cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Concise Education!

Concise Education ቻናል ለ Entrance ተፈታኞች ና ለዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለትምህርታቸው አስፈላጊ የሆኑ አጋዥ ና መደበኛ የትምህርት ማቴሪያሎችን በ PDF ፤ በ PPT ፤ በ ፅሁፍ ፤ በፎቶ አማካኝነት ፋይሎችን የሚያቀርብ ትምህርታዊ ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
أثيوبيا448زبان مشخص نشده استآموزش3 000
پست‌های تبلیغاتی
44 005
مشترکین
-2524 ساعت
-1817 روز
-85430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

📚 Jimma University 📚 Anthropology mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
نمایش همه...
👍 1
📚 Addis Ababa University. 📚 Economics Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
نمایش همه...
👍 1
📚 Jimma University 📚 Emerging Technology mid exam.  ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
نمایش همه...
📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. 📚 Source - ATC 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
نمایش همه...
📚 Emerging Technology. 📚 Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
نمایش همه...
📚 Jimma University. 📚 Civics Mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Aconcise_bot ━━━━━━━━━━━━
نمایش همه...
👍 1
📚 Anthropology mid exam 2014. 📚 Hawassa University. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
نمایش همه...
📚ANTHROPOLOGY MID EXAM. 📚 Helpful to assess your preparation. 📌 Join and share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
نمایش همه...
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
نمایش همه...
👍 7
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia
نمایش همه...
👍 3