cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

abu_ zubeyir [channel])

የሠለፎቺን መንገድ አጥብቀህ ያዝ ይህ ቻናል የተለያዩ የሠለፍዮቺን ደእዋ ይስተላለፍበታል ከወሎ ኮንቦልቻ ከውቢቷ ይከታተሉ الحَقُّ وَاضِحْ يَجِيبُ التِّبَاعُهُ

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
208
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Photo unavailableShow in Telegram
⛔تحذيرات ⛔ قال فضيلة الشيخ زيد المدخلي رحمه الله : 👈🏻 فاحذر أن تكون إخوانياً حركياً سياسياً قطبياً سرورياً 👈🏻 أو رجلاً تبليغياً 👈🏻 ولكن كن ربانياً سلفياً ..🍒. | العقد المنضد: 101 |
نمایش همه...
☞  አዲስ ሙሓደራ            ኢቲባዕና ሸርጦቹ 🎙በኡስታዝ አቡ አብዱረህማን አብዱልቃድር ሐሰን (አሏህ ይጠብቀዉ) ◐ የአልከሶና አካባቢዋ ሰለፍዮች ግሩፕ ላይ በ ኦንላይን የተደረገ  ሙሓደራ https://t.me/Yalkasoenaakebabiwasalfyochgurup https://t.me/Yalkasoenaakebabiwasalfyochgurup
نمایش همه...
ኢቲባዕና ሸርጦቹ.mp37.18 MB
⤴️⤴️⤴️ 🎞 #ረመዷንን እንዴት እንቀበለው 🎙 በኡስታዝ #ሙሐመድ_አሚን ሀፊዘሁሏህ 🔵 ክፍል ሁለት 🏢 #በሸዋሮቢት ከተማ ከዚህ በፊት የተሰጠ ትምህርት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖
نمایش همه...
ረመዷንን እንደት እንቀበለው 02.m4a5.39 MB
نمایش همه...
📝Abu abdurahman

هدفنا الذب عن السنة ይህ ቻናል የአቡ አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ ➘➘➘➘➘➘➘➘

https://t.me/abuabdurahmen

https://t.me/abuabdurahmen

https://t.me/abuabdurahmen

👉 ጥቂት ስለ ዐረብ ሀገር ያሉ እህቶች ዐረብ ሀገር ስላሉ እህቶች ሲታሰብ ብዙ ሀሳቦች እየተገፈታተሩ እኔ ካልወጣሁ ይላሉ ። በመጀመሪያ ደረጃ ኢስላም ሴት ልጅ ያለ መሕረም ( ዘመድ የሆነ ወንድ ) መንገደኛ መሆን እንደማትችል ያስቀምጣል ። መንገደኛ ማለት ሀገር ውስጥም ይሁን ከሀገር ውጪ አንድ ሰው ቤተሰቡን ተሰናብቶ ክ/ሀገር ወይም ወደ ውጪ ልሄድ ነው ብሎ የሚዘጋጅበትና ከቤተሰብ ተለይቶ የሚሄድበት መንገድ ማለት ነው ። ስለሆነም ሴት ልጅ ለብቻዋ በዚህ መልኩ ቤተሰብዋን ተሰናብታ መንገደኛ መሆን አትችልም ። ይህ መብትን መንፈግ ሳይሆን እሷን ከመጠበቅ ነው የሚቆጠረው ። ይሁን እንጂ አብዛኛዎች እህቶቻችን ለእስልምና ያላቸው ግንዛቤ በቂ ካለመሆኑ የተነሳ ይህንን ህግ ይጥሳሉ ። ወደ ውጪ ሀገር በተለይ ዐረብ ሀገር የሚሄዱት የድሀ ቤተሰብ ልጆች ናቸው ። ቤተሰቡም ልጄን አሳድጌ ለመልካም ትዳር ማብቃት አለብኝ ሳይሆን መች ቶሎ አድጋ ዐረብ ሀገር ሄዳ ህይወቴን በቀየረችልኝ ነው የሚለው ። በተለይ ጎረቤት አካባቢ ዐረብ ሀገር ሄዳ ትንሽ ለውጥ እንዲታይ ያደረገች ካለች ጉጉቱ ይጨምራል ። ይህን ሀሳብ ይዘው ወደ ዐረብ ሀገር የሚሄዱት እህቶች በጣም ጥቂቶቹ ካልሆኑ በስተቀር አብዛኞቹ ከወራቶች በኋላ የሄዱበትን አላማ ይረሱታል ። ከላይ እንዳልኩት አብዛኞቹ የድሀ ቤተሰብ ልጆች ሲሆኑ በተለይ ከገጠሩ የሀገራችን ክፍል ይበዛሉ ። ማለትም ምንም አይነት የዲን ግንዛቤ የሌላቸው ይበዛሉ ማለት ነው ። ዐረብ ሀገር እንደሚታወቀው አንድ የሀበሻ ወንድ ቤት ተከራይቶ ከ20 – 30 የሚሆኑ ሴቶችን ይሰበስባል ። ማለት ሴቶቹ እረፍት ሲወጡ ወይም ስራ ሲፈቱ ማረፍያ እንዲሆናቸው ራሳቸው ቤት መከራየት ስለማይችሉ በዚህ መልኩ ይሰበሰባሉ ። አብዛኛው ጊዜ ወንዶቹ ከሴቶቹ በየወሩ ለቤት ኪራይ በሚል የሚቀበሉት ብር ስራ እንዳይሰሩ ያደርጋቸዋል ። እቤት ይቀመጣሉ ማለት ነው ። ከዛ ለሴቶቹ የእረፍት ጊዜ ፕሮግራም ይወጣል በየሳምንቱ እስከ አምስት ሴቶች እረፍት ይወጣሉ ቤቱ ይቀወጣል ። ሁለት ቀን እባካችሁን እንዝናና እያሉ ያላቸውን እያወዳደሙ ቆይተው ለወንዱ ለሳምንት የሚሆነውን ምግብ ሰርረው ፍሪጅ አስገብተው ይሄዳሉ ። የሳምንቱ ተረኞች ልክ እነዚሁ እያለ ይቀጥላል ። በዚህ መሀል አላህን የማይፈሩ ወንዶች ከመረጡት ጋር እንደፈለጉት ይሆናሉ ። ይህ የአብዛኛው ዐረብ ሀገር ያሉ ሴቶች ታሪክ ሲሆን የተወሰኑ በጣም ጨዋ አላማቸውን የማይረሱ እረፍት የማያበዙ ምናልባትም ከትክክለኛ መሕረማቸው ጋር እረፍታቸውን በስርኣትና በፕሮግራም የሚያሳልፉ አሉ ። የእነዚህ ቁጥር ከመጀመሪያው ጋር ሲነፃፀር በጣም ትንሽ ነው ። ሌሎቹና በጣም አናሳዎቹ ደግሞ ወደ ዐረብ ሀገር ከሄዱ በኋላ የዲን ግንዛቤ አግኝተው በሚገርም መልኩ በዲን ስም የሚነግዱ ኢኽዋንና ሙመዪዓ ሙሪድነት ሰለባ ሆነው የሰሩበትን የሚገብሩ ሲሆን ከዚህ በማይተናነስ መልኩ በኦን ላየን እናስተምራለን ለሚሉ ወጠምሻ በሰለፍያ ስም ለሚነግዱ የሚገብሩም ቀላል አይደሉም ። በኦን ላይን ላይ እናስተምራለን የምትሉ በምትበሉት ገንዘብ አላህ ፊት መጠየቃችሁን አስታውሱ እናንተን በተለይ ያልኩት ሰለፍዮች ናቸው ብለው ስለሚያምኗችሁ ነው ። በኦን ላየን ማስተማር አይቻልም ማለቴ አይደለም ። ነገር ግን የሚያስከፍሉትና ለማስተማር ቃል የሚገቡት ከገቡት ቃል ምንያህሉ እንደሚያስተምሩ እነርሱና አላህ ያውቁታል ። ሌሎች እህቶች አሉ ደሞ ኸይር ስራ ከተባለ ለነገ የማይሉ ለራሳቸውም ይሁን ለቤተሰብ የሚል የማያውቁ እነዚህ እህቶች በአላህ መንገድ ላይ ባወጡት ነገር እንዳይፀፀቱ ያስፈራል ። ሌሎች ደግሞ አፈር ግጠው እየሰሩ ለባል ወይም ወንድም ያገኙትን ሁሉ ወደ ሀገር ቁም ነገር ላይ ይውላል ብለው እየላኩ ነገር ግን ባልሰሩበት የሚዝናኑ አላህን የማይፈሩ ወይም የራሳቸውን ህይወት ቀይረው አላውቅሽም የሚሉ ቤተሰቦች ያሉዋቸውም አሉ ። ባጠቃላይ ዐረብ ሀገር ያሉትን እህቶች በተለያየ መንገድ የሚበዘብዙ በጣም ብዙ ናቸው ። እነዚህ እህቶች እድሜያቸው እየሄደ ትዳር ይዘው ልጅ ሳይወልዱ እያለፈባቸው እጃቸው ባዶ ሆኖ ሀገር መግባት እየከበዳቸው በፀፀት እሳት መንደድ ይጀምራሉ ። የተወሰኑ እዛ ሆነው ያላቸውን ለወንድም ወይም እህት እንዲሁም እንጋባለን ላሉዋቸው ወይም ለሱሰኛ ባለቤታቸው ሲልኩ የነበሩና እናርፋለን ብለው ሲመጡ ያ እረፍት አጥተው ተቃጥለው የሰበሰቡትና የላኩት ገንዘብ መና ቀርቶ ለዚያራ ለመሄድ የታክሲ ሲያጡ ተመልሰው የሚሄዱ አሉ !!!። ይህ በጣም ከብዙ አሳዛኝ ህይወታቸው ጥቂቱ ነው ። ለማንኛውም እነዚህ እህቶች የህይወታቸውን አቅጣጫ ቶሎ ለማስተካከል ወስነው ከአላህ እርዳታና እገዛን ጠይቀው ወደራሳቸው ሊመለሱ ይገባል ። ራስ በሰሩት ስህተት አላህን ማማረር ወንጀል ነውና ይጠንቀቁ ። አላህ ለኛም ለእነርሱም መልካሙን ይምረጥልን ። https://t.me/bahruteka
نمایش همه...
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም

https://telegram.me/bahruteka

--🎤جديد 🎤-- {حول زلزال تركيا وسوريا} 🎤فضيلة الشيخ الدكتور محمد بن سعيد رسلان (حفظه) https://t.me/abdu_somed https://t.me/abdu_somed
نمایش همه...
AUD-20230209-WA0000.m4a8.15 MB
الجرح والتعديل الجرح المفسر مقدم على التعديل قال: العلامة الأثيوبي _رحمه الله تعالى. (..."ومن المقرر عند المحدثين أن الجرح المفسر مقدم على التعديل على الراجح، بل رجح بعضهم تقديم الجرح مطلقا، قال الحافظ السيوطي -رحمه الله- في "ألفية الحديث": وقدم الجرح ولو عدله  أكثر في الأقوى فإن فصله فقال منه تاب أو نفاه ..".) . اه. ( شرح سنن النسائي...) وقال: رحمه الله في شرحه ألفيه الحديث للسيوطي الابيات المذكوره (.." ثم ذكر الخلاف في تقديم الجرح على التعديل فقال: - وقدم الجرح ولو عدله أكثر في الأقوى، فإن فصله   - فقال: منه تاب، أو نفاه بوجهه قدم من زكاه (وقدم) أيها الطالب للرأي الأرجح (الجرح) للراوي على التعديل له فيما إذا اجتمعا من الأئمة النقاد (ولو عدله) أي حكم له بالعدالة (أكثر) عددا ممن جرحه وقوله (في الأقوى) أي القول الأرجح لقوة دليله متعلق بقدم. والمعنى: أنه إذ اجتمع في الراوي جرح وتعديل فالجرح مقدم ولو زاد عدد المعدل، هذا هو الصحيح عند الفقهاء والأصوليين، ونقله الخطيب عن جمهور العلماء لأن مع الجارح زيادة علم لم يطلع عليها المعدل، ولأنه مصدق للمعدل فيما أخبر به عن ظاهر حاله إلا أنه يخبر عن أمر باطن خفي عليه، وقيد الفقهاء بما إذا لم يقل المعدل عرفت السبب الذي ذكره الجارح ولكنه تاب منه وحسنت حاله فإنه حينئذ يقدم المعدل، وإلى هذا القيد أشار بقوله: (فإن فصله) من الفصل، أو التفصيل، أي بين المعدل وجه تعديله بذكر ما يرجحه من نقض كلام الجارح كأن يقول الجارح إن هذا الراوي زنى (فقال) المعدل عرفت ذلك ولكنه (منه) أي مما جرح به (تاب) إلى الله بشرطه وحسن حاله واستقام، (أو) عين الجارح سببا فـ (نفاه) عطف على فصله، أي نفى المعدل ما عينه الجارح سببا للجرح (بوجهه) أي بطريق النفي المعتبرة، فالضمير عائد على النفي المفهوم من نفى، يعني أنه إذا نفى ذلك السبب بطريق معتبر مجزوم به كأن يقول الجارح قتل غلاما ظلما يوم كذا فقال المعدل رأيته حيا بعد ذلك. أو قال كان القاتل في ذلك الوقت عندي، وقوله (قدم من زكاه) جواب إن، وهو فعل ونائب فاعله أي قدم قول المعدل على الجارح في هاتين الصورتين لأن معه زيادة علم. وحاصل ما في هذه المسألة أنه إذا اجتمع في الراوي جرح وتعديل يقدم الجرح ولو زاد عدد المعدل على الأصح، لكن يسثنى من هذه القاعدة مسألتان " إحداهما " ما إذا نقض المعدل قول الجارح بأن قال: عرفت السبب، ولكنه تاب منه وحسنت حاله فإنه يقدم المعدل، وقيده البلقيني بغير الكذب على النبي - صلى الله عليه وسلم - فإنه لا يقدم فيه قول المعدل كما سيأتي تحقيقه. " الثانية " : ما إذا عين الجارح سببا فنفاه المعدل بطريق معتبر فإنه يقدم فيه قول المعدل أيضا. ومقابل الأصح قول من قال: إن كان المعدلون أكثر يقدم على الجرح، وقول من قال: يرجح بالأحفظ، ومن قال: يتعارضان. هذا كله فيما إذا صدرا من قائلين، وأما إذا كانا من قائل واحد كما يتفق لابن معين وغيره من أئمة النقد فهذا قد لا يكون تناقضا بل نسيانا في أحدهما أو نشأ عن تغير اجتهاد، وحينئذ فلا ينضبط بأمر كلي، وإن قال بعض المتأخرين: إن الظاهر أن المعمول به المتأخر منهما إن علم وإلا وجب التوقف أفاده السخاوي..)اه
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ የተከበራችሁ የአላህ ባርያዎች "ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢሳላም ሚዛን በሚል" ርእስ በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ወረዳ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ  የተሰጠው ኮርስ ሙሉ ክፍል ከታች በተዘረዘሩት ሊንኮች ማግኘት ትችላላችሁ።   🔈 - عيسى عليه السلام  في ميزان الإسلام  🔈#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ተከታታይ ኮርስ  ሁሉም ክፍል (1-14) 🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى 🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ) ክፍል 1 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1300 ክፍል 2 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1303 ክፍል 3 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1305 ክፍል 4 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1307 ክፍል 5 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1310 ክፍል 6 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1312 ክፍል 7 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1314 ክፍል 8 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1316 ክፍል 9 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1318 ክፍል 10 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1320 ክፍል 11 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1322 ክፍል 12 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1324 ክፍል 13 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1327 ክፍል 14 ➘➘➘➘ https://t.me/shakirsultan/1329 📌 ትምህርቱን ለመከታተል 👇👇👇 🌐 https://t.me/shakirsultan
نمایش همه...
02:18
Video unavailableShow in Telegram
(الفَرق بين الحكمة والتمييع) وتوجيهات نفيسة من الشيخ الوالد العلامة ربيع بن هادي المدخلي.. حفظه الله ومتَّع به ونفع بعلومه. https://t.me/elmadkhly
نمایش همه...
6.79 MB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.