AMN - Addis Media Network
Addis Media Network
نمایش بیشتر- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
در حال بارگیری داده...
የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያዎችና ሌሎች ቴክኖሎጅዎች የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው። የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ተቋምም የኮሮናን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዝ አዲስ መተግበሪያ ሰርቷል። የተቋሙ ዳይሬክተር ዶክተር ሶሎሞን ይህ መተግበሪያ በተንቀሳቃሽ ስልክና በድረ-ገፅ የሚጫን መሆኑን ተናግረዋል።
1 34440
ኮረና ተህዋሲ ወረርሽኝ ስጋት በሆነበት በአሁኑ ወቅት የመካኒካል ቬንትሌተሮች ቁጥር ማነስ ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡ይህን የተገነዘበው ወጣቱ የዩኒቨርስቲ መምህር ጠዓመ ተስፋይ በአካባቢው በቀላሉ ከሚገኙ ቁሳቁሶች መካኒካል ቬንቲለተር ሰርቶ ለሙከራ አቅርቧል፡
1 05000
የኢትዮጵያ መንግሥት የአስፈጻሚው አካል ስልጣን ለአንድ ዓመት እንዲራዘም ኦነግን ጨምሮ 7 የፖለቲካ ፓርቲዎች አማራጭ ነው ያሉትን ሃሳብ አቅርበዋል። ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት የአስፈጻሚው አካል በአንድ አመት ቆይታው የመንግስትን የዕለት ተዕለት ተግባር እያከናወነ እንዲቆይ ይሁንታቸውን ሰጥተዋል።
86900
40700
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ አስቸኳይ ጉባኤ ጠርቷል።
1 65600
ከንቲባዋ ይዘዉ ከመጡ ልዑካን ጋር ከትራንስፖርት ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋር ለመስራትና በዋሽንግተን ዲሲ ያለዉን ልምድ በሀጋራችን ለማካፈል ስምምነታቸዉን ገልፀዋል፡፡ከንቲባዋ ዋሽንግተን ዲሲ በርካታ የትራንስፖርት ዓይነቶች ያሉባትና የረዥም ጊዜ ልምድ ያላቸዉ በመሆኑና ብዙ ኢትዮጰያዊያንም በትራንስፖርት ዘርፍ በዋሽንግተን ዲሲ ተሰማርተዉ እንደምሠሩ ገልፀዉ በተለይም ብክለትን በሚቀንሱ በሳይክልና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ዘመናዊ ተሸከርካሪዎች፤ በፓርክንግ ፖሊሲያቸዉ፤ የትራፊክ መጨናነቅን ከመቀነስ ረገድ፤ ህግን በመስከበር ሥርዓት ወይም ስሰተም ከመዘርጋት አንፃር የልምድና የዕዉቀት ሽግግር እንደሚደረግ ተገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩልም በትራፊክ አስተዳደር፤ በመኪና መረጃ አያያዝ፤ ከክፍያ መንገዶች አስተዳደር፤ በመንጃ ፈቃድ አሰጠጥና ብቃት ምዘና በከተማ ባቡር ትራንስፖርትና በመንገድ ደህንነት አንፃርም በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡
1 52800
on: November 09, 2019In: ኢትዮጵያ
1 34500