizLadder

How old are you?

Repost from the Crypto💰💰
✅በ ቴሌግራም በ ቀን ከ 300 እስከ 10,000 ብር መስራት ይቻላል ሊንኩን ብቻ በ መንካት ስራዉን ጀምሩ 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Waver @jowaver
✅በ ቴሌግራም በ ቀን ከ 300 እስከ 10,000 ብር መስራት ይቻላል ሊንኩን  ብቻ በ መንካት ስራዉን ጀምሩ 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Waver @jowaver

Repost from crypto news
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ ለመመልከት 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPq
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ ለመመልከት 👉 https://t.me/addlist/whpH1RPqf6liY2U0 Add yours @jowaver

የ ስንተኛ ክፍል ተማሪ ናችሁ?

👉 ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ
👉 ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ፣ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ መግለጫ አወጣ መግለጫውን ከስር ባለው link እየገባቹ መመልከት ትችላላችሁ

Natural or Social ናቹ?

💫Hot Educational Channel💫