beni melese
ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት ይህንን የቴሌግራም ቻናል Join በማለት ይከታተሉ👇 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/gizatmeles
نمایش بیشتر200
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ኢትዮጵያውያን የተናበቡበት ነው! የአፍሪካ ጉዳይ ማድረግም ያስፈልጋል።
በአገር ቤት ብቻ ሳይሆን በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትናን ላይ የታወጀውን ጥቃት በቁጣ ተቃውሟቸውን እያሰሙበት ነው። ይህ በለንደን የተደረገ ሰልፍ ነው። በሌሎች አገራትም ሰልፎች እየተደረጉ ነው።
ዳያስፖራው የጀመረው ንቅናቄ የሚያኮራ ነው። በሰልፎቹ ጥቃቱ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ ጭምር መሆኑን ማሳየት ያስፈልጋል። የአፍሪካ ነፃነት ምልክት የሆነት ተቋም፣ የአፍሪካ ምልክት የሆነው ሰንደቅ፣ በአፍሪካ አገር በቀል የሆነውን ፊደል ጠልተው ነው እናፈርሳታለን ያሉት። ዋና ዋና የአፍሪካ አገራትንም ጭምር የሚመለከት መልዕክት ይዞ በመውጣት፣ ዶክተር ወዳጀነህ እንደገለፀው "የአፍሪካ ትምክት" የሆነች ተቋም መጠቃቷን ማሳወቅ ያስፈልጋል። አፍሪካውያንም፣ በዓለም የሚገኙ ጥቁሮችንም ባለውለታቸው እንደተጠቃች ማሳወቅ ያስፈልጋል። ጉዳዩ የአፍሪካ መሆኑን የሚያሳዩ መልዕክቶች በስፋት መተላለፍ አለባቸው። ሰልፈኞቹ በአቋም መግለጫቸው ቤተ ክርስቲያን ያላትን አስተዋፅኦና የተፈጠረውን የሚገልፅ ዝርዝር አዘጋጅተው ለአፍሪካ አገራት ኤምባሲዎች ማስገባት ቢችሉም መልካም ነው።
የተወገዘው ቡድን የመንግስት ታጋች ነው። በዚህ ወቅት በዓለም ላይ እንዲህ ያለ የእገታ ድራማ ይኖራል ተብሎ አይታሰብም። በፀጥታ ኃይል እያስጠበቀ፣ ስልካቸውን ቀምቶ፣ የቤተ ክርስቲያን በር ሰብሮ አስገብቶ የፃፈውን አንብቡ ይላቸዋል።
ዛሬ ይቅርታ የጠየቁት አባት ከእገታ ያመለጡ ናቸው። ቀሪዎቹም እድል ቢያገኙ ማምለጥ ይፈልጋሉ። ስልካቸውን ቢመልሱላቸው የመጀመርያ የሚደውሉት ለአስታራቂ ነው።
በዛሬው የቤተ ክርስትያን መረጃ ደግሞ የተሰማው ሌላ ጉድ ነው። መንግስት የታጋቾቹን አግቶ ከማስቀመጡ ባሻገር አቡነ ማቲያስ ከእናንተ ጎን ናቸው በሚል አጭበርብሯቸው ነበር።
Photo unavailableShow in Telegram
ተቃውሞው ሲበረታ ኢንስፔክተሩን ወደ ስራው መልሰውታል!
ኢኒስፔክተር አንተነህ አያሌው አየር ጤና ኪዳነ ምህረት ህገወጡ የጳጳሳት ቡድን ሊገባ ነው መባሉን ተከትሎ የተነሳውን ግርግር በሀላፊነት ማረጋጋቱ አይዘነጋም። ይህንን ባደረገ ማግስት ከስራ ገበታው ላይ መባረሩ ተሰምቶ ነበር።
ይህንን መረጃ ለማጣራት የደወልንለት ኢንስፔክተር አንተነህ ለጊዜው ከስራ ታግዶ እንደነበር ገልጿል። ከጊዜያዊ እገዳ ውጪ የደረሰበት ነገር እንደሌለ ያከለው ኢንስፔክተሩ አሁን በመደበኛ ስራው ላይ መሆኑን አረጋግጧል።
ኢንስፔክተር አንተነህ በቅርቡ አየር ጤና ሊፈስ የነበረን ደም በብቁ የአመራር ስልት ማክሸፉ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ሲገለፅ እንደነበር ይታወሳል።
ለፈጣን መረጃ የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
https://t.me/Gionamhara
በሻሸመኔ ሰማዕትነት ከተቀበሉት መካከል
ሃገሩን በታማኝነት አገልግሎ ጡረታ ወጥቶ የነበረው
ወታደሩ ሰማእት ይገኝበታል። በገጀራ፣ በዱላና፣ በድንጋይ ቀጥቅጠው ነው የገደሉት። ሆስፒታል ቢገባም ህይወቱ አልተረፈችም።
ብጹዕ አቡነ እስጢፋኖስ ላይ መንፈቅለ ሲኖዶስ አድርገው በጅማ ሀገረ ስብከት የመደቡት ግለሰብ የሕይወት ታሪክ በፎቶ ይሄን ይመስላል። ባለፈው ብጹዕ አቡነ እስጢፋኖስ ከኤርፖርት አስመልሰው ይሄን ፍንዳታ ወጥታችሁ ተቀበሉ ተብሎ ነው የጂማ ህዝበ ክርስቲያን ሲደበደብ የነበረው። አርቲስት ታራኩ ጋንካሲ እና የአሁኑ የጅማዉ ጳጳስ የድሮ ፎቷቸው ተገኝቷል።
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.