❖ ኑሮ በዘዴ ❤️❖
رفتن به کانال در Telegram
እንኳን ወደ ጮራ ፒክቸር በሰላም መጡ ይሄንን ቻናል ሲቀላቀሉ 📸መንፈሳዊ ምስሎችን 🎥ዝማሬዎችን 🎞አዳዲስ መረጃዎችን እና ሌሎችንም ያገኙበታል ቴሌግራም ቻናላችን ላይ ወቅታዊ መረጃ ያገኛሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/chorapictures https://t.me/ENATEZ ግሩፕ @DANI_2
نمایش بیشتر1 214
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-77 روز
-2130 روز
آرشیو پست ها
1 214
Repost from ዳኒ ህትመት ማስታወቃያ ሥራ
+5
📍ዳኒ ህትመት እና ማስታወቃያ ሥራ
ጥራት ያላቸው የጥምቀት ቲሸርቶች በማህበር ለምታሰሩ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘንላችሁ መተናል ይደውሉ ቀድመው ይዘዙ ።
የቴሌ ግራም ቻናላሎቻችን ይጎብኙ
👇👇👇👇👇
https://t.me/YOTOORRR
https://t.me/Hetmete23
☎️ስልክ 0986677077
0907748876
💌 @DANI_2 👈ላይ አናግሩን
🚩 አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሣ ጊዮርጊስ ሕንፃ
1 214
Repost from ዳኒ ህትመት ማስታወቃያ ሥራ
+9
📍ዳኒ ህትመት እና ማስታወቃያ ሥራ
ጥራት ያላቸው የጥምቀት ቲሸርቶች በማህበር ለምታሰሩ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘንላችሁ መተናል ይደውሉ ቀድመው ይዘዙ ።
የቴሌ ግራም ቻናላሎቻችን ይጎብኙ
👇👇👇👇👇
https://t.me/YOTOORRR
https://t.me/Hetmete23
☎️ስልክ 0986677077
0907748876
💌 @DANI_2 👈ላይ አናግሩን
🚩 አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሣ ጊዮርጊስ ሕንፃ
1 214
Repost from ዳኒ ህትመት ማስታወቃያ ሥራ
ስልክ ስላላነሳን በጣም ይቅርታ ስልክ ለማንሳት የማንችልበት ጉዳይ ገጥሞን ነው ይቅርታ ከስተምሯቻችን ከዚህ ቡሃላ እየደወላችሁ እርደር ማስደረግ ትችላላችሁ
0907748876
0986677077
1 214
Repost from 📍ዳኒ የህትመት ሥራዎች
❤️እናት ልጄን
አፋልጉኝ ትላለች 😭😭😭
ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ ልጄን ፈልጉልኝ
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ገ/መስቀል ታአደለ የእናቱ ስም ወ/ሮ ሓዳስ አብርሃም በርሔ ትባላለች
የራያ ጨርጨር ልጅ ሲሆን በ2014 ዓ.ም ወደ ዝቋላ አቦ ገዳም ሂጃለሁ ብሎ እደወጣ አልተመለሰም
ዝቋላ ያላችሁ ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ
በ 0917300226
0986677077
እድደውሉልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን
ዝረኣየ ዐይኑ ይብራህ
እዚ አብ ስእሊ ትርእይዎ ገብረመስቀለ ታደለ ናይ አዴኡ ሽም ወ/ሮ ሓዳስ አብርሀ በርሀ ትበሃል ናይ ራያ ጨርጨር ወዲ እንትኮን ብ 2014 ዓ.ም ናብ ዝቁዋላ አቦ ገዳም ከይደ ኢሉ ምሰወፀ አይተመለሰን ዝራአኩሞ ወይም ዘለዎ ቦታ ትፈልጡ ብስልክ ቁፅሪ
0917300226
0986677077
ትድዉልልና ብእግዚአብሔር ሽም ንሓትት
1 214
ጽዋዔ ሚዲያ በመንፈሳዊ አጫጭ ፊልሞች ተከስተናል ይቀላቀሉን subscribe
https://youtu.be/_g07T9_9_c0?si=ZhCJbQvkDLD-_lgP
1 214
Repost from N/a
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
እንኳን አደረሳችሁ
ሰላም ለሁላችሁም ይሁን ሀገራችንን እግዚአብሔር አምላካችን ይጠብቅልን አሜን።
እንደ ተለመደ መስከረም 21 በግሸን ደብረ ከርቤ ታላቅ ክብረ በዓል አለ ከቦታው በረከት ለማግኘት ያሰባቹ ተጓዦች ከታች ባለ ስልክ ደዊላቹ ቦታ እንድታስዞ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን ። የጉዞ መነሻችን መስከረም 15 እና 17 መመለሻችን መስከረም 23/24
የጉዞ ዋጋ ሙሉ መስተንግዶ ጨምሮ 6000 /5500
📞0986677077
📞0907748876
1 214
እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአለ እርገት አደረሳችሁ
~አርባ ቀንም ከእነርሱጋር ነበር (ሐዋ 1፥3)
አቤቱ ዳግም ስትመጣ በመንግስትህ አስበን!
1 214
አንድ አይነ ስውር ህጻን ልጅ "አይነ ስውር ነኝ እባካችሁን እርዱኝ" የሚል ጽሁፍ ይዞ መንገደኛውን ይማፀናል
ከፊት ለፊቱ ባስቀመጠው የገንዘብ መሰብሰቢያ ዘንቢል ውስጥ ትንሽ ሳንቲሞች ተቀምጠዋል
በዚያ መንገድ ሲያልፍ የነበረ አንድ ሰው ሳንቲም ከመፀወተው በኃላ እይነ ስውሩን አስፈቅዶት ጽሁፉ የተጻፈበትን ወረቀት ገልብጦት ከጀርባው ሌላ ጽሁፍ ጻፈበት
ወዲያውኑ እግረኛው ሁሉ ዘንቢሉ ውስጥ ሳንቲም እየወረወረ ሞላው
የዚያኑ ቀን ረፋድ ላይ ሰውዬው ወደ አይነስውሩ ልጅ ባቀናበት ወቅት "ምን ብለህ ነው የጻፍከው? ከዚያን ሰአት ጀምሮ እኮ ዘንቢሌ በሳንትም ተሞላ" ሲል ይጠይቀዋል
"ዛሬ ደስ የሚል ቀን ነው: እኔ ግን ላየው አልችልም" የሚል ነው የጻፍኩልህ ብሎ መለሰለት
👇🏾
ሁለቱም ጽሁፎች የልጁን አይነስውርነት ይገልጻሉ ነገር ግን ሰዎች ሲያነቡት የኮረኮራቸው የዛሬን ቀን ውብነት ለማየት መታደላቸው ሲረዱ ነው
ዛሬን ማየትህ እድለኛ ነህ !!🙌🏼
