cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Sheger fm ሸገር ሬድዮ

Sheger fm ሸገር የናንተዉ ነው፡፡

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
802
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Ethiopian Music Video Download the latest Ethiopian Music Videos. For audio join @Music_Ethiopia For comment-> @Jhanoy https://t.me/EthioMusicVideo
نمایش همه...
Ethiopian Music Video

Download the latest Ethiopian Music Videos. For audio join @Music_Ethiopia For comment-> @Jhanoy

نمایش همه...
ግንቦት 7፣2012/ እውን ግብፅ ከአባይ ሌላ ምንም ዓይነት አማራጭ የውሃ ምንጭ የላትምን?

በአባይ ግድብ ላይ የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ ድርድር ከግድቡ ግንባታ ጎን ለጎን እየተካሄደ ነው፡፡ግብፅም የምታቀርበው ምክንያት ማባሪያ ባይኖረውም፣ ውሃ የሚቋጥር ሀሳብ ባለመሆኑ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን አመዛዛኝ ለሆነ ሁሉ ግልፅ ነው፡፡ግብፅ ለምታራምደው እኔ ብቻ ልጠቀም ለሚለው አቋም ድጋፍ ከአባይ ውጪ ምንም ዓይነት ውሃ የማገኝበት መንገድ የለም የሚል ነው፡፡

نمایش همه...
ግንቦት 7፣ 2012/ የኮሮና ወረርሽኝ፣ የፀጥታ አስከባሪዎች እርምጃ እና የሰብዓዊ መብት ጉዳይ

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበርን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሎች እየወሰዱ ያሉት እርምጃ ተመጣጣኝ አለመሆኑና የሰብአዊ መብት ጥሰት ነው የሚሉ ወገኖች አሉ፡፡በሌላ በኩል አንዳንድ የመንግስት ስራ ሀላፊዎች ምንም ዓይነት የመብት ጥሰት እንዳልተፈፀመ በመገናኛ ብዙሃን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡ ይህን በተመለከተ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በምዕመኖቼ ላይ ደርሷል ያለችውን የመብት ጥሰት በመግለጫ አውጥታለች፡፡

نمایش همه...
ግንቦት 6፣ 2012/ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በአለም የቡና መጠጫ ጠረጴዛ ላይ ተቆልቶ እና ተፈጭቶ ያልተቀመሱላት የቡና ፍሬዎች ለመጀመርያ ግዜ እንደተመረጡላት ተሰማ

ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በአለም የቡና መጠጫ ጠረጴዛ ላይ ተቆልቶ እና ተፈጭቶ ያልተቀመሱላት የቡና ፍሬዎች ለመጀመርያ ግዜ እንደተመረጡላት ተሰማ።በአሜሪካ የካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ ውድድርን ለመጀመርያ ጊዜ የኢትዮጵያ ቡናዎች ለመግዛት 140 የሚሆኑ ገዥዎች እንደተመዘገቡላት እና አለም ላይ አንቱ በተባሉ የቡና ቀማሾች እንደተዳኙላት የቡናና ሻይ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አዱኛ ደበላ ለሸገር ነግረዋል።

نمایش همه...
ግንቦት 6፣ 2012/ ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር እንቀበልም ማለታቸው

ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት እንደሚጀመርና በመጠኑ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት በዚያኛው አመት እንደሚጀመር በኢትዮያ በኩል ይፋ ሆኗል፣ አካሄዱን በተመለከተና ከኢትዮጵያ የቀረበውን ሀሳብ የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቀበልም ማለታቸው ተሰምቷል፡፡

نمایش همه...
ግንቦት 6፣ 2012/ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እየመጣ፣በአንፃሩ ቫይረሱን ለመከላከል ይደረጉ የነበሩ ጥረቶች መቀነስ

Copy Right © 2013-2017 Sheger FM 102.1. All Rights Reserved.

نمایش همه...
ግንቦት 6፣ 2012/ በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 በሽታ ለመሻር ለሚደረገው ትግል ፈረንሳይ 40 ሚሊዮን ዩሮ ሰጠቻት

ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ የሰጠቻት ከአንድ ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ በሽታውን ለመከላከል በብርቱ እንደሚያግዝ ታምኖነታል፡፡ ከዚህም ባለፈ የጥሪቱ ልገሳ የሁለቱን ሀገሮች ወዳጅነት የበለጠ ያበረታዋል ተብሏል፡፡በፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በኩል 40 ሚሊዮን ዩሮ እንደተሰጠ በፈረንሳይ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ የመረጃ መረብ ተመልክተናል፡፡

Detailed stats for Ethiopia 🦠 Total cases: 272 🦠 Last24h cases: 9 ☠️ Deaths: 5 ☠️ Last24h Deaths: 0 ☘️ Recovered: 108 🚨 Critical cases: 0 🤒 Active: 159 🧪 Tests made: 45,278 ⏰ Data updated: 0:05:48 ago
نمایش همه...
نمایش همه...
ግንቦት 6፣ 2012/ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3580 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚንስትር ተናገረ

Copy Right © 2013-2017 Sheger FM 102.1. All Rights Reserved.