cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

YITBRAK ALEMU OFFICIAL

👉.ጸጋው አሁን የሆንኩትን አድርጎኛል ። 👉.እግዚአብሔር በምህረቱ ባለጠጋ እንደሆነ ማየት ከፈለጋችሁ የትም ማንም ጋር መሄድ የለባችሁም እኔ ስታዩኝ ትላትናዬ ዛረዬ ስትመለከቱ የሕይወት መልዕክቱ ይህ ነው የእግዚአብሔር ጸጋ እና የእግዚአብሔር የምህረቱ መትረፍረፍ ♥️ By the grace of God

نمایش بیشتر
Advertising posts
387مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

እኛ ከሰዎች ጋር ያለን ፍቅር እድሜው ክብር ነው!!! እወዳታለሁ ፣ምስቴን አከብራታለሁ!!! አወዳታለሁ ፣ እናቴን አከብራታለሁ!!! አወዳችኃለሁ፣ወዳጆቼ አከብራለሁ !!!!! እናንተንም አወዳለሁ፣አከብራችኃለሁ!! https://t.me/Dunaenergy
نمایش همه...
YITBRAK ALEMU OFFICIAL

👉.ጸጋው አሁን የሆንኩትን አድርጎኛል ። 👉.እግዚአብሔር በምህረቱ ባለጠጋ እንደሆነ ማየት ከፈለጋችሁ የትም ማንም ጋር መሄድ የለባችሁም እኔ ስታዩኝ ትላትናዬ ዛረዬ ስትመለከቱ የሕይወት መልዕክቱ ይህ ነው የእግዚአብሔር ጸጋ እና የእግዚአብሔር የምህረቱ መትረፍረፍ ♥️ By the grace of God

የእግዚአብሔር ፍቅር በእድሜ ከዘላለም የሆኔ የሸመገሌ ነው ደሞ ያላረጄ ትኩስ ሕያዊ አሁንም ያው የሆነ ነው።በዝህ ፍቅር ለዘላለም ተወዳጆች ነን!!! https://t.me/Dunaenergy
نمایش همه...
YITBRAK ALEMU OFFICIAL

👉.ጸጋው አሁን የሆንኩትን አድርጎኛል ። 👉.እግዚአብሔር በምህረቱ ባለጠጋ እንደሆነ ማየት ከፈለጋችሁ የትም ማንም ጋር መሄድ የለባችሁም እኔ ስታዩኝ ትላትናዬ ዛረዬ ስትመለከቱ የሕይወት መልዕክቱ ይህ ነው የእግዚአብሔር ጸጋ እና የእግዚአብሔር የምህረቱ መትረፍረፍ ♥️ By the grace of God

እግዚአብሔር ያዘጋጃል 👇 https://t.me/Dunaenergy
نمایش همه...
YITBRAK ALEMU OFFICIAL

👉.ጸጋው አሁን የሆንኩትን አድርጎኛል ። 👉.እግዚአብሔር በምህረቱ ባለጠጋ እንደሆነ ማየት ከፈለጋችሁ የትም ማንም ጋር መሄድ የለባችሁም እኔ ስታዩኝ ትላትናዬ ዛረዬ ስትመለከቱ የሕይወት መልዕክቱ ይህ ነው የእግዚአብሔር ጸጋ እና የእግዚአብሔር የምህረቱ መትረፍረፍ ♥️ By the grace of God

መነሳሳት የሁሉ ነገር መነሻ ነው! በአንድ ወቅት የተከናወነ አስቂኝና አስገራሚ ታሪክ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ባለች አንዲት ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ የሕዝብ መናፈሻ ውስጥ ለሚዝናኑ ሰዎች መገልገያነት በተዘጋጀው የእንጨት አግዳሚ ወንበር ላይ አንድ እድሜው በአርባዎቹ አካባቢ ያለ ሰው በትካዜ አቀርቅሮ ተቀምጧል፡፡ ይህ ሰው በንግድ ስራ የተወሰኑ አመታትን አሳልፏል፡፡ በዚያ ተቀምጦ የሚያስበው በወቅቱ ስላለበት የገንዘብ ሁኔታ ነው፡፡ ይህ ነጋዴ ብዙ በገንዘብ የማደግ ሙከራዎችን አድርጎ ያልተሳካለት ሰው ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ግን ምንም እንኳን የተወሰነ የገንዘብ አቅም ቢኖረውም ምናልባት አንድን ነገር ሞክሬ እንዳልከስርና ያለችኝን እንዳላጣ በማለት በባንክ ውስጥ አስቀምጦ በስራ ፈትነት ወዲህና ወዲያ ይንከራተታል፡፡ ነጋዴው ወደ እርሱ ቀረብ ያለ የኮቴ ድምጽ ስለሰማ አንገቱን ካቀረቀረበት ቀና አድርጎ ሲመለከት አጠገቡ አንድ ሰው ቆሞ ያይና ከነበረበት ተመስጦ ይባንናል፡፡ ይህ ሰው ጥሩ የለበሰና መልከ መልካም ገጽታ ያለው ሰው ነው፡፡ ሰውየው፣ “አንገትህን አቀርቅረህ የተቀምጥከው ለምድን ነው?” ብሎ ጠየቀው፡፡ ነጋዴውም፣ “ብዙ ሙከራዎችን አድርጌ ስላልተሳካልኝ ትንሽ አዝኛለሁ፡፡ ስላለፈው ታሪኬና አሁን ስላለሁበት ሁኔታ እንዲሁ በትካዜ እያሰብኩ ነው” አለው፡፡ ሰውየው፣ “ሮክፌለር (Rockefeller) ስለሚባል የአሜሪካ ቀንደኛ ሚሊየነርና የበጎ አድራጎት ሰው ሰምተህ ታውቃለህ?” አለው፡፡ ነጋዴውም፣ “ስለዚህ ሚሊየነር ሰው ያልሰማ አሜሪካዊ አለ ብለህ ነው? አዎን፣ እኔም ቢሆን በስምና በዝና አውቀዋለሁ እንጂ ምን እንደሚመስል እንኳ አላውቅም” በማለት መለሰለት፡፡ ሰውየውም በመቀጠል፣ “ሮክፌለር ማለት እኔ ነኝ፡፡ አንዳንድ ጊዜ በእንደዚህ አይነት መናፈሻዎች በመዘዋወር ያዘኑና ለብቻቸው የተቀመጡ ሰዎችን በማነጋገር ችግራቸውን ማቃለል እወዳለሁ፡፡ ምን ማድረግ እንደፈለክ ብትነግረኝ ለዚያ የሚሆን በቂ ገንዘብ እሰጥሃለሁ” አለው፡፡ ነጋዴው የሚሰማውን በማመንና ባለማመን ሃሳብ መካከል እየታገለ ቀስ በቀስ የልቡን ያለፈበትን አስቸጋሪ ጎዳናና ያለውን ምኞት ሁሉ ዝክዝክ አድርጎ አጫወተው፡፡ ሰውየው ምንም ሳይወላውል አጠገቡ ከተቀመጠ በኋላ በእጁ ያንጠለጠለውን የሰነድ ቦርሳ በጉልበቱ ላይ አስቀምጦ በመክፈት አንድን የቼክ ደብተር አወጣ፡፡ በዚያም ቼክ ላይ የነጋዴውን ስም ጠይቆ ካሰፈረ በኋላ አንድ ሚልየን ዶላር ጽፎ በመስጠት እንዲህ አለው፡፡ “ይህንን አንድ ሚልየን ዶላር በምትፈልገው የንግድ መስክ ላይ አውለውና ሕይወትህን አሻሽል፡፡ እቅድ ለማውጣት ጊዜ ስለሚፈጅ እስከ አንድ አመት ድረስ ይህንን ቼክ ባታወጣውም ችግር የለውም፡፡ ብሩ ለአንተ ተቀምጦ ይጠብቅሃል” አለውና ወዲያው ከፊቱ ተሰወረ፡፡ የሚያስበውንና የሚያደርገውን ያጣው ይህ ነጋዴ በደስታ ተነስቶ ወደቤቱ በመሄድ ማሰብ ጀመረ፡፡ ለራሱም እንዲህ አለ፣ “አሁን ይህንን አንድ የሚሊየን ዶላር ቼክ በቤቴ አስቀምጥና ባንክ ያለኝን ገንዘብ በድፍረት በማውጣት አንድን ንግድ እጀምራለሁ”፡፡ ቀደም ብሎ ያስብ የነበረው ንግድ ስለነበረ ቼኩን እቤቱ አስቀምጦ ባንክ ያለውን ገንዘብ በማውጣት በድፍረት መነገድ ጀመረ፡፡ አመት ባልሞላው ጊዜ ውስጥ በጣም ብዙ ብር አተረፈ፡፡ በእጁ ላይ ባለው የገንዘብ መጠን በሚገባ ከተደላደለ በኋላ አንድ ቀን ቼኩን ለማውጣት ወደባንክ ሲሄድ ቼኩ እውነተኛ ቼክ እንዳልሆነ ነገሩት፡፡ በነገሩ ተደናግጦ ወደቤቱ ሲመለስ እግረ መንገዱን ወደዚያ መናፈሻ ቦታ ጎራ ብሎ ስለሆነበት ነገር ትንሽ ማሰብ ፈለገና ወደመናፈሻው ሲሄድ፣ ያንን ቼክ የሰጠውን ሰው ለሌላ ሰው ተመሳሳይ ነገር ሲያደርግ ተመለከተው፡፡ በማየት ላይ ባለው ነገር ተገርሞ ጠጋ ብሎ ማዳመጥ ሲጀምር በእርሱ ላይ የሆነው ነገር በሌላም ሰው ላይ እየተደገመ እንደሆነ ተመለከተ፡፡ ምን ማድረግ እንዳለበት ሲያስብ ሶስት በእድሜ ጠና ያሉ ሰዎች እየተሯሯጡ መጥተው ይህንን “ሮክፌለር ነኝ” ባይ ሰው እጁን ይዘው፣ “እንደዚህ አይነት ነገር ሁለተኛ እንዳታደርግ አልተነገረህም?” በማለት እያዋከቡ ወሰዱት፡፡ ለካስ ይህ ሰው የአእምሮ ሕመምተኛ ሰው ነበር፡፡ ይህንን ሮክፌለር ነኝ በማለት የሚያታልልበትን ቼክ የት እንዳሳተመው ባይታወቅም ቼኩን ለሰዎች እየሰጠ የውሸት ተስፋ በመስጠትና በማታለል ይታወቃል፡፡ ነጋዴው ሁኔታው ቢያበሳጨውም አንድ እውነታ ግን ፍንትው ብሎ በራለት፡፡ በእጁ ያለውን ገንዘብ አውጥቶ እንዳይከስር በመፍራት ከመንቀሳቀስ ታስሮ በነበረበት ጊዜ በዚህ ሰው የውሸት ተስፋ ምክንያት ልክ ብዙ ገንዘብ እንዳለው ወደማመን በመምጣቱ በድፍረት ስራ ውስጥ ገባ፡፡ ከዚህ የተነሳ አትራፊ የሆነን ንግድ በአንድ አመት ውስጥ መሰረተ፡፡ ምንም እንኳን “አንድ ሚልየን ዶላር” የሚለው ቼክ ባዶ ቢሆንም፣ ምንም እንኳን ሰውየው የዋሸው ውሸት ቢያበሳጨውም፣ በዚያ ምክንያት ግን በመነሳሳት አሁን ያለበት ትልቅ ደረጃ ደርሷል፡፡ ይህ ታሪክ አንዳንድ ጊዜ የሚያስፈልገን የገንዘብ ብዛት ሳይሆን የውስጥ መነሳሳትና የአመለካከት ለውጥ እንደሆነ ጠቋሚ ነው፡፡ ምንጭ ዶ/ር ኢዮብ ማሞ!
نمایش همه...
ዲሲፕሊንን ማዳበር ዲሲፕሊን ማለት አንድን ማድረግ ያለብኝን ነገር ስሜቴ ቢፈቅድም ባይፈቅድም መደረግ ስላለበት ብቻ ማድረግ ማለት ነው፡፡ ማንኛውም ችሎታና ብቃት ከዲሲፕሊን ውጪ ከንቱ ነው፡፡ ምክንያቱም ዲሲፕሊን ከሌለኝ ምንም እንኳ የማድረጉ ብቃት ቢኖረኝና በነገሩ ባምንበትም ያንን ነገር ማድረግ ያስቸግረኛል፡፡ በሌላ አባባል ዲሲፕሊን ከሌለኝ መልካም ልማድን ለማዳበር ፈጽሞ አልችልም፡፡ ሕይወቴን በዲሲፕሊን ካልመራሁ የምተገብረውን ነገር የሚወስንልኝ ያመንኩበት መርህ ሳይሆን የእለቱ “ሙድ” ይሆናል፡፡ ይህ እንዳይሆን ራሳችንን ለመምራት ጤናማ የሆነን ዲሲፕሊን ማዳበር የግድ ነው፡፡ ዲሲፕሊንን ለመለማመድ መውሰድ የምትችላቸው እርምጃዎች፡- 1. የምትፈልገውን እወቅ፡፡ ማከናወን የምትፈልገውንና ጊዜህን ልትሰዋለት የሚገባህን ተግባር በግልጥ እወቅ፡፡ ይህ ቀዳሚና እጅግ ወሳኝ የሆነ ጉዳይ ነው፡፡ ማንነቴ የሚፈልገውን በሚገባ ሳላውቅ ማንነቴን ለመምራት መሞከር ጊዜን ማባከን ነው፡፡ 2. ለፈለከው ነገር የሚመጥነውን ልማድ ለይተህ እወቅ፡፡ እያንዳንዱ ለማዳበር የምትፈልገው ነገር የራሱ የሆነ ባህሪይ አለው፡፡ ለዚያ ለማዳበር ለምትፈልገው ነገር ምን አይነት ልማድ ብታዳብር ስኬታማ እንደምትሆን ማወቁ እጅግ ጠቃሚ ነው፡፡ 3. ጀምር፣ ከጀመርክ ደግሞ አታቁም፡፡ ለማዳበር የምትፈልገውን ነገር መተግበር ጀምር፣ ለነገ አታስተላልፈው፡፡ ሆኖም መጀመር ብቻ በቂ እንዳልሆነም አስታውስ፡፡ የጀመርከውን ነገር ለማቆም ምንም አይነት ምክንያት አትስጥ፡፡ ውጤት እስከምታገኝ ድረስ ቀጥል፡፡
نمایش همه...
#በክርስቶስ #ኢየሱስ 1) እግዚአብሔር በእኛ ሥራ ሳይሆን #በክርስቶስ በሰማያዊ ስፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ ባርኮናል!! (ኤፌሶን 1፥3) 2) እግዚአብሔር ባልነበርንበት ዓለም እና ዘመን #በክርስቶስ #መርጦናል!! (ኤፌሶን  1፥4) 3) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ሥራ  #ልጆቹ አድርጎናል!! (ኤፌሶን 1፥5) 4) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ጸጋን ሰጥቶናል!! (ኤፌሶን 1፥6) 5) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ደም ኃጢአታችንን ሁሉ ይቅር ብሏል!! (ኤፌሶን 1፥7) (ኤፌሶን 4፥32) 6) እግዚአብሔር #በክርስቶስ የፈቃዱን ምስጢር አሳታውቆናል!! (ኤፌሶን 1፥9) 7) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ጠቅልሎናል!! (ኤፌሶን 1፥10) 8) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ርስትን ሰጥቶናል!! (ኤፌሶን 1፥11) 9) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ስናምን ... በመንፈሱ አትሞናል!! (ኤፌሶን 1፥13) 10) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ለእኛ ቸርነት አለው!! (ኤፌሶን 2፥6) 11) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ከክርስቶስ ጋር በሰማያዊ ስፍራ አስቀምጦናል!! (ኤፌሶን 2፥7) 12) እግዚአብሔር #በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት አድርጎናል!! (ኤፌሶን 2፥10) (ኤፌሶን 2፥15) 13) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ደም ወደ እርሱ መቅረብን ሰጥቶናል!! (ኤፌሶን 2፥13) 14) እግዚአብሔር #በክርስቶስ አይሁድ እና እኛን በአንድ አካል አድርጎ ታርቆናል፤ እርስበርሳችን አስታርቆናል!! (ወደ ኤፌሶን 2፥16) 15) እግዚአብሔር #በክርስቶስ ሥራ ተቀብሎናል!! (ኤፌሶን 2፥18) https://t.me/tetelestaye
نمایش همه...
ቴቴሌስታይ GOSPEL MEDIA

በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ድረስ ዓለምን እንዲሁ ወዶአልና፤ ዮሐንስ 3:16

Repost from Sami Tech
በአዲስ አበባ አዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክስትያን ሐምሌ 7 ከ8፡00 ጀምሮ #ልዩ_የ2014_መልካም_ወ ጣት_መክፈቻ_ፕሮግራም ላይ ሁላችሁም ተጋብዘዋል!! ሲመጡ #የሀገር_ባህል_ልብሶት_ለብሰው_ዘንጠው_ ይምጡ!!!
نمایش همه...
አቤቱ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፦ አክብረህና አፍቅረኸው የሞትክለት የሰው ልጅ ክብርን አጥቶ እንደ እንስሳ በየመዳው ይታረዳል እባክህ የሚፈሰውን ደም በደምህ ገድብልን። የሚያነቡ የእናቶችን እንባ አብስልን። በሀዘን የተሰበሩትን ልቦች ሁሉ በፍቅርህ ዘይት ጠግንልን። አቤቱ ጌታችን ሆይ ያፈረስከውን ዘርና ጎሳ ብሄርና ቀለም መልሰን እየገነባን ልብህን አሳዘንነው እባክህ ይቅር በለን ፊትህን መልስልን። አይሁድ አንተን ለመግደል በጨከኑበት ጭካኔ ዛሬም የእጅህ ስራዎች በዛው ልክ ተጨካክነዋል እባክህ ከጨካኞች ጀርባ ግፍን የሚያሰራውን ደም የሚጠጣውን የጥልቁ መንፈስ በትንሳኤው ኃይልህ በኢየሱስ ስምህ ገስፀው። አቤቱ ልብ ላጣነው ሁሉ የስጋን ልብ አድለን። የዘመናትን የኃጢአት ጅረት እንደገደብከው ዛሬም ከሀገሬ ላይ ሞትን ገድብልን፣ ጭካኔን ገድብልን፣ ዘረኝነትን ገድብልን፣ ሰቆቃን ገድብልን፣ መለያየትን ገድብልን። አቤቱ አሁን አድን፤ አቤቱ ለሀገሬ ፍቅርህን አዝንብ፤ አቤቱ ለሀገሬ ሰላሙን አዝንብ፤ አቤቱ ለሀገሬ ምህረትን አብዛልን፤ አቤቱ በሀገሬ ያለውን ህዝብ ሁሉ በፍቅር ግመደው። ጌታዬ ሆይ በሰው ሀገር በግፍ፣ በሰቆቃ፣ በብቸኝነት፣ በሰው ርሀብ፣ በበሽታ ተጠቅተው ያሉትን ሁሉ ያንተ የነፃነት መንፈስ ያግኛቸው። በሰላም ሂድ የሚለው የስልጣን ቃልህ ይታወጅላቸው። አቤቱ በስደት በእስር ላይ ያሉትን ሁሉ በስደት በመሪር አገዛዝ ውስጥ ያሉትን ሁሉ የእጅህ ተአምር ትድረስላቸው። አቤቱ ጸልዩ እኔም እመልስላችኋለው በሚለው ቃልኪዳንህ ስምህን ይዘን ጸለይን። ስለሰማኸን ክብር ላንተ ይሁን።
نمایش همه...
በእግዚአብሔር ... መወደዳችንን መረዳት የሕይወት ሀ... ሁ ነው!! #መወደዳችንን ሳናውቅ የኖርንበት ዘመን አለ፤ አስደናቂው ነገር እንደ ወደደን ሳናውቅ እንኳን ይወደን ነበር!! ይልቅ አሁን እንደ ሚወደን ስንረዳ እርሱን አብዝተን የማሰብ ለእርሱ የሚያኖረን ጸጋ ይብዛልናል ! 👇
نمایش همه...
🔸ዘማሪ ዳንኤል አ/ ሚካኤል🔸 ይገባሃልና!
نمایش همه...