ያረህማን ባሪያ🍃
Alihemidulilah alakulihel ተቀላቀሉን እየሳቅን እየተዝናናን ስለዲናችን እንወቅ ምርጥ ቻናል ነው ተቀላቀሉን ማሳሰቢያ Leave channel ከማለታችሁ በፊት ያልተመቻችሁን አሳውቁን 👇👇 ማንኛውም አስተያየት ካለዎት @Tekebelina
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
205
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
☞የፍቅር ×ፓየርድ የለዉም ልብ
አጠልጣይ🎧
🍂 የመርከዝ ታሪክ ክፍል~5
❀ ሼርር
┈┈••◉❖◉●••┈,,
@Tekebelina
☞የፍቅር ✖️ፓየርድ የለዉም ልብ
አጠልጣይ🎧
🍂 የመርከዝ ታሪክ ክፍል~4
❀ሼርርር
........••❖••........,,
@Tekebelina
🕋👉የደሴ ኸይር ፈላጊዎች👈🕋
ረሱል (ሰለላሁ ዓለሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«የሰው ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል ሶስት ነገሮች ሲቀሩ:-
①) የማይቋረጥ ሰደቃ የሠጠ ሠው፣
②) ሰወች የሚጠቀሙበትን እውቀት ትቶ የሞተ ሠው፣
③) ዱዐ የሚያደርግለት ደግ ልጅ የተወ ሠው»
ቻናሉን ለመቀላቀል @hayrfelagiwochi
https://telegram.me/hayr_felagiwochi
🕋👉የደሴ ኸይር ፈላጊዎች👈🕋
ረሱል (ሰለላሁ ዓለሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:- «የሰው ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል ሶስት ነገሮች ሲቀሩ:- ①) የማይቋረጥ ሰደቃ የሠጠ ሠው፣ ②) ሰወች የሚጠቀሙበትን እውቀት ትቶ የሞተ ሠው፣ ③) ዱዐ የሚያደርግለት ደግ ልጅ የተወ ሠው» ቻናሉን ለመቀላቀል @hayrfelagiwochi
☝️በአላህ ይሁንባችሁ
ይሄን ትልቅ # አጅር
በ Group # ሼር አድርጉት
፡
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ከዚህ በታች ያለውን ዱዓ ያለ ሰው በሰወቹ ልክ አጅር ያገኛል ብለዋል
፡
# ዱዓው
፡
‹‹"አላሁመ! እግፊር ሊልሙእሚኒነ ወል-ሙእሚናት ወል-
ሙስሊሚነ
ወል-ሙስሊማት ወል-አህያኢ ወል-አምዎት ኢነከ አንተ ሙጂቡን
ቀሪቡን ዳአዋት››" ይበል፡፡
# ትርጉሙ ---
አላህ ሆይ በሂወት ላሉትም ለሞቱት ለአማኝ
ወንዶችም ለአማኝ ሴቶችም ለሙስሊም ወንዶችም ለሙስሊም
ሴቶችም ማራቸው ማለት ነው››
፡
አለም ላይ በሂወት ያለው የሙስሊሙ ህብረተሰብ ቁጥር ከ1.8
ቢሊዮን በላይ ይገመታል፡፡ከኛ በፊት የነበሩ ቁጥራቸው
ማይደረስበት የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በሂይወት የሌሉ
ህዝቦች አሉ፡፡
በዚህ ሁሉ በሂይወት ባሉትም በሌሉትም የሙስሊሞች ቁጥር
ልክ ሀሰናት እንዲመዘገብሎት ከፈለጉ ይሄን ዱአ ሁሌ አይርሱ፡፡
፡
ዛሬ ሀሰናት ርካሽ ነው ነገ የውመል ቂያማ ሀሰናት ማግኝት ውድ
ነው አንድ ሀሰናት ጎሎት ጀሀነም የሚወርድ አለ፡፡
ዛሬ እድላችንን ካልተጠቀምንበት ከሞትን ቡሀላ መልሱኝ
ሳልሰራ የመጣሁትን ልስራ ማለት ቀልድ ነው፡፡
ሼር ቢያደርጉ ደግሞ ምን ያህል አጅሮ ሊበዛ እንዲችል ይወቁ!!
አስታውስ ያንተ ማስታወስ አማኞችን ይጠቅማል!!
የረመዳን ጨረቃ በዛሬው እለት ባለመታየቱ #ረመዳን_1 #ማክሰኞ ይጀምራል።
አላህ ከረመዳን ከሚጠቀሙት ባማረ ሁኔታ ከሚቀበሉትም ያድርገን!🤲
@Tekebelina
☞የፍቅር ✖️ፓየርድ የለዉም ልብ
አጠልጣይ🎧
🍂 የመርከዝ ታሪክ ክፍል~4
❀ሼርርር
........••❖••........,,
@Tekebelina
🔶 የቀልብ ህመም
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
« እኛ ትልቁ ነገር መጨነቅ ያለብን ከምንበላው ፣ ከምንጠጣው፣ ከምን ልብሰው የበለጠ [ለቀልባችን መጨነቅ አለብን] ።
ህመም ሁለት አይነት ህመም ነው ያለው፣
➖➖➖➖➖➖➖
አንደኛ. የሰውነት ህመም
ሁለተኛ የቀልብ ህመም።
➡️ የኢማን ህመም ቀልብ ሲባል ፣ ይሀ ስጋው አይደለም ውስጥ ያለው ኢማን ነው ፣ ውስጥ ያለው ተቅዋ ነው። ለዚያ መጨነቅ ያስፈልገናል!!።»
🎙 ኡስታዝ አቡ ሙስሊም - ሀፊዘሁላሁ-
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
ድንቅ ምክር ⤴️
"ለአንቺ ለውዷ እህቴ"!!
🎙በወንድማችን ሳዳት ከማል (ሀፊዘሁሏህ)
🌐https://t.me/tarikuljena
"ኒካህ ለማሰር መስፈርቱ ወልይ እንጂ ገንዘብና እድሜ አይደለም! ሀቢቡና ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ከአኢሻ (ረ.ዐ) በዕድሜ ይበልጡ ነበር ከእናት ኸዲጃ(ረ.ዐ) ደግሞ ያንሱ ነበር!ከባልተቤቶቻቸውም ጋር ምግብ ሳይቀምሱ ውለው ያድሩ ነበር!!! ግና ሙሀባቸው ተነግሮ አያልቅም እንደነሱ የሚዋደድምአልነበረም!!
የኛ ደሞ ከነሱ በተገላቢጦሽ ገንዘብና እድሜ የምንመለከት ሲሆን የወልይ ጉዳይ አያሳስበንም!
ሱና የምንከተል ከሆነ በነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) መንገድ መስፈርታችንን እናርም!!!
@Tekebelina
በመጨረሻም
~~~
–>አብድልቃድር ጄላን በማስተዋል ያዩትን አካል ማንነቱን ሲጠይቁ “እኔ ጌታህ ነኝ…” የሚል መልስ አግኝቶዋል ጳውሎስ ግን ለማያውቀው ቡኃላ ”አንተ ማን ነህ?” (4) የሚለውን አካል መጀመሪያው ጌታ ሆይ ብሎ ጠርቶት የጌትነት እውቅና ሰጥቶት አናገኛለን ቡኃላ በግልጽ አንደነገረን የሰይጣን መልክተኛ ተሰጠይ፤ሁሉ ተፈቀደልኝ፤ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ….ሌላም ሌላም ተናገረ
–>በሌላ በኩል አብድልቃድር ጄላን ይሄን ያዩት የክርስቶስ ወደጅ ጠንካራ በሰዎች የተመሰከረላቸው የፈጣሪ ወደጅ ሆነው ሳለ ሲሆን ጳውሎስ ግን በጸረ ክርስቶስነቱ ኢአማኝነቱ እየታወቀም ነው ተቀባይነት ያገኘው ራዕይ ተገልጦለታል የምንባለው .. ለዛሬ ይብቃን
((وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ وَٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَلَا ٱلْمُسِىٓءُ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَتَذَكَّرُونَ ))
‹‹ ዕውርና የሚያይ እነዚያም አምነው መልካሞችን የሠሩና መጥፎ ሠሪው አይስተካከሉም፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡››40፡58
ሰላም ቅኑን መንገድ በተከተለ ላይ ይሁን
_____________________________
1.በአላህ ፍቃድ ሙሉ መጣጥፉን ይጠብቁ።በዱዓ አትርሱን
2. የሐዋርያት ሥራ 22፡9 እና የሐዋርያት ሥራ 9፡7 ፤ የሐዋርያት ሥራ 22፡7 እና የሐዋርያት ሥራ 26፡7
3. 1ኛ ቆር 7፡40
4. የሐዋርያት ሥራ 22፡8
@Tekebelina