cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Yafikrkeℓnke😛🦋❤️

#Nice music #funny video #tik tok video #nice photo

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
247
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 عوز
-1330 عوز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

نمایش همه...
ፆመ ፍልሰታ ጾም ማለት በሁለት አብይ ነገር ከፍሉ ማየት ይቻላል። 1ኛው በሐይማኖት ምክንያት ያለምግብና መጠጥ መዋል። ኢሳ4:16 ደግሞም ከስጋና ከሚያሰክር መጠጥ ነገር መከልከልን ያመለክታል። የእስራኤል ህዝብ በማስተሰሪ ቀን እንዲፆሙ ታዘዙ። ዘሌ16:29-31 ከባቢሎንም ምርኮ በኃላ አራት የጾም ጊዜያት ታውጀላቸው። አስቴር 9:31 ዘካ8:19 2ኛው ጾም ሃዘንን፣ንሰሐን፣ ቅርታ መጠየቅን ከአምላክ ዘንድ እያሰተማረ ያሳያል። ነህ1:4:1ኛ ሳሙ 7:6 መዝ68:10። አባቶቻችን ነቢያትም ስለጾም በጥሩ ሁኔታ አስተምረው ገልጠውታል። ኢሳ 58: 1-12፣ኤር 14:11-12 3ኛው ጾም፣ ከአምላክ መነጋገሪያና መገናኛ። ዕዝ8:23፣ ማቴ 17:21፣ ሉቃ2:37,በጾም ጊዜ እግዚአብሔርን እንጂ ሰውን መመልከት አይገባም። ማቴ 6:16-18 የሐዋ ሾል 13:2-3 # ፍልሰታ ፈለገ፣ ተሰደደ (ተገለጠ) ፣ መከፈት፣ መገለጥ፣ የመዝጊያ የመጋረጃ ከሚለው የግእዝ ስውር ቃል የተገኘ ሲሆን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ትንሳኤ ይመለከታል። አባታችን ቅዱስ ዳዊት<እሰመፈላሲ አነ ውስተ ምድር ፈላሲ ይከውን ዘርከ እስመ ፈላሲ ፅዮን መዋሲዕት ዘፈለስያን> ሕዝ 47:23፣ መዝ 68፣ኩፋሌ 14 ተመልክተው ባጭሩ መረዳት ይቻላል። ፆመ ፍልሰታ እንደ ኢትዮጽያ ✟ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ትውፊትና ቀኖና መሠረት ከሰባቱ የአዋጅ አጿማት መካከል አንደኛው ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ተብሎ ተወስኖ ይጾማል። የጾሙ ዋና ምክንያት ሐዋሪያት የእመቤታችንን የእረፍቷን ነገር አመልክተው የጾሙት ሲሆን ታሪኩን በአጭሩ እንዲህ እንመለከታለን። እመቤታችን በጥር እሁድ በ21 ቀን አረፋለች ። ሐዋሪያት በአጎበር አድረገው ወደ ጌቴሴመኒ ይዘው ሲሄዱ አይሁድ ቀድሞ ልጇን ተነሳ አረገ እያሉ ሲያውኩን ኖረዋል። ዛሬ ደግሞ እሷን ተነሳች አረገች እያሉ ሊያውኩን አይደለምን ስለዚህ አስክሬኗን በእሳት እናቃጥላለን ብለው ተነሱ። ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ተራምዶ አጎበሯን ጨበጠው መልአኩ ሁለት እጁን ቆረጠው፣ እጁ ከአጎበሩ ተንጠጥሎ ቀረ ። ከዚህ በኃላ ዮሐንስን ጨምሮ በደመና ነጥቆ ከገነት አግበቶ ከእፀ ህይወት ሾር አኖራት። ዮሐንስን የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ አሉት ሐዋሪያት ከገነት ከዕፀ ሕይወት ሼር አለች አላቸው ዮሐንስ አይቶ እኛ ሳናይ ብለው ሐዋሪያት ከነሐሴ 1ቀን ፆመ፯ ማስከኞ ጀመሩ ነሐሴ ከጥር ብቱት ሐሙስ ይውላል። ሰኞ እሰከ ሰኞ 8 ሰኞ እሰከ ሮብ 15 ሱባኤው ቅዳሜ ያልቃል። እሑድ አምጥተው ሰጥቷቸዋል። እነሱም ሥጋዋን ቀብረዋታል። ማስከኞ ተነስታለች። ከመትንሳኤ ወልድ/ እንደ ልጇ ትንሳኤ ያሰኘው ይህ ነው፡፡ ቶማስ ሐዋሪያው በዚህ ጊዜ በቀብሯ ሰርዓት ላይ አነበረም። ደመና ጠቅሶ ከሀገር ስብከቱ ሲመጣ ስታርግ አገኛት፣ ወፈቀደ ይደቅ እምደመናሁ/ ከሚጓዝበት የደመና ጉዞ ላይም ለመውደቅ ወደደ ተበጠበጠ፣ ቀድሞ የልጇን ትንሳኤ ሳላይ ቀረሁ ዛሬ ደግሞ ያንቺን ትንሳኤ ሳላይ ቀረሁ ብሎ፣ አይዞህ አትዘን ወንድሞችህ ሐዋርያት ትንሳኤዬን ዕረገቴን አላዩም አንተ አይተሀል ፣ ተነሳች አረገች ብለህ ንገራቸው ብላ የያዘችውን ሰበን ሰጥታ ሰደደችው ፣ ከዚህ በኀላ ሂዳ የእመቤታችን ነገር እንደምን ሆነ ብሎ ሐዋርያትን ጠየቃቸው አግኝተን ቀበርናት አሉት፣ ሞት በጥር በነሐሴ መቃበር ተው ይሄ ነገር አይመስለኝም አላቸው። ቅዱስ ጴጥሮስም አንተማ ልማድህ ነው ፣ አንተ ብቻ ተጠራጥር አትቀርም አንተ እየተጠረጠርክ ሰውን ሁሉ ስታጠራጥር ትኖራለህ አለው። እርሱም የያዘውን ያውቃልና ፀጥ ብሎ ይሰማቸዋል። ከዚህ በኃላ ጴጥሮስ ተቆጥቶ ሂዶ መቃብሩን ቢከፈተው አጣት፣ ደንግጦ ቆመ፤ አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሰታለች፣ አረጋለች አላቸው ፤ የያዘውን ሰብን ሰጥቶአቸው ለበረከት ተካፍለውታለ። በዚህ ምክንያት በአመቱ ቶማስ ትንሳኤሽን፣ ዕረገትሽን አይቶ እኛ ሳናይ በለው ጾም ጀመሩ፤ በጀመሩ በሁለተኛው ሱባኤ/ በ16ኛው ቀን ነሐሴ ላይ ልጇ ወዳጇ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ጋር ተገልጦላቸው ቀድሶ አቁረቦአቸዋል ቅዱሳን ሐዋሪያትን እኛም ከእናታችን ከቅድስት ኪዳነ ምህረት በሱባኤውና በፆሙ ስንጠነክር የእሷ አማላጀነት የልጇ የመድሐኔዓለም ቸረነት ከመከራ ስጋና ከመከራ ነፍስ አድኖ ለንሰሀ ጥሪ እንደሚያበቃንና ቅዱስ ስጋውን እና ደሙን ለመቀበል እንደሚፈቅድልን አምነን ልንጾምና ልንጸልይ ይገባል። 🌿🌿🌿🌼🌼🌼🌿🌿🌿🌼🌼🌼   #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉  @yleybgal19 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
نمایش همه...
አንቺ እህቴ ቤተክርስቲያን ምትሄጂዊ ከ ጓደኛሽ ጋር ተገናኝተሽ ስለ ግል ህይወትሽ፣ሰውን ለማማት ፣ከወንድ ጓደኛሽ ጋር ወሬ ለማውራት ነው አይደል 🫣 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 አንተ ወንድሜ ቤተክርስቲያን ምትሄደው ፤ ጀማዎችህ ስለሄዱ፤ ከሴት ጋር ለመጀናጀን አይደል🙁🙁 ታቃላችሁ ግን በረከት😕 እንደማታገኙ ቤተክርስቲያን ከሄዳችሁ አይቀር አላማችሁን አሳኩ ደርሶ መልሰ አይሁን እግዚአብሄርን ብቻ ፈልጋችሁ ሂዱ፤ቃለወንጌሉን ስሙ ትፀድቃላችሁ። 👇👇👇👇👇 አንዳንዴ እንኳን ለብቻችሁ ቤተክርስቲያን ለመሄድ ሞክሩ እባካችሁን🙌👐 ከጓደኞቻችሁ ጋር ደሞ ከሄዳችሁ ጉባኤው እስከሚያልቅ ድረሰ አታውሩ በአዛኝቷ🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 #M
نمایش همه...
ሰሞኑን ቲክ ቶክ ላይ ሲተራመስ የነበረው REMIX .. ባይ ባይ .. አሁን ተለቋል 👆 Rusha, Heran Gediyon - Bye Bye (Official Audio) | ሩሻ, ሄራን ጌድዮን - ባይ ባይ #share @addis_musiqa
نمایش همه...
Audio Version @cover_musics
نمایش همه...
ልዮ ነህ 🥰 መልካም እለተ እሮብ ውዶቼ 😘 You can contact me @wintagh
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram