የሾፌሮች አንደበት
رفتن به کانال در Telegram
6 894
مشترکین
-424 ساعت
-107 روز
-5630 روز
آرشیو پست ها
6 894
ሰሌዳ የጠፋው
ኮድ 3 ኢት A08290 የሚል የመኪና ሰሌዳ የጠፋው በ 0918741970 ደውሎ መውሰድ ይችላል ሲሉ መልዕክት አድርሰውናል።
6 894
የሹፍርናን የሙያ ስነ ምግባር ምንነት የማያውቁ ለሌላው የማይጨነቁ አሽከርካሪዎችን ማየት የተለመደ እየሆነ ነው።
የት ይቀደማል ይደረባል የሚለውን ሳያውቁ መኪና ወንበር ላይ የሚቀመጡ ለዜጎች ህይወይ መጥፋት ለሀገር ሀብት ውድመት ዋና ምክንያት ናቸው።
6 894
ኮድ 3 ኢት B 11738 የሆነ ሰሌዳ የጠፋው በ 0920033762 ወይንም 0934405457 ደውሎ መውሰድ ይችላል።
A 44744 የሚል ታርጋ የጠፋው በ 0910752012 ደውሎ መውሠድ ይችላል ሲል መልዕክት አድርሰውናል።
6 894
ከአዳይቱ በግምት 10 እስከ 15 ኪሎ ሜትር ላይ ዛሬ ንጋት 06/02/08 ወደ ኡንዱፎ መውጫ የታጠቁ ሌቦች እያስቆሙ ብዛት ያለው ሾፌር ዘርፈዋል ደብድበዋል የሚል ብዛት ያለው መልዕክት ደርሶናል። የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ይህንን ችግር በማየት አጥፊዎችን ለመቅጣት ሊንቀሳቀስ ይገባል።
6 894
ከጁቡቲ ጋላፊ መንገደ አህያ ሜዳ አካባቢ ዝናብ ዘንቧል ማታ ባትመጡ ይመራጣል። መንገደ ተባለሸተዋል ሲል መልዕክቱን አድርሶናል።
30/01/2018
6 894
መንገዱ ተጨናንቋል
ከአየርጤና ካራ በግራ እና ቀኝ ባሉ መስመሮች አየተሰራ ባለው መንገድ ምክንያት ተጨናንቋል።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን ይጠቀሙ!
30/01/2018
9:20
6 894
ሰሌዳ የጠፋችሁ
ኮድ 3 ኢት A-06694
ኮድ 3 ኢት A 19016
ኮድ 3 ኢት A 29136
ኮድ 3 ኢት 80127
እነዚህ የመኪና ሰሌዳዎች ውስጥ የጠፏችሁ አሶሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ መጥቶ መውሰድ ይችላሉ ።
6 894
የሾፌሮች አንደበት ገፅ በፌስቡክ በቴሌግራም እና በቲክቶክ የተለያዩ መረጃዎችን የማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን እያጋራ መቆየቱ ይታዎቃል አሁን በስፋት በጥራት ዘርፉን የመጠነ ስራን ለመስራት የዩቲዮቭ ገፅ ከፍተን ብቅ ብለናል እስካሁን 340 ሰዎች ሳብስክራይብ አድርገውናል እርስዎም ይህንን ሳብስክራይቭ በማድረግ ለቀጣይ ስራችን ጉልበት ይሁኑን።
https://m.youtube.com/@voiceofdriverset?fbclid=IwRlRTSANU3NhleHRuA2FlbQIxMQABHmBkD9IuT6ibElvVTHjTmuJh17pg7M4R5WjKtXOXVn-Z8O1P1QXa0aTiawAu_aem_MG71FssJFHwYLOKGfI969w
የፌስቡክ ገፃችን ከ 440,000 በላይ ተከታይ አለው ስለዚህ እዚህ ያላችሁ ሳብስክራይቭ በማድረግ ተቀላቀሉን
6 894
ኮረቸራ ወደ ጅቡቲ የላክ
ዛሬ ማለትም 29/01/2018 ከድሬደዋ ሀበሻ እንድ ሰው አስቁሞኝ እባክህ መኪና ተበላሽቶብኝ ነው እቃ ወስድልኝ አለኝ ወደ ጅቡቲ እካው ኮነችራ ነው ስልኬን ተቀብሎ እኔም እቃውን ተቀብየ ጉዞየን ቀጠልው ሰውየው አልደውልም ስልክ ተሳስቶ መሰለኝ እና መኪናው እንዳይጉላላ አድራሻየ ጅቡቲ 77358806 እት 0927692599 አሁን ጅቡቲ ነኝ ጭኘ ስለምወጣ እንዳይጉላላ ብታደርሱልኝ ስል በአክብሮት እጠይቃለው
6 894
+2
ሸካ ዞን አስፖልት ምን እንደሆነ በመልክ አናውቀውም እያሉ ነው የመንገድ መሰረተ ልማት አለመሰራት በህዝቡ እንቅስቃሴ የእለት ኑሮ ላይ ትልቅ እንቅፋት እና ጉዳት እያደረሰብን ነው ሲሉ መልዕክት አድርሰውናል።
6 894
ይህ እና እንዲህ ያሉ ጉድጓዶች ከጎሮ መብራት ወደ ሰሚት አቅጣጫ በብዛት አሉ በዛ ላይ በጭራሽ ስለማይታዩ አደጋ
ከመፈጠሩ በፊት ቢስተካከል የሚል መልዕክት ደርሶናል።
የብረት መዝጊያዎችን የሚሰርቁ ሀላፊነት የጎደላቸው ሌቦች ሁሉም በጋራ ሊከላከላቸው ይገባል።
6 894
በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን በመራይ እና ቢኮሎ አባይ መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል ዛሬ 29/01/2018 ዓም 6 ሾፌሮች መሳሪያ በታጠቁ ዘራፊዎች ታፍነው መወሰዳቸው መልዕክት ደርሶናል።
ይህ የመንገድ ክፍል በተደጋጋሚ ብዛት ያለው አሽከርካሪ እየታገታ ለፍቶ ያፈራውን ገንዘብ ተበድሮ እዳ ገብቶ እየከፈለ ነው።
6 894
ይህ አሽከርካሪ ኡስማኢል ኡመር ይባላል የአምቡላንስ ሹፌር ነው ለስራ ከባቲ ወጣ ብሎ በታጠቁ ወንበዴዎች ተገድሏል ሲሉ መልዕክት አድርሰውናል። በነገራችን ላይ የባቲ ወረዳ የአምቡላንስ ሹፌር በጥይት በወንበዴ ሲገደል በቅርብ ወራት ይህ 3ኛው ነው።
በመጀመሪያ መትሀራ አካባቢ ተገድሏል ይህ እና አንድ ሌላ ሹፌር እዛው ባቲ ዙሪያ ተገድለዋል በአሽከርካሪዎች ላይ እየደረሰ ያለ አፈና ግድያ ትኩረት በመነፈጉ አጥፊን ለመቅጣት የሚንቀሳቀስ አካል ባለመኖሩ ችግሩ እንዳይቆም አድርጎታል።
የዘምባባ መገጨት በሚዲያ በሚጮህበት በእግረኛ መንገድ ላይ መኪና ሄደ የሚል ዜና በሚራገብበት የሰው ልጂ የሾፌር ሞትን በዝምታ ማየት የጭካኔ የውድቀት ማሳያ ምልክት ነው ሰውን አሳንሶ ከቁስ አርክሶ ማየት የሰባዊነት ማጣት ነው።
ነፍስ ይማርልን
6 894
ይህ አደጋ የተከሰተው ከጎንዶበረት ወደ ደብረ ብርሀን መንገድ 2 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ ነው። ቦታው አደገኛ ከርቭ በመሆኑ ተጠንቅቀን ተጠባብቀን እንተላለፍ።
28/01/2018
6 894
አዳይቱ ወጣ ብሎ ወደ ዑንዱፎ 10 km አካባቢ መኪኖች ተጋጭተው መንገዱ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል ወደ አካባቢው የምትጓዙ በአቅራቢያ ከተማ ቁማችሁ መከፈቱን አጣርታችሁ ተንቀሳቀሱ። በእርጋታ እናሽከርክር።
28/01/2018
6 894
ጂማ መንገዱ ቁምቢ ላይ ከአበልቲ አልፈን መንገድ ተዘግቶ ከቆምን ሰአትት አልፈዋል የሚል መልዕክት ደርሶናል።
27/01/2018
8:35
6 894
የእለቱን ዜና ያዳምጡ ሰብስክራይብ ያድርጉ ተደራሽነታችን እንዲሰፋ ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ ያጋሩልን እንወዳችሗለን::
https://youtu.be/m9p0i0tK4cU?si=qRyJnNAEkYkBOp3w
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
