cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ኢትዮ መረጃ - NEWS

ኢትዮጵያን መውደድ ባትችል አትጥላት ማክበር ባትችል አታዋርዳት ማራመድ ባትችል አታዘግያት መጠበቅ ባትችል አትበትናት። ይህን በማድረግ ታሪክ ባትሠራም ታሪክ አታበላሽም። ለአስታየት @ethio_merjabot @biruke_promotion

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
58 269
مشترکین
-1224 ساعت
-987 روز
-20330 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
ኢትዮጵያ በሶማሊላንድ፣ ሃርጌሳ የሚገኘውን የቆንስላ ጽህፈት ቤቷን ሙሉ አገልግሎት ወደሚሰጥ ኤምባሲ ማሳደጓን የሶማሊላንድ ሚኒስትር ገለጹ‼️ የሶማሊላንድ የመረጃ፣ የባህል እና የብሔራዊ መመሪያ ሚኒስትር አሊ ሐሰን መሐመድ (አሊ ማርሃን) ለቢቢሲ ሶማሊኛ ከቀናት በፊት ራሷን በነጻ አገርነት ያወጀችው የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ሙሳ ቢሂ አብዲ ቆንስላው ወደ ኤምባሲ ማደጉን አስመልክቶ የተናገሩትን አረጋግጠዋል። ከአንድ ወር በፊት ሶማሊያ በሶማሊላንድ እና በቱንትላንድ ግዛት የሚገኙ የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤቶች እንዲዘጉ ውሳኔ ማሳለፏ የሚታወስ ነው።
4 8261Loading...
02
ሰበር ፍልስጤም አየርላንድ እና ስፔንን ጨምሮ ሶስት የአውሮፓ ሀገራት ፍልስጤምን እንደ ሀገር እውቅና ሰጥተዋል። ኖርዌይ ለፍልስጤም መንግስት በይፋ እውቅና ሰጥታለች፣ ሲሉ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በይፉ ተናግረዋል። ይህንን ተከትሎ የእስራኤል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀገራቱ ለፍልስጤም ሉዓላዊነት እውቅና የሰጡትን ውሳኔ በመቃወም የአየርላንድ እና የኖርዌይ አምባሳደሮች በአስቸኳይ እንዲጠሩ አዝዟል። @sheger_press
5 7323Loading...
03
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ የቀድሞ የሰላም ሚንስትር ዴኤታ ታዬ ደንድዓ ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ ትላንት ባዋለው ችሎት ውድቅ ማድረጉን የአገር ውስጥ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ ክሱ እንዲሻሻልላቸው ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ውድቅ ያደረገው፣ ክሱን ማሻሻል የሕግ አግባብነት እንደሌለው በመጥቀስ እንደኾነ ዘገባዎቹ አመልክተዋል። ታዬ ፕሮፓጋንዳ ጽሁፍ እንዳልጻፉና ወንጀል እንዳልፈጸሙ በመግለጽ ለችሎቱ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን እንደሰጡ ዘገባዎች አመልክተዋል። ታዬ፣ ፖሊስ ይዞብኛል ያሉት የመጽሃፍ ረቂቅ እንዲለቀቅላቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው እንደጠየቁና ፍርድ ቤቱም በአቤቱታቸው ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ መግለጡ ተነግሯል። ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ለግንቦት 29 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ተብሏል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
6 1131Loading...
04
#Tecno #Camon30Pro5G Tecno Camon 30 pro 5G በአስገራሚ ቴክኖሎጂዎች እና በአገልግሎቱ ልቆ የቀረበ የዘመኑ ምርጥ ስልክ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
5 8760Loading...
05
Toncoin💎 እንዴት በነፃ #Toncoin ማግኘት እንችላለን?? ልብ በሉ 1 toncoin ከ 6 $ dollar በላይ ነው ይህም ከ750 ብር በላይ ማለት ነው። እንዴት ማግኘት እንደምትችሉ በዝርዝር እንመለከታለን👇👇 አሁንኑ በዚ ሊንክ በመግባትት ይቀላቀሉ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
6622Loading...
06
ማስታወቂያ! የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ! በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል። የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
7 59922Loading...
07
ጓደኛቸውን በመግደል ሲያሽከረክረው የነበረውን መኪና ወስደው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋሉ! የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 8 ቀን 2016 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ከአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ  የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ገ/ሚካኤል ሰይፉ የተባለው ሟች የወንጀል ፈፃሚዎቹ የቅርብ ጓደኛ በመሆኑ በየዕለቱ እየተገናኙ አብረው የሚውሉ፣ የሚዝናኑ እና በእጅጉ የጠነከረ የጓደኝነት ግንኙነት ያላቸው የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች እንደሆኑ  ተጠርጣሪዎቹ ለፖሊስ በሰጡት ቃል አረጋግጠዋል። በዕለቱ ሟች በወንጀሉ ከተጠረጠሩት ከሁለቱ ጓደኞቹ ጋር አብሮ ሲዝናና እንዳመሸ ታውቋል።ተጠርጣሪዎቹ  ቴዎድሮስ ታከለ እና  ሲሳይ ጥላሁን ከምሽቱ 5 ስዓት ገደማ የጓደኛቸውን  አንገት በማነቅ ህይወቱ እንዲያልፍ ካደረጉ በኋላ አስክሬኑን መንገድ ላይ በመጣል  ሞባይል ስልኩንና መታወቂያውን ጨምሮ በወቅቱ ሲያሽከረክረው የነበረውን የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 4-15624 ኢት መኪና ወስደው ተሰውረዋል ተብሏል፡፡ ፖሊስ የወንጀሉ ሪፖርት ከደረሰው በኋላ ባደረገው ያልተቋረጠ ክትትል ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩትን ግለሰቦች ለይቶ በማወቅ በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል፡፡ አንደኛው ተጠርጣሪ ከአየር ጤና አካባቢ የተያዘ ሲሆን ሁለተኛው ተጠርጣሪ  ደግሞ ሱሉልታ ከተማ ውስጥ ሊገኝ ችሏል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በተከናወነ ምርመራ የማስፋት ስራ የሰረቁትን ተሽከርካሪ በሸገር ከተማ ወለቴ ተብሎ ወደሚጠራው አካባቢ በመውሰድ እንዲሸጥላቸው ለአንድ ግለሰብ እንደሰጡት በማረጋገጥ መኪናው ከቆመበት በምሪት እንዲመለስ ተደርጓል፡፡ተሽከርካሪውን ለመሸጥ ተስማምቶ ከተጠርጣሪዎቹ የተቀበለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የክትትል እና የምርመራ ስራው  የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
7 3193Loading...
08
ደሞዝ‼️ የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለፀ!! የዞኑ የመንግሥት ሠራተኞች ባለፉት ሳምንታት ጀምሮ በአደባባይ የሦስት ወራት ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው በሰላማዊ ሰልፍ በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ። ያምሆኖ እስከአሁን ለጥያቄያቸው ከዞንና ከክልል መስተዳድሮች ተግባራዊ ምላሽ እንዳላገኙ ሠራተኞቹ ተናግረው በዚህም የተነሳ አሁን ላይ ከነቤተሰቦቻቸው በችግር ላይ መውደቃቸውን ሠራተኞቹ ተናግረዋል። የሠራተኞቹን የደሞዝ ይከፈለን ጥያቄ አስመለክቶ ከዶቼ ቬለ ጋር ቃለምልልስ ያደረጉት የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ዞኑ ለሠራተኞቹ ደሞዝ መክፈል ያተቸገረው በሁለት ምክንያቶች ነው ይላሉ፦ አንድም የወረዳ መዋቅሮች መሥፋት ሁለትም ሲንከባለል በመጣው የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ የተነሳ የበጀት አለመጣጣም በመከሰቱ ነው ብለዋል። በተለይም በዞኑ አዳዲስ የወረዳ መዋቅሮች መበራከት፣ የሠራተኞች እና ተሾሚዎች ቁጥር መጨመር ለበጀት ጉድለቱ መከሰት ምክንያት መሆኑን የጠቀሱት ዋና አስተዳዳሪው “በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት የአገልግሎት ተደራሽነትን ለመፈጠር ተጨማሪ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደሮች በመቋቋሙ የሠራተኛውና የተሾሚዎችን ቁጥር እንዲጨምር በማድረግ በ2009 ዓም ላይ 23 ሺህ የነበረው የዞኑ ሠራተኞች ቁጥር አሁን ላይ ከ61 ሺህ በላይ ደርሶ በዕቅድ ላይ ያልተመሠረተ የሠራተኛ ቅጥር በዞኑ ላይ የበጀት ጫና ፈጥሮ ይገኛል“ ብለዋል። ወላይታ ሶዶ ደሞዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ የሚጠይቁ የመንግሥት ሠራተኞች ዎላይታ ሶዶ ደሞዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ የሚጠይቁ የመንግሥት ሠራተኞች የዎላይታ ዞን በሠራተኞች ቁጥር መጨመር እና በማዳበሪያ ዕዳ ምክንያት ደሞዝ ለመክፈል መቸገሩን አስተዳዳሪው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት አጣዳፊ የሆነውን የሠራተኞችን ደሞዝ ለመክፈል የዞኑ መስተዳድር ከቀጣዩ የ2017 ዓም በጀት ታሳቢ የሚደረግ ብድር በመውሰድ ችግሩን በጊዚያዊነት ለመፍታት እየጣረ እንደሚገኝ ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል። በተቃራኒው የዎላይታ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ ከ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የተገለፀ ቢሆንም በአከባቢው ልማት ስራዎች ቆሞ በአብዛኛው መዋቅር ደመዝ መክፈል አለመቻሉ ለበርካቶች "ለምን" የሚል ጥያቄ ፈጥሯል። @ethio_mereja_news
7 7231Loading...
09
#Tecno #Camon30Pro5G Tech – art leather ቴክኖሎጂ በመጠቀም እጅግ ዘመናዊ ዲዛይን የተላበሰው አዲሱ Tecno Camon 30 pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
7 5620Loading...
10
"ፖሊሱ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት ነው" የአፋር ፖሊስ በማህበራዊ ሚዲያዎች የከባድ መኪና ሹፌር በማስቆም ሲያስፈራራ እና ሲያንገላታ  የሚታየው የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ቢልኤ አህመድ ገልጸዋል። ይህ አሽከርካሪ ላይ በግድ መንገደኛ የመጫን ተግባር ከፖሊስ ዲሲፕሊን ውጭ የሆነ ተግባር  በመሆኑ  የአፋር ክልል ፖሊስ ጉዳዩን በማጣራት ተመጣጣኝ የሆነ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ማረጋገጣቸውን ፋስት መረጃ ከአፋር ፖሊስ ያገኘው ሰምቷል። ኮሚሽነር ጄነራሉ ይህ ተግባር የህዝብ ልጅ እና በህዝባዊ  ወገንተኝነቱ የሚታወቀው የአፋር ፖሊስ እንደማይወክል አሰረድተዋል። fastmereja
8 0651Loading...
11
በመዲናዋ የድምጽ ብክለት ጉዳት እያስከተለ ነው ተባለ   በአዲስ አበባ ከተማ የድምጽ ብክለት በማህበረሰቡ ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን የአዲስ አበባ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ከብዙ ምንጮች የሚነሱ ከቁጥጥር ውጭ የሆኑ ከፍተኛ ድምጾች በህብረተሰቡ ላይ አለመረጋጋት፣ ደስታ ማጣትና እና ሌሎች የጤና እክሎችን እያስከተሉ መሆኑን ለአራዳ ገልጿል።   ብክለቱ የመስማት ችግርን፣ አለመግባባትን፣ የደም ግፊት፣ የአዕምሮ ህመም፣ በእርጉዝ ሴቶች ላይ ደግሞ ፅንስ ማስወረድ ችግርና የጤና እክል እያስከተለ እደሚገኝ ጠቁሟል። ከመገበያያ ስፍራዎች፣ ከሆቴሎች፣ ከሃይማኖት ተቋማት፣ ከስፖርት ሜዳዎች፣ ከሙዚቃ ማጫዎቻና ሌሎች ስፍራዎች የሚወጡ ድምጾች ለድምጽ ብክለት መንስኤ ናቸው ነው የተባለው። ደካማ የሆነው የመዲናዋ የግንባታ ዲዛይንም ለድምጽ ብክለት ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለውም አንስቷል። Arada_Fm
8 6334Loading...
12
ጥቆማ‼️ እንዳያመልጣቹ ‼️ ምንም ገንዘብ ሳታወጡ ብር ልታገኙባቸው የምችሏቸው የኦንላይን ኤርድሮፖች ባዲሱ ቻናላችን መለቀቅ ተጀምሯል። አሁንኑ በመቀላቀል ትርፋማ ይሁኑ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
7 8333Loading...
13
Binance‼️ - ባይናንስ ምንድነው ⁉️ - የባይናንስ ጠቀሜታ ምንድነው ⁉️ - ባይናንስ ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነን ⁉️    እንዴት እንጠቀማለን - የባይናንስ አከፋፈት በቪድዮ ምን ይመስላል የሚሉትን ጥያቄዎች መልስ በዝርዝር ይመልከቱ👇👇 JOIN US👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
7 9914Loading...
14
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የእስር ማዘዣ ወጣባቸው፡፡ ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት በዚህ የንጹሃን ዜጎች ግድያ ተጠያቂ ናቸው ባላቸው መሪዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው ከሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ዮዓቭ ጋላንት ከእስራኤል በኩል ከሐማስ በኩል ደግሞ ሶስት አመራሮች የእስር ማዘዣው የወጣባቸው አመራሪች ናቸው፡፡በሐማስ በኩል ደግሞ የሐማስ ሀላፊ ያህያ ሲነዋር፣ የሐማስ ጦር አዛዥ መሀመድ አል ማስሪ እንዲሁም የሐማስ ታጣቂዎች ኮማንደር እስማኤል ሀኒያህ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካ፣ ቱርክ እና ሌሎችም ሀገራት እስራኤል ንጹሀንን በመግደል እና ሌሎች የከፋ ጥቃት አድርሳለች በሚል በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት እንድትጠየቅ ግፊቶች ሲያደርጉ የነበሩ ሀገራት ናቸው፡፡እስራኤልም ሆነች ሐማስ የጦር ወንጀሎችን እንዳልፈጸሙ ተናግረው በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት ያወጣውን የእስር ማዘዣ ውድቅ አድርገዋል፡፡      T.me/ethio_mereja            ኢትዮ-መረጃ
8 1163Loading...
15
ጥቆማ‼️ እንዳያመልጣቹ ‼️ ምንም ገንዘብ ሳታወጡ ብር ልታገኙባቸው የምችሏቸው የኦንላይን ኤርድሮፖች ባዲሱ ቻናላችን መለቀቅ ተጀምሯል። አሁንኑ በመቀላቀል ትርፋማ ይሁኑ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
7 6255Loading...
16
ቤቲንግ‼️ ቤቲንግ ቤቶች ከሀዋሳ ከተማ  ሙሉ ለሙሉ ለመዝጋት እንቅስቃሴ መጀመሩ መረጃዎች ተሰምተዋል። በሀዋሳ ከተማ እና አከባቢዋ የሚገኙ ቤቲንግ (ቁማር) ቤቶች ፣ ሺሻ ቤቶች እና ጫት መቃሚያ ስፍራዎችን ለመዝጋት የጸጥታ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ መረጃዎች አመላክተዋል። ማህበረሰቡ ይበል የሚያሰኝ እና በቀጣይነት ሊሰራ የሚገባው ጉዳይ ነው በማለት የደገፈ ሲሆን ከተማው ውስጥ የሚደረጉ የሞተር ዝርፊያዎች እና የመሳሰሉት ውንብድናዎች ምንጫቸው የእነኚህ ህገ ወጥ ቤቶች መበራከትም ነው ብለዋል። ሆኖም በር ዘግተው በጓዳ ተደብቀው የሚሰሩ ስላሉ ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል በማለትም አክለዋል። የክልሉ እና የከተማው መንግስት የበርካቶችን ህይወት እያበላሸ እንዲሁም ውንብድናዎችን እያበራከቱ ያሉ እንዲህ አይነት ህገ-ወጥነቶችን ከማህበረሰቡ መረጃ በመሰብሰብ በዘላቂነት መፍትሔ መስጠት እንደሚያስፈልግ ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል። @sheger_press @sheger_press
8 0566Loading...
17
ዜና ሹመት‼️ ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት ሌላ ሹመት ተሰጣቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታዉቋል። በተጨማሪም ዶ/ር አብርሃም በላይን በመተካት ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን ዳጉ ጆርናል ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመት ከሰጧቸዉ ሰዎች ዉስጥ ዶ/ር መሀመድ እንድሪስ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ተብሏል::
8 3003Loading...
18
ኢራን‼️ በሄሊኮፕተር አደጋ ፕሬዚዳንቷን ያጣችው ኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሾመች!! የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ መሃመድ ሞክበርን የኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አድርገው ሾመዋል፡፡
8 0321Loading...
19
ጥቆማ‼️ 1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️ እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇 https://t.me/sheger_crypto እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️ crypto ምንድነው⁉️ የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል። ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
8 2151Loading...
20
Media files
7 7533Loading...
21
☎️0919268612🔈🔈እጅግ ታላቅ ቅናሽ ይፍጠኑ፤ ይጠቀሙ🔈🔈 √ ከ 500,000 - 1.4 ሚሊዮን ብር ታላቅ ቅናሽ እንዲሁም 50% የባንክ ብድር 📍ለቡ መብራት ሀይል √ ስቲዲዮ - 57 ካሬ √ ባለ 1 መኝታ - 77 ካሬ √ ባለ 2 መኝታ - 123, 134, 148, እና 155 ካሬ √ ባለ 3 መኝታ - 146, 159, 162 እና 181 ካሬ √ ባለ 4 መኝታ - 177 ካሬ, 183 ካሬ, 187 √ የመዋኛ ገንዳ፣ የህፃናት መጫወቻ፣ ሰፊ ቴራስ፣ አረንጓዴ ስፍራ ያካተተ መንደር እንዲሁም ዘመናዊ የገበያ ማዕከልን አካቶ እርሶን እየጠበቀ ነው።
1 8361Loading...
22
የአሜሪካ ማዕቀብ ጦስ የፕሬዝዳንቱን ሕይወት ቀጥፏል‼️ አሜሪካ የአውሮፕላን መለዋወጫ ቁስ ላይ ማዕቀብ በመጣሏ በተደጋጋሚ የአውሮፕላን አደጋ የሚገጥማት ኢራን ፕሬዝዳንቷንና ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯን አሳቷታል። ፕሬዝዳንቱ ይበሩበት የነበረው ይህ ሔሊኮፕተር ስሪቱ የአሜሪካ የሆነና በርካታ አመታትን ያስቆጠረ መሆኑ ሳያንስ ኦሪጅናል መለዋወጫ አልባ ነበር። ኢራን ውስጥም ከዚህ የተሻለ ሔሊኮፕተር ባለመኖሩ ነው ፕሬዝዳንቱ እንዲበሩበት የተደረገው። ፕሬዝዳንት ኢብራሒም ራይሲ የታሰፈሩበት አሮጌ ሄሊኮፍተር በወቅቱ አስቸጋሪ የነበረውን የአየር ሁኔታ ማለፍ ባለመቻሉ ምክንያት ከባልደረቦቻቸው ጋር ህይወታቸውን አጥተዋል። ፕሬዚዳንቱ ኢራን ከአዘርባጃን ጋር በምትዋሰንበት ድንበር አካባቢ የተገነቡ ሁለት ግድቦችን አስመርቀው ወደ ታብሪዝ እያመሩ ነው አደጋው ያጋጠማቸው፡፡
8 4006Loading...
23
Update‼️ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር መገኘቷን አልጀዚራ አስነብቧል። ዘገባው በሄሊኮፕተሯ ውስጥ ስለ ነበሩት የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ሆነ ሌሎች ባለስልጣናት የገለጸው ነገረ የለም። ፕሬዚዳንት ራኢሲ በሄሊኮፕተር ግጭት አደጋው ከባድ ጉዳት ሳይገጥማቸው እንዳልቀረ እየተነገረ ነው። በአደጋው የፕሬዚዳንት ራኢሲ ህይወት አደጋ ላይ መሆኑን የኢራን ባለስልጣንን ምንጭ ጠቅሶ ሮውተርስ አስነብቧል። የኢራኑ ፕሬዚዳንት ግድብ መርቀው ሲመለሱ የተሳፈሩበት ሄሊኮፕተር ከተራራ ጋር መጋጨቷ ተከትሎ አደጋው መድረሱ ተገልጿል። እስካሁን ድረስ ባለው መረጃ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ እና ሌሎች ባለስልጣናትን ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር ከመገኘቷ ውጭ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ ሌሎች ባለስልጣናት ያሉበት ሁኔታ ይፋ አለመደረጉን አልጀዚራን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል።
9 2966Loading...
24
ሰበር የኢራን ፕሬዝዳንት እና የውጪ ጉዳይን የያዘች ሄሎከፍተር መከስከሷ ተሰማ።
8 2424Loading...
25
ጥቆማ‼️ 1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️ እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇 https://t.me/sheger_crypto እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️ crypto ምንድነው⁉️ የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል። ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
7 8986Loading...
26
☎️0919268612🔈🔈እጅግ ታላቅ ቅናሽ ይፍጠኑ፤ ይጠቀሙ🔈🔈 √ ከ 500,000 - 1.4 ሚሊዮን ብር ታላቅ ቅናሽ እንዲሁም 50% የባንክ ብድር 📍ለቡ መብራት ሀይል √ ስቲዲዮ - 57 ካሬ √ ባለ 1 መኝታ - 77 ካሬ √ ባለ 2 መኝታ - 123, 134, 148, እና 155 ካሬ √ ባለ 3 መኝታ - 146, 159, 162 እና 181 ካሬ √ ባለ 4 መኝታ - 177 ካሬ, 183 ካሬ, 187 √ የመዋኛ ገንዳ፣ የህፃናት መጫወቻ፣ ሰፊ ቴራስ፣ አረንጓዴ ስፍራ ያካተተ መንደር እንዲሁም ዘመናዊ የገበያ ማዕከልን አካቶ እርሶን እየጠበቀ ነው።
2 2980Loading...
27
Tapswap‼️ ካልጀመራቹት ሊንኩ ከስር አለላቹ ጀምሩ‼️ ሰሞኑን አንድ አለምን ያስገረመ መረጃ እናጋራቹ‼️ የዓለም ህዝብ ለምን ወደ #Tapswap መጉረፍ ጀመረ❓ የዓለም ህዝብም እንደኛው ዘግይቶ ይገባው ጀምሯል። በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ከአራት ሚሊዮን በላይ ህዝብ #Tapswap ን ተቀላቅሏል። (ፈጽሞ ሊገመት የማይችል ጎርፍ ነው።) በየቀኑ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ7.8 ሚሊዮን አልፏል። በቀጥታ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ430 ሺህ ተሻግሯል። ለዚህም ከዋነኛ ምክንያቶች መካከል:- 🙏 #Solana በዓለም በጣም ታዋቂ ብሎክቼይን የሚያስተዳድር (በዲጂታል ፋይናንስ ዝርፍ የተሰማራ) ድርጅት (እምነት የሚጣልበት) በመሆኑ በቴሌግራም ጌም ገንዘብ ማግኘት እንደሚቻል #በNotcoin በተግባር በመረጋገጡ (ለዚህም ማሳያ Notcoin list ከተደረገ በኋላ እጅግ በርካታ ህዝብ Tap ማድረግ መጀመሩ) ቴሌግራም የዓለም ህዝብን በቀላል መንገድ ወደ ብሎቼይን/ክሪፕቶከረንሲ ለመሳብ የቀየሰው ስትራቴጂ የተሳካ መሆኑ ፕገኙበታል። ከዚህ በኋላም የተሻለ ጥቅምና እድል የሚያስገኙ በርካታ ተመሳሳይ ጨዋታዎች /የገንዘብ ማግኛ እድሎች/ ወደቴሌግራም መጉረፋቸው የሚቀጥል ሲሆን ለሁላችንም አስቸጋሪ የሚሆነው ከመካከላቸው ጆከሩን መምረጥ ነው። ሁላችንም በተለያዩ መንገዶች ስለዘርፉ ያለንን ግንዛቤ ማሳደግ ግድ ይለናል። በግሌ ቻናል ከፍቼ የምችለውን ጀምሬያለሁ። Tapswap ያልጀመራችሁ ካላችሁም ጊዜ አትስጡ - ጀምሩ - Click 👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488 https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488
8 02229Loading...
28
Sport‼️ ማንችስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ 2023/2024 ሻምፒዩን ሆነ!! ቡድኑ በተከታታይ ለ4 ዓመታት የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማንሳት አዲስ ታሪክ ጽፏል። ዘንድሮ እስከ ዛሬው የመጨረሻ መርሀግብር ከ #አርሴናል ጋር አንገት ለአንገት የተናነቀው ሲቲ 91 ነጥብ በመሰብሰብ ነው ዋንጫውን ያሸነፈው። እጅግ ብርቱ እና ጠንካራ አመትን ያሳለፈው አርሴናል 89 ነጥብ በመያዝ በሁለተኛነት ማጠናቀቅ ችሏል።
7 6933Loading...
29
☎️0919268612🔈🔈እጅግ ታላቅ ቅናሽ ይፍጠኑ፤ ይጠቀሙ🔈🔈 √ ከ 500,000 - 1.4 ሚሊዮን ብር ታላቅ ቅናሽ እንዲሁም 50% የባንክ ብድር 📍ለቡ መብራት ሀይል √ ስቲዲዮ - 57 ካሬ √ ባለ 1 መኝታ - 77 ካሬ √ ባለ 2 መኝታ - 123, 134, 148, እና 155 ካሬ √ ባለ 3 መኝታ - 146, 159, 162 እና 181 ካሬ √ ባለ 4 መኝታ - 177 ካሬ, 183 ካሬ, 187 √ የመዋኛ ገንዳ፣ የህፃናት መጫወቻ፣ ሰፊ ቴራስ፣ አረንጓዴ ስፍራ ያካተተ መንደር እንዲሁም ዘመናዊ የገበያ ማዕከልን አካቶ እርሶን እየጠበቀ ነው።
5 6150Loading...
30
በአዲስ አበባ ከተማ በዓመት ከ80 ሺ ቶን በላይ የፕላስቲክ ቆሻሻ ይመነጫል ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አሰታወቀ! በከተማዋ ከሚመነጨው ቆሻሻ 13 በመቶ የሚሆነዉ የፕላስቲክ ሲሆን በዓመት ወደ 80,000 ቶን እንደሚጠጋ ለማወቅ ተችሏል።ባለሥልጣኑ የፕላስቲክ ምርቶችን በመልሶ ማምረት ላይ እየሰሩ ካሉ የፕላስቲክ ፋብሪካዎች፣ ምርቶቹን ከሚጠቀሙ ሱፐር ማርኬቶች፣ ዳቦ አምራችና አከፋፋይ ቤቶች፣ አትክልት ቤቶችና የወረቀት መያዣ  ከሚያመርቱ ባለድርሻ አካላት ጋር የፕላስቲክ ብክለትን ለመከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ዲዳ ድሪባ እንደተናገሩት በመዲናዋ የአካባቢ ብክለትን እያስከተሉ ካሉ የብክለት ዓይነቶች መካከል ፕላስቲክ አንዱ መሆኑን ገልፀው፤ ይህም በሰዎች ጤና፣ የአካባቢ ውበትና የውኃ ኃብታችን ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ይገኛል ብለዋል። በዚህ ዉይይት ባለስልጣኑ እንዳስታወቁት አካባቢን የሚበክሉ የፕላስቲክ ምርቶች ውፍረታቸው ከ0.03 ማይክሮ ሜትር በታች ሆነው እንዳይመረቱና አገልግሎት እንዳይሰጡ ማድረግ፣ በፕላስቲክ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የሆነ ታክስ መጣል የሚሉትና ሌሎች ላይ ተግባራዊ መደረግ አለበት ባሉት ጉዳይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሀገሪቷ የፕላስቲክ ፍጆታ ከ 2007 ከነበረበት 43000 በ 2022 ወደ 224000 ማደጉ ተገልጿል። በእዛው ልክ ደግሞ የፕላስቲክ ነፍስ ወከፍ ፍጆታ በዓመት ወደ 13 በመቶ አድጓል ። በዓመት 40,000 ቶን ፕላስቲክ ሪሳይክል ይደረጋል ተብሎ የሚገመት ቢሆንም ነገር ግይ ይህ ከሚያመነጨው ግማሹ ብቻ መሆኑ ተመላክቷል። Via Capita
8 2770Loading...
31
የሀዘን መግለጫ‼️ የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ኃይለማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በቅፅል ስማቸው "ሻሾ" በሚል በስፖርት ቤተሰቡ በስፋት የሚታወቁት ኃይለማርያም ከ1940ዎቹ መጨረሻ እስከ 60ዎቹ መጀመርያ በነበረው የተጫዋችነት ህይወታቸው ለጥቅምት 23፣ ሸዋ ፖሊስ፣ ዳኘው እና ሸዋ ምርጥ የተጫወቱ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንንም በተለያዩ የእድሜ እርከኖች እና ዋናው ቡድን አገልግለዋል። በ1954 ኢትዮጵያ የሦስተኛው አፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍም የቡድኑ አባል ነበሩ። የቀድሞ ተጫዋች ኃይለማርያም መኮንን ሥርዓተ ቀብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ-ክርስቲያን ዛሬ 6:00 ላይ የሚፈፀም ይሆናል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በቀድሞ የብሔራዊ ቡድናችን ተጫዋች ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰብ ፣ ለወዳጅ ዘመድ እና የእግር ኳስ ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል። ምንጭ -የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
9 1361Loading...
32
በቴክ መሰልጠን ይፈልጋሉ? በሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ሳይበር ሴኪዩሪቲ ፕሮምፕት ኢንጅነሪንግ ዳታ ማኔጅመንት እና አናሊቲክስ ማሽን ለርኒንግ እና AI ማይክሮሶፍት እና ሌሎችንም በማይክሮሶፍት ታለንት ክላውድ ያገኛሉ፡፡
2 3810Loading...
33
አየር መንገዱ ከሰኔ 1 ጀምሮ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ይጀምራል ተባለ ከመጪው ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ዳግም በረራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ። የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፤ አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ለመጀመር የሚያስችሉትን ቅድመ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል። በመሆኑም ከመጪው ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ታሪካዊ የቱሪዝም መዳረሻ ወደሆነችው አክሱም ከተማ ዳግም በረራ እንደሚጀመር ገልጸዋል። በረራው መጀመሩ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ወደ ሥፍራው የሚያደርጉትን ጉዞ ለማሳለጥ እንደሚያስችልም ተናግረዋል። በረራው በሣምንት ሰባት ጊዜ የሚደረግ መሆኑንም መጠቆማቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው። አየር መንገዱ የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በረራውን በቀን ወደ 3 እንደሚያሳድግም ገልጸዋል።የበረራው መጀመር የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን ለማሳለጥና ማኅበራዊ መስተጋብርን ለማጠናከር ያስችላል ብለዋል።      T.me/ethio_mereja            ኢትዮ-መረጃ
9 1451Loading...
34
#Tecno #Camon30Pro5G በካሜራ ጥራቱ እና በስልኩ ዲዛይን የተመሰከረለት አዲሱ Tecno camon 30 pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
8 2481Loading...
ኢትዮጵያ በሶማሊላንድ፣ ሃርጌሳ የሚገኘውን የቆንስላ ጽህፈት ቤቷን ሙሉ አገልግሎት ወደሚሰጥ ኤምባሲ ማሳደጓን የሶማሊላንድ ሚኒስትር ገለጹ‼️ የሶማሊላንድ የመረጃ፣ የባህል እና የብሔራዊ መመሪያ ሚኒስትር አሊ ሐሰን መሐመድ (አሊ ማርሃን) ለቢቢሲ ሶማሊኛ ከቀናት በፊት ራሷን በነጻ አገርነት ያወጀችው የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ሙሳ ቢሂ አብዲ ቆንስላው ወደ ኤምባሲ ማደጉን አስመልክቶ የተናገሩትን አረጋግጠዋል። ከአንድ ወር በፊት ሶማሊያ በሶማሊላንድ እና በቱንትላንድ ግዛት የሚገኙ የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤቶች እንዲዘጉ ውሳኔ ማሳለፏ የሚታወስ ነው።
نمایش همه...
👍 20 2
ሰበር ፍልስጤም አየርላንድ እና ስፔንን ጨምሮ ሶስት የአውሮፓ ሀገራት ፍልስጤምን እንደ ሀገር እውቅና ሰጥተዋል። ኖርዌይ ለፍልስጤም መንግስት በይፋ እውቅና ሰጥታለች፣ ሲሉ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በይፉ ተናግረዋል። ይህንን ተከትሎ የእስራኤል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀገራቱ ለፍልስጤም ሉዓላዊነት እውቅና የሰጡትን ውሳኔ በመቃወም የአየርላንድ እና የኖርዌይ አምባሳደሮች በአስቸኳይ እንዲጠሩ አዝዟል። @sheger_press
نمایش همه...
👍 18 4
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ የቀድሞ የሰላም ሚንስትር ዴኤታ ታዬ ደንድዓ ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ ትላንት ባዋለው ችሎት ውድቅ ማድረጉን የአገር ውስጥ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ ክሱ እንዲሻሻልላቸው ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ውድቅ ያደረገው፣ ክሱን ማሻሻል የሕግ አግባብነት እንደሌለው በመጥቀስ እንደኾነ ዘገባዎቹ አመልክተዋል። ታዬ ፕሮፓጋንዳ ጽሁፍ እንዳልጻፉና ወንጀል እንዳልፈጸሙ በመግለጽ ለችሎቱ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን እንደሰጡ ዘገባዎች አመልክተዋል። ታዬ፣ ፖሊስ ይዞብኛል ያሉት የመጽሃፍ ረቂቅ እንዲለቀቅላቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው እንደጠየቁና ፍርድ ቤቱም በአቤቱታቸው ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ መግለጡ ተነግሯል። ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ለግንቦት 29 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ተብሏል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
نمایش همه...
👍 18👎 1 1
Photo unavailableShow in Telegram
#Tecno #Camon30Pro5G Tecno Camon 30 pro 5G በአስገራሚ ቴክኖሎጂዎች እና በአገልግሎቱ ልቆ የቀረበ የዘመኑ ምርጥ ስልክ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
نمایش همه...
👍 6 1
Photo unavailableShow in Telegram
Toncoin💎 እንዴት በነፃ #Toncoin ማግኘት እንችላለን?? ልብ በሉ 1 toncoin ከ 6 $ dollar በላይ ነው ይህም ከ750 ብር በላይ ማለት ነው። እንዴት ማግኘት እንደምትችሉ በዝርዝር እንመለከታለን👇👇 አሁንኑ በዚ ሊንክ በመግባትት ይቀላቀሉ👇👇 https://t.me/sheger_crypto https://t.me/sheger_crypto
نمایش همه...
👍 2👎 2
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ! የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ! በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል። የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
نمایش همه...
👍 31 2
ጓደኛቸውን በመግደል ሲያሽከረክረው የነበረውን መኪና ወስደው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋሉ! የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 8 ቀን 2016 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ከአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ  የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ገ/ሚካኤል ሰይፉ የተባለው ሟች የወንጀል ፈፃሚዎቹ የቅርብ ጓደኛ በመሆኑ በየዕለቱ እየተገናኙ አብረው የሚውሉ፣ የሚዝናኑ እና በእጅጉ የጠነከረ የጓደኝነት ግንኙነት ያላቸው የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች እንደሆኑ  ተጠርጣሪዎቹ ለፖሊስ በሰጡት ቃል አረጋግጠዋል። በዕለቱ ሟች በወንጀሉ ከተጠረጠሩት ከሁለቱ ጓደኞቹ ጋር አብሮ ሲዝናና እንዳመሸ ታውቋል።ተጠርጣሪዎቹ  ቴዎድሮስ ታከለ እና  ሲሳይ ጥላሁን ከምሽቱ 5 ስዓት ገደማ የጓደኛቸውን  አንገት በማነቅ ህይወቱ እንዲያልፍ ካደረጉ በኋላ አስክሬኑን መንገድ ላይ በመጣል  ሞባይል ስልኩንና መታወቂያውን ጨምሮ በወቅቱ ሲያሽከረክረው የነበረውን የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 4-15624 ኢት መኪና ወስደው ተሰውረዋል ተብሏል፡፡ ፖሊስ የወንጀሉ ሪፖርት ከደረሰው በኋላ ባደረገው ያልተቋረጠ ክትትል ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩትን ግለሰቦች ለይቶ በማወቅ በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል፡፡ አንደኛው ተጠርጣሪ ከአየር ጤና አካባቢ የተያዘ ሲሆን ሁለተኛው ተጠርጣሪ  ደግሞ ሱሉልታ ከተማ ውስጥ ሊገኝ ችሏል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በተከናወነ ምርመራ የማስፋት ስራ የሰረቁትን ተሽከርካሪ በሸገር ከተማ ወለቴ ተብሎ ወደሚጠራው አካባቢ በመውሰድ እንዲሸጥላቸው ለአንድ ግለሰብ እንደሰጡት በማረጋገጥ መኪናው ከቆመበት በምሪት እንዲመለስ ተደርጓል፡፡ተሽከርካሪውን ለመሸጥ ተስማምቶ ከተጠርጣሪዎቹ የተቀበለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የክትትል እና የምርመራ ስራው  የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
نمایش همه...
👍 22 5
ደሞዝ‼️ የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለፀ!! የዞኑ የመንግሥት ሠራተኞች ባለፉት ሳምንታት ጀምሮ በአደባባይ የሦስት ወራት ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው በሰላማዊ ሰልፍ በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ። ያምሆኖ እስከአሁን ለጥያቄያቸው ከዞንና ከክልል መስተዳድሮች ተግባራዊ ምላሽ እንዳላገኙ ሠራተኞቹ ተናግረው በዚህም የተነሳ አሁን ላይ ከነቤተሰቦቻቸው በችግር ላይ መውደቃቸውን ሠራተኞቹ ተናግረዋል። የሠራተኞቹን የደሞዝ ይከፈለን ጥያቄ አስመለክቶ ከዶቼ ቬለ ጋር ቃለምልልስ ያደረጉት የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ዞኑ ለሠራተኞቹ ደሞዝ መክፈል ያተቸገረው በሁለት ምክንያቶች ነው ይላሉ፦ አንድም የወረዳ መዋቅሮች መሥፋት ሁለትም ሲንከባለል በመጣው የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ የተነሳ የበጀት አለመጣጣም በመከሰቱ ነው ብለዋል። በተለይም በዞኑ አዳዲስ የወረዳ መዋቅሮች መበራከት፣ የሠራተኞች እና ተሾሚዎች ቁጥር መጨመር ለበጀት ጉድለቱ መከሰት ምክንያት መሆኑን የጠቀሱት ዋና አስተዳዳሪው “በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት የአገልግሎት ተደራሽነትን ለመፈጠር ተጨማሪ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደሮች በመቋቋሙ የሠራተኛውና የተሾሚዎችን ቁጥር እንዲጨምር በማድረግ በ2009 ዓም ላይ 23 ሺህ የነበረው የዞኑ ሠራተኞች ቁጥር አሁን ላይ ከ61 ሺህ በላይ ደርሶ በዕቅድ ላይ ያልተመሠረተ የሠራተኛ ቅጥር በዞኑ ላይ የበጀት ጫና ፈጥሮ ይገኛል“ ብለዋል። ወላይታ ሶዶ ደሞዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ የሚጠይቁ የመንግሥት ሠራተኞች ዎላይታ ሶዶ ደሞዝ እንዲከፈላቸው በሰልፍ የሚጠይቁ የመንግሥት ሠራተኞች የዎላይታ ዞን በሠራተኞች ቁጥር መጨመር እና በማዳበሪያ ዕዳ ምክንያት ደሞዝ ለመክፈል መቸገሩን አስተዳዳሪው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት አጣዳፊ የሆነውን የሠራተኞችን ደሞዝ ለመክፈል የዞኑ መስተዳድር ከቀጣዩ የ2017 ዓም በጀት ታሳቢ የሚደረግ ብድር በመውሰድ ችግሩን በጊዚያዊነት ለመፍታት እየጣረ እንደሚገኝ ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል። በተቃራኒው የዎላይታ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ ከ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የተገለፀ ቢሆንም በአከባቢው ልማት ስራዎች ቆሞ በአብዛኛው መዋቅር ደመዝ መክፈል አለመቻሉ ለበርካቶች "ለምን" የሚል ጥያቄ ፈጥሯል። @ethio_mereja_news
نمایش همه...
👍 19 2
Photo unavailableShow in Telegram
#Tecno #Camon30Pro5G Tech – art leather ቴክኖሎጂ በመጠቀም እጅግ ዘመናዊ ዲዛይን የተላበሰው አዲሱ Tecno Camon 30 pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
نمایش همه...
👍 11 3
Photo unavailableShow in Telegram
"ፖሊሱ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት ነው" የአፋር ፖሊስ በማህበራዊ ሚዲያዎች የከባድ መኪና ሹፌር በማስቆም ሲያስፈራራ እና ሲያንገላታ  የሚታየው የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ቢልኤ አህመድ ገልጸዋል። ይህ አሽከርካሪ ላይ በግድ መንገደኛ የመጫን ተግባር ከፖሊስ ዲሲፕሊን ውጭ የሆነ ተግባር  በመሆኑ  የአፋር ክልል ፖሊስ ጉዳዩን በማጣራት ተመጣጣኝ የሆነ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ማረጋገጣቸውን ፋስት መረጃ ከአፋር ፖሊስ ያገኘው ሰምቷል። ኮሚሽነር ጄነራሉ ይህ ተግባር የህዝብ ልጅ እና በህዝባዊ  ወገንተኝነቱ የሚታወቀው የአፋር ፖሊስ እንደማይወክል አሰረድተዋል። fastmereja
نمایش همه...
👍 27 6🔥 1