cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

አማራ ሚዲያ ማዕከል Amhara media center

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
16 762
مشترکین
-824 ساعت
-647 روز
-33130 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

አሳዛኝ ዜና! በአገዛዙ ወታደር ለዘጠኝ የተደፈረችሁ እናት ሂወቷ አለፈ!! በወርኢሉ ከተማ 01 ቀበሌ  ልዩ ቦታው ደብር ንግስት በተባለ ቦታ  የሰላሳ (30)ዓመት የምትሆን የሁለት ልጆች  እናት  ብዛታቸው ዘጠኝ የሆኑ አድማ ብተና መከላከያ እና ሚንሻ ጥምር ጦር ተደፈረች። የተደፈረችው ወጣት ወሰን ዘውዴ የምትባል ስት ሆን የምትኖረው ወረኢሉ ከተማ  ደብር ንግስት ማርያም 01 ቀበሌ ሲሆን በግብርና እና በግሮሰሪ የንግድ  ስራ የተሰማራች ስትሆን በቀን 10/10/2016 ከቀኑ 12:45 ከምትሰራበት የስራ ቦታ ለጥያቄ እንፈልግሻለን በማለት በስውረ ቦታ  በማፈን ዘጠኝ በመሆን አስገድዶ የደፈሯት ሲሆን ከተደፈረችበት ቀን ጀምሮ ህክምና ለመከታተል ወርኢሉ ሆስፒታል የቆየች ቢሆንም ከአቅም በላይ በመሆኑ ወደ ደሴ ሆስፒታል ሪፈር የተባለች ቢሆንም ከደሴ ተመልሳ ወርኢሉ ሆስፒታል በቀን 15/10/2016 ሂወቷ አልፏል። ከደፋሪወቹ መካከል ሶስቱ የሚኒሻ አባላት በአካባቢው ሰው የታዩ እና የታወቁ ሲሆን ስማቸውም 1,ካሳው ፖንትየ 2,ጌታባለው ዘለለው  3,ስለሽ     ይህ አሰነዋሪ የበቀል ድረጊት ህፃናት እና እናቶችን መድፈር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመር መምጣቱ ጉዳዩ ያሳሰባቸው የከተማዋ ነዋሪወች በአቅራቢያ ለሚገኜው ለአማራ ፋኖ ሽዋ እዝ አሳውቀዋል። የአገዛዙ ወታደር ጥምር ጦር በጥምር እየሆን የአማራን ሴቶች አሰገድዶ እየደፈር መሆኑን ለአለም አቀፍ ማህበርሰብ እያሳወቅን ማህበረሰቡም አምረሮ እንዲታገል እናሳስባለን። በማንነቷ ምክንያት በአፀያፊ ድርጊት ሂወቷ ላለፈችው እናት ነብስ ይማር። ድል ለአማራ ፋኖ አማራ ፋኖ ሽዋ እዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል 16/10/16 ዓ.
نمایش همه...
👍 6
👆👆እንኳን ደስ አላችሁ‼️ በአንድ አማራ ንቅናቄ ለውይይት ተዘጋጅቶ የቀረበ የአማራ ክልል ህገመንግስት ሰነድ ይፋ ሆነ:: ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመንካት 18 ገፅ ሙሉውን የህገመንግስት ሰነድ ማግኘት ይችላሉ
نمایش همه...
Amhara constitution 6.pdf2.19 MB
👍 34
~ አስቸኳይ ጥሪ‼️ ለምዕራብ ወሎ ቀጠና ፋኖዎች፦ በመሃል ሳይንት ቆተት ቀበሌ ንፅሃንን በከባድ መሣሪያ የጨፈጨፈው ኃይል። ዛሬም  አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ቀጥሏል። የአካባቢው የፋኖ ኃይሎች የጨበጣ ውጊያ እያደረጉ ነው። የንጹሐን ደም እየመለሱ ይዘው እየወደቁ ነው። ስለሆነም ከከለላ እስከ መቅደላ ከገነቴ እስከ ታቦር ደንቆሮ ዋሻ ያለው የፋኖ ኃይል መንገድ መዝጋትን ጨምሮ በአስቸኳይ ኃይል እንዲያስገቡ ጥሪ ቀርቧል። ድል ለፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ
نمایش همه...
👍 34 1
በደብረማርቆስ ዮኒቨርስቲ ለተፈፀመው አሳዛኝ ድርጊት ማስረጃ ሰኔ 9/2016 ሌሊት የአብይ አህመድ አራዊት ሰራዊቶች በደብረማርቆስ ዮኒቨርስቲ የሴቶች ዶርም በመግባት ከ15 በላይ ሴቶችን የደፈሩ ሲሆን ለ7 የተደፈረች አንዲት ተማሪም ህይወቷ ማለፉን መዘገባችን ይታወሳል። እነዚህ የአገዛዙ ወታደሮች በህንጻ ሕ 001 002 እና 003 ደግሞ የተማሪዎችን ሞባይል ጨምሮ ሌሎች ንብረቶች ተዘርፈዋል። የቪዲዮው ማስረጃዎች የሚያሳየው ደግሞ በወቅቱ በውድቅት ሌሊት የዮኒቨርስቲው ተማሪዎች ከዶርማቸው ወጥተው እርስ በርስ ሲጠባበቁና ለተጎጂዎች ድምፅ ሲያሰሙ ነው። ማንኛውም የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ወይም ጋዜጠኛ ይህንን አስነዋሪ የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወታደሮች ድርጊት ከዮኒቨርስቲው ተማሪዎች በእራሱ መንገድ ማጣራትና መዘገብ ይችላል። ይህ እውነት እንዳለ ሆኖ የደብረማርቆስ ዮኒቨርስቲ አስተዳደር "ምንም አይነት ችግር አልተፈጠረም" የሚል መግለጫ ማውጣቱ ፈገግ አስብሎናል። እስቲ ኤሊያስ መሰረትን ታግ አድርጉት። ድል ለፋኖ ድል ለ አማራ ህዝብ
نمایش همه...
2.43 MB
3.38 MB
👍 25 6😢 3
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር የድል ዜና! የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ ቡድን በሸዋ ምድር የተለያዩ ቦታዎች ላይ ተወቀጠ።       ሰኔ 11/2016 ዓ.ም                ሸዋ የሚተማመንበትን ከባድ መሳሪያ በመሸከም ከካራ ቆሬ ወደ አጣዬ ተጨማሪ ሀይል ይዞ ወረራ ለመፈፀም  ያቀደው የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሰራዊት ካሰበው ቦታ ሳይደርስ የአሞራ ቀለብ ሆኖ ቀርቷል። አናብስቶቹ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የአፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር በአርበኛ ውባንተ ብርጌድ ስር የሚገኘው የአይሻ ሰይድ ሻለቃ የጠላትን እንቅስቃሴ እግር በእግር በመከታተል ከካራ ቆሬ ተጨማሪ ሀይል ይዞ ወደ አጣዬ ለመግባት የሞከረውን የአማራ ጠላት ሀይል ከቀኑ 4:00 ጀምሮ ሆራ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ላይ በወሰዱት ጥቃት የብርሀኑ ጁላ ቀኝ እጆች ሙትና ቁስለኛቸውን ታቅፈው ወደ አቀዱት ቦታ ሳይሆን ወደ ተነሱበት ካራ ቆሬ ሲመለሱ አናብስቶቹ በድጋሜ ከቀኑ 9:30 ላይ ቀርሳ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በወሰዱት የደፈጣ የማጥቃት ውጊያ በድጋሜ ሌላ ሽንፈትን አስተናግዶ አጣዬን በሩቅ እያዬ ወደ መጣበት ተመልሷል። በአስነዋሪ ተግባሩ የሚታወቀው ኦሮሙማ መራሹ ቡድን ያሰበው ሳይሳካ ተቀጥቅጦ ሲመለስ የበቀሉ ማሳያ ይሆንለት ዘንድ በእረኝነት ስራ ላይ የነበሩ ንፁሀን ህፃናትን ገድሏል። በሌላ ዜና የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ በከሰም ክፍለጦር ስር የሚገኘው የሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ የወረዳው መዲና በሆነችው ሾላ ገበያ ከተማ መሽጎ በሚገኘው የአገዛዙ ወንበር ጠባቂ ቡድን ላይ በተለያዩ አቅጣጫ የማጥቃት ኦፕሬሽን በመውሰድ የጠላትን ሀይል መውጫ መግቢያ አሳጥተውታል። ሰኔ 11/2016 ዐ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በደብረፅጌ ቀበሌ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፣ወላድ አካባቢ ቁና ተራራ ተብሎ በሚጠራ ልዩ ስፍራ እንዲሁም ጥጎር በር በሚባል ስፍራ የተደራጀ ማጥቃት የፈፀመው የሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ሞርተር እና ዲሽቃ ታቅፎ የሚገኘውን የብልፅግናው ባለሟል ክላሽና ስናይፐር ብቻ በመጠቀም እንደ ቅጠል እያረገፉት የሚገኙ ሲሆን ይህን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰዓት ድረስ ውጊያው በሁሉም አቅጣጫዎች እንደቀጠለ ነው። በተያያዘ ዜና ለዘላለም የሚመኛትን የግሼራቤል ወረዳ ለመውረር ሰኔ 8/2016 ዓም በዙ_23፣ሞርተርና ዲሽቃ ታጅቦ ከመሀል ሜዳ ከተማ በመነሳት ወደ ግሼራቤል ወረዳ ያመራው ወንበዴው የአብይ አህመድ ሰራዊት ወዠድ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ላይ በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የአፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለጦር የተለያዩ ብርጌዶች በቆረጣ የውጊያ ስልት  በደረሰበት የተደራጀ ጥቃት የጠላት ሀይል ተቀጥቅጦ ራቤል ከተማን በልቡ እያሰበ ወደ ኋላ ተመልሷል። ጀግናው የአማራ ፋኖ የአፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር የተለያዩ ብርጌዶች ባደረጉት የሶስት ቀናት ውጊያ የብርሀኑ ጁላ ጦር ሙትና ቁስለኛ ሆኖ በሔሊኮፕተር እየተለቀመ በመነሳት ላይ ይገኛል። ድል ለአማራ ፋኖ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪
نمایش همه...
👍 11 2
ደብረ ማርቆስ ዩንቨርስቲ የተረጋገጠ መረጃ! 5 ሴት ተማሪዎች በአገዛዙ ዙፋን ጠበቂ ሠራዊት በጭካኔ ተደፍረዋል። የአንድ ሴት ተማሪ ሕይወት አልፏል። ብዙ ተማሪዎች ስልካቸውን ጨምሮ ያላቸውን ንብረት ተዘርፈዋል። ዛሬ ብዙ ተማሪዎች ከግቢ እየወጡ ይገኛሉ።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
አሳዛኝ ዜና - ከደብረማርቆስ ዮኒቨርስቲ 😭 ሰኔ ዐ9/2016 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ የጨቅላው አብይ አህመድ ሰራዊት ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ውስጥ በመግባት ከ15 በላይ ሴቶችን መድፈራቸው ታውቋል። ከእነዚህ ውስጥ ለጊዜው በስም ማወቅ ያልቻልናት በ7 ወታደሮች የተደፈረች ተማሪ ዛሬ ህይወቷ ማለፉ ተነግሯል። ስሟን እንዳወቅን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል። ከላይ ከተፈፀመው ኢሰብዓዊ የአገዛዙ ወታደሮች ድርጊት ባሻገር የበርካታ ተማሪዎች ሞባይል ስልክም በእነዚህ ወታደሮች መዘረፉ ታውቋል። ይህንን መረጃ ማንኛውም የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ከዮኒቨርስቲው ተማሪዎች ሊያረጋግጥ የሚችለው ነው። ድል ለፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ 10/10/16 ዓ'ም
نمایش همه...
👍 13
01:21
Video unavailableShow in Telegram
የአንድ አማራ ፕሮግራም በፋኖ ድምፅ ሬድዮ በአሁኑ ቅዳሜ ሰኔ 15 2016 በይፋ ይጀምራል:: የቀጥታ ስርጭቱን ለመከታተል 👉በ19 ሚትር ባንድ 👉በ15215 ኪሎኸርዝ በሳምንት 2 ቀን ረቡዕና ቅዳሜ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 8 ሰዓት እስከ 9:15 ሼር ሼር
نمایش همه...
IMG_1462.MP415.17 MB
15👍 10👎 3
Photo unavailableShow in Telegram
9/10/16 ዓ.ም የነጋሤ  ምድር የመንዞች መዲና መሀልሜዳ በሰኔ9/2016ዓ በሸዋ ዕዝ ይኩኑ ዓምላክ ክፍለጦር  ቁጥጥር ሰር ገብታለለች❗️ የነጋሲያን ምድር  የመንዞች መዲና መሃልሜዳ ከተማ  በሸዋ ዕዝ ይኩኑ ዓምላክ ከፍለጦር  ቁጥጥር ስር መዋሏን በቴክስት ሲደርሰኝ ወደ ዕዙ አመራር ጋር ቀጥታ ስልኬን አውጥቼ ደወልኩ። ስልኩም በፍጥነት ተነሳ ጤናይስጥልኝ እንደምትደውል እርግጠኛ ነበርኩ ያው እንግዲህ  ከ1970ዎች መጨረሻ ጀምሮ እስካሁን ድረስ   የባንዳ መወሸቂያ እና መፍለቂያ የሆነችውን መሃልሜዳ ከተማን ተቀጣጠርን አለኝ በደስታ እየተፍነከነከ። ልክነህ 4መቶ ክፍለዘመን አንስቶ እስከ19 መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ለኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት  መስረታ ትልቁን ሚና የተጫዎቱ መሪዎች የወጣባት ሀገር መንዝ እንደመሆኗ መጠን  ከጊዜ ወዲህ ግን ከዚያው የወጡ ባንዳዎች የታሪክ ጥላሸቶች እንደሆኑ ይታወቃል ። እንደው እናተ ከትላት ጀምራችሁ እስከዛሬ ድረስ ባደረጋችሁት እልህ አሰጨራሽ ውጊ  ነው ከተማዋን ለመቆጣጠር የቻላችሁት እና  በደረጋችሁት ውጊያ ላይ ፈታኝ የሆነባቸው ብድን ካለ በዛውም የጉዳቱስ መጠን ምን ያህል እንደሆነ ብትነግረኝ  ያው እንግዲህ ከትላት ጀምሮ ባደረግነው ውጊያ በኛ በኩል የጉዳት መጠናችን ዜሮ ሲሆን በገዢው ስረአት ላይ ገን ቁጥሩ በውል የመይታወቅ ጥምር ጦር ቆስሏል ፣ተማርኳል፣ ሞቷል። የኛ እዝ ይን ውጊያ ሲያደርግ ከበቂ በላይ ዝግጅት እና የመረጃ ክምችት አድርጎ ስለነበረ  ነው የጉዳት መጠኑ ዜሮ የሆነው  ጦርነቱንም በአራት አቅጣጫ ስላደረግንበት የመተንፈሻ ጊዜ አሳጥተነዋል። እና በዚህ መልኩ ነው ከተማዋን ልንቆጣጠራት የቻልነው  እናም ይህ ጅምሩ ነው ወደፊት በጋራ የምናየው አኩሪ ስራ ሰለምንሰራ ያኔ በደንብ አበራራልሃለሁ ለጊዜው ይን ይመስላል ብሎ በምስጋና ስልኩን ዘጋው። #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪
نمایش همه...
👍 22 5
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ የድል ቀን ነዉ💪 ኮማንደር አሰግድ መኮንን ጠላትን ባሰበበት መንገድ ሳይሆን እኛ በፈለግነው እቅድ እየገርፍነው ነው!! ሸዋ የአማራ ፋኖ ሽዋ እዝ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር በመሃል ሜዳ :ወጀድ :ሞላሌ መግቢያ:መስኖ በተባሉ የተለያዩ አካባቢወች ተጋድሎ እያደርገ ይገኛል የአማራ ፋኖ ሽዋ እዝ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር በቀን 9/10/2016 ከቀኑ 3:00 ጀምሮ አስራት ብረጌድ 5ኛ ሻለቃ በመስኖ ክፍተኛ ውጊያ እያደርገ ሲሆን በመሃል ሜዳ ከተማ አስራት ብርጌድ 3ኛ ሻለቃ እና የብሩኬ ደምሴ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድርስ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ በማድርግ ከከተማው በማስወጣት 1 አንቡላንስ እና 2 አይሱዙ ቁስለኛ እና ሙቱን ሰብስቦ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈረጥጧል ።የአማራ ፋኖ ሽዋ እዝ ፋኖወች ከከተማው በቅርብ እርቀት ወጣ ብለው እየተከታተሉ ሲሆን በወገን ላይ የከፋ ጉዳት አልደረሰም። አስራት ብርጌድ 4ኛ ሻለቃ እና ብሩኬ ደምሴ 2ኛ ሻለቃ ወደ ግሼ እገባለሁ ብሎ ከማሃል ሜዳ የተንቀሳቀሰውን አራዊት ወጀድ እና ያምሳ በተባለ ቦታ ትላንት ጀምሮ ጠላትን እያረበደበደ ይገኛል ጠላትም ወደ ሆላ ሸሽቷል። አርበኛ ውባንተ ብርጌድ አይሻ ሰይድ ሻለቃ በአጣየ ዙሪያ የአገዛዙን አራዊት እየተከታተለ እ ሲገኝ ከሞላሌ ወደ መሃል ሜዳ መግቢያ በግ እርባታ በተባለ ቦታ አርበኛ ውባንተ ብርጌድ 2ኛ ሻለቃ ጠላትን በቅርጣ በመያዝ ጠላትን በከበባ አስገብቶ እያስጨነቀ አይቀጡ ቅጣት እየተቀጣ ነው። ድል ለአማራ ህዝብ ድል ለአማራ ፋኖ ከሽዋ ትግል ሜዳ !!
نمایش همه...
👍 23 1
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.