SPPCS91-Jimma/KG-12
رفتن به کانال در Telegram
This channel is created to help students and impart information?
نمایش بیشتر631
مشترکین
-124 ساعت
-57 روز
-730 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '24
سپتامبر '24
+23
در 0 کانالها
اوت '24
+12
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+14
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+24
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+16
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+28
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+20
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+25
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+39
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+605
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 25 سپتامبر | +2 | |||
| 24 سپتامبر | +2 | |||
| 23 سپتامبر | +1 | |||
| 22 سپتامبر | 0 | |||
| 21 سپتامبر | +1 | |||
| 20 سپتامبر | +4 | |||
| 19 سپتامبر | +2 | |||
| 18 سپتامبر | 0 | |||
| 17 سپتامبر | 0 | |||
| 16 سپتامبر | +1 | |||
| 15 سپتامبر | 0 | |||
| 14 سپتامبر | +1 | |||
| 13 سپتامبر | +2 | |||
| 12 سپتامبر | 0 | |||
| 11 سپتامبر | 0 | |||
| 10 سپتامبر | +3 | |||
| 09 سپتامبر | +2 | |||
| 08 سپتامبر | 0 | |||
| 07 سپتامبر | 0 | |||
| 06 سپتامبر | +1 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | +1 |
پستهای کانال
† WALDA KIRISTIYAANAA KAATOLIIKI ITIYOOPHIYAATTI
WALDA KIRISTIYAANAA KAATOLIIKI ITIYOOPHIYAATTI
MANA BARUMSAA OOLMA DAA’IMMANNI,SADARKAA 1FFAA FI 2FFAA QUDDUUS PHEXIROOS WA PHAWULOOS JIMMAA
በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን
የጅማ ቅዱሳን ጴጥሮስና ጳዉሎስ አፀደ ህጻናት፣ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
ETHIOPIAN CATHOLIC CHURCH
Sts. PETER AND PAUL KINDERGARTEN PRIMARY & SECONDARY SCHOOL-JIMMA
ስልክ 0471112235 ፖ.ሣ.ቁ 328
🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣ቀን 21/06/2016 ዓ/ም🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣
ማስታወቂያ
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን በሙሉ፡-🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ከዐርብ የካቲት 22/2016 ዓ/ም እስከ የካቲት 24/2016 ዓ/ም የሚቆይና በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ በትምህርት ጥራት ላይ የተዘጋጀ የሶስት ቀናት ስልጠና በጅማ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ፅህፈት ቤት ስለሚሰጥ ሁሉም መምህራን በተጠቀሱት ቀናት ጧት ጧት 2፡30 ላይ በት/ቤታችን አንደኛ ደረጃ ቤተ-መፅሐፍት እየተገኛችሁ ስልጠናውን እንድትካፈሉ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-አቴንዳንስ ግዴታ ነው!
ት/ቤቱ
🗣🗣🗣🗣🗣NOTICE🗣🗣
🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾TO ALL PRIMARY and HIGH SCHOOL TEACHERS OUR SCHOOL🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾
You are Cordially called to take part in three days of training prepared by Oromiya Education Bureau on Quality Education which will be held on Feb.22-24/2016 E.C starting 2:30 O’clock in the morning.
The School
N.B: Attendance is Compulsory!
| 2 | بدون متن... | 0 |
| 3 | Revised Timetable FEB..19 2016 SPPCS.xlsx | 0 |
| 4 | በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷የካቲት 3 የተጀመረው ምዝገባ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡
ዘንድሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ማከናወን የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑን የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ገልጸዋል።
ከዝግጅቱ መካከልም የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መመዝገብ የሚያስችል ስራ ማከናወን አንዱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ምዝገባ የጀመሩ አካባቢዎች መኖራቸውን በመግለጽ በቀጣይም ምዝገባ ያልተጀመረባቸው አካባቢዎች ምዝገባውን እንደሚያካሄዱ ገልፀዋል።
ፈተናው ላይ ለመቀመጥ በመደበኛ፣ በማታ፣ በርቀት እና በግል በሀገር አቀፍ ደረጃ መመዝገብ ከሚያስችሉ መስፈርቶች መካከል ዋነኛው የትምህርት ማስረጃ መሆኑን ተናግረዋል።
በመደበኛ እና በማታ ትምህርት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ በትምህርት ቤቶች እንደሚከናወን አስታውቀዋል፡፡
የግል፣ የርቀት እና በበይነ መረብ ተምረው የሚፈተኑ ተማሪዎች ምዝገባ በክፍለ ከተማ፣ በልዩ ወረዳ እና በወረዳ የትምህርት ፅ/ቤቶች እንደሚካሄድ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
SHARE✅
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk | 0 |
| 5 | ቀን 07/06/2024 ዓ/ም
🗣🗣🗣ማስታወቂያ🗣🗣🌿🌿🌿ለ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች🌿🌿🌿 በሙሉ፡-
የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ፎርም የሚሞላውና ፎቶ የምትነሱት ነገ ዐርብ የካቲት 8/2016 ዓ/ም ብቻ ስለሆነ በተጠቀሰው ዕለት በጧቱ 3፡00 ላይ እትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡🌾🌾🌾🌾
ት/ቤቱ | 0 |
| 6 | Notice 2016 G-12 payment List.xlsx | 0 |
| 7 | بدون متن... | 0 |
| 8 | 2016 1st final Class Distribution.xlsx | 0 |
| 9 | Sagantaa Qorumsa Modeelaa 2016.docx | 0 |
| 10 | 2016 1st Regional Model Exam Program (1).xlsx | 0 |
| 11 | 2016 1st final Exam Program.xlsx | 0 |
| 12 | 2016 2nd Final Exam Program.xlsx | 0 |
| 13 | بدون متن... | 0 |
| 14 | ሰላም!
1ኛ ዙር ሀገር አቀፍ የሒሳብ ት/ት ፈተና ረቡዕ ጥር 15/2016ዓ.ም 5:30 ከ3ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የጂማ ተማሪዎች በት/ ቤታቸዉ በነጻ ከምእራፍ 1 እና 2 ይፈተናሉ።
ማይ ሶሮባን (ብርሃኑ, ረዳት ፕሮፌሰር) | 0 |
| 15 | የተማሪ መመዝገቢያ ቅጽ
ወንድም እህቶች ሰላም!
የሒሳብ ት/ት ተወዳዳሪ ተማሪዎች የሚመዘገቡበት ቅጽ እነሆ። ቅጹ 12 ርእሶች ያሉት ሲሆን የየት/ት ቤቱ በር/መምህር ከተሞላ በኋላ እያንዳንዱ ሱፐርቫይዘር በስሩ ያሉ ት/ቤቶቾን መረጃ በአንድ ቅጽ ለከተማ የበላይ አስተባባሪ ሲልክ የበላይ ጠባቂዉ የከተማዉን በአንድ ቅጽ ይልካል። የሚሞሉ መረጃዎች ሁሉ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ብቻ ነዉ። መረጃዎቹ የሚያካትቱት: 1.City name 2.School name 3.school type (Gov't/ privet) 4.student name 5.Mark/Exam result ... 12.Bank used (ተማሪዉ ለክፍያ ሚመርጠዉ ባንክ)። Mark አንደኛ ዙር ከተፈተነ በኋላ ዉጤቱ ሚጻፍበት ስለሆነ እስኪፈተን ባዶ ይሆናል።
ማስታወሻ: የመረጃ ቋት ላይ የሁሉም ከተሞች መረጃ ስለሚጫን መለየት ያስቺል ዘንድ ለእያንዳንዱ ተማሪ ሙሉ መረጃዉ በትይዩ ሊሞላ ይገባል (የከተማ ስም÷ የት/ቤት ስም +++ )።መረጃዉ አንዴ ብቻ ከተሞላ በኋላ ከ2ኛዉ ዙር ጀምሮ የሌሉ ተማሪዎች እየተቀነሱ ይላካል።
የሁለት ተማሪ ለምሳሌነት ተሞልቷል። | 0 |
| 16 | 👉አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት የተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ዝውውር መመሪያ ቀጥሎ ቀርቧል✍️
👉በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች 50% እና በላይ ያገኘ ተማሪ ወደ ቀጣዩ ክፍል ይዛዋወራል✍️
👉ከ1ኛ - 3ኛ ክፍል ላሉ ተከታታይ ምዘና ከ70% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ30 % እንዲወስዱ ያዛል። ያላለፉ ተማሪዎች በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ድጋፍ አግኝተው የሚዘጋጀውን ፈተና ተፈትነው እንዲገቡ ይደረጋል✍️
👉ከ4ኛ - 5ኛ ላሉ ደግሞ ተከታታይ ምዘና ከ60% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ40 % እንዲወስዱ ያስቀምጣል። በእነዚህ ክፍሎች ተማሪዎች ለማለፍ ከ50 በመቶ በላይ ማግኘት አለባቸው✍️
👉ከ7ኛ ወደ 8ኛ እንዲሁም ከ8ኛ ወደ 9ኛ ለሚሸጋገሩ ደግሞ 40% ተከታታይ ምዘና 60% ደግሞ የማጠቃለያ ምዘና እንደሚወስዱ ያስቀምጣል። ለማለፍም 50 ከመቶ በላይ ማስመዝገብ አለባቸው✍️
👉ከ9-11ኛ ክፍል ሂሳብ (Maths) እና እንግሊዘኛ (English) ትምህርት ከ50% በታች ያመጣ ተማሪ እንዲሁም 1-7ኛ ክፍል 6ኛን ሳይጨምር Maths እና የማስተማሪያ ቋንቋውን ከ50% በታች ካመጣ ወደቀጣይ ክፍል መዛወር የማይችል እንደሆነ ተጠቅሷል✍️
👉በመመሪያው አንኳር የትምህርት ዓይነት ተብለው የተለዩ የትምህርት አይነቶች ሲቀመጡ ለአንደኛ እና ለመካከለኛ ደረጃ የትምህርት እርከኖች ትምህርቱ የሚሰጥበት ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት ዓይነቶች እንዲሁም ለሁለተኛ ደረጃ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት አንኳር ዓይነቶች ሆነው ተለይተዋል✍️
👉በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍሎች ላይ በሚሰጡ ፈተናዎች የማለፊያ ነጥብ ካላገኘ ለአንድ ጊዜ በትምህርት ቤቱ በመደበኛነት ትምህርት እንዲከታተል ይደረጋል። ነገር ግን ከ9ኛ_11ኛ ክፍል ተማሪ በአንድ ክፍል ከ2 ጊዜ በላይ ከደገመ ወይም በተከታታይ ክፍሎች ከደገመ ከትምህርት ዓለም ይሰናበታል ✍️
👉በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች 50% እና በላይ ያገኘ ተማሪ ወደ ቀጣዩ ክፍል ይዛዋወራል✍️
👉የአንደኛ ደረጃ ከ1-5 እና 6ኛ የክፍል ክፍል ዝውውር የራሱ የዝውውር አፈፃፀም እንደሚኖረው ሲጠቀስ በተመሳሳይ ፥ የመሀከለኛ ደረጃ 7ኛ እና 8ኛ ክፍል የተማሪዎች ምዘና እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ክፍል ዝውውር አተገባበር የየራሳቸው ዝርዝር መመሪያ ወጥቶላቸዋል✍️
👉14 ዓመት የሚወስደውን አጠቃላይ ትምህርት ያጠናቀቁ ተማሪዎች በአንድ የሥራና የተግባር ትምህርት መስክ ጥናት ማጠናቀቃቸውንና በዚያም መስክ መመረቃቸውን ለማረጋገጥ የሚካሄድ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ይኖራል✍️
👉መመሪያው ተግባራዊ የሚደረገው ከቅድመ አንደኛ ደረጃ አስከ 12ኛ ክፍል በመደበኛ እንዲሁም በማታውና በርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርት በሚሰጡ ተቋማት ሲሆን ከዓለም አቀፍና ከውጭ ማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች በስተቀር በመንግስትና በሌሎች በሁሉም አይነት ትምህርት ቤቶች/ተቋማት/ ተግባራዊ ይሆናል..✍️ | 0 |
| 17 | Student Registrarion form 2016E.C.xls | 0 |
| 18 | بدون متن... | 0 |
| 19 | بدون متن... | 0 |
| 20 | بدون متن... | 0 |
