የባሕርዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
رفتن به کانال در Telegram
✝️ በኢ/ኦ/ተ/ቤ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ገጽ ነው። • መረጃዎችን • ማስተዋወቂያዎችን • ትምህርቶችን እንዲሁም ሌሎች ዝግጅቶችን እንዲያገኙ #Join በመንካት ይከታተሉ። 📩 ለጥያቄ እና አስተያየትዎ @SSUBdr ያግኙን 👥 መወያያ 'ግሩፕ' ➯ @SSUBdrDiscussion ✅ SUBSCRIBE YouTube.com/andnetmedia
نمایش بیشتر1 210
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
ድንቅ ቅኔ በሊቃውንት ሊቃነ ጳጳሳትን ያስደነቀ ቅኔ @andnetmedia
https://youtube.com/watch?v=UMnjoFhHYig&feature=share
✝በዛሬው ዕለት ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ ስለተመረቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ብፁዕ አቡነ አብርሃም ፣
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመረቀ ።
ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም
️የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2015 በጀት ዓመት በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትግበራ ሲያካሂዱ የነበሩ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 3100 በላይ ተማሪዎችን ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የገዳማት አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ ተመራቂ ተማሪዎች ፣ በተገኙበት በደብረ ጽዮን ሰላም አድርጊው ማርያም ሰ/ቤት ስብከተ ወንጌል አዳራሽ አስመርቋል።
👉ብፁዕ አቡነ አብርሃም ለተመራቂዎች ባስተላለፋት መልዕክት በዛሬው ዕለት ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ ስለተመረቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት የጀመሩት ብፁዕነታቸው በማቴ 26:44 ላይ በሚገኘው ቃል "ስለዚህ እናንተም ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ " ዝግጅታችሁ አጠናቃችሁ የፈተናውን ወቅት አልፋችሁ በዚህ ቅድመ ዝግጅት ያጠናችሁ ፣ ያነበባችሁ በዛሬ ስትመረቁ ፣ በሌላ በኩል ተማሪ መስለው ያላነበቡ ያላጠኑ ቅድመ ዝግጅት ያላደረገ ይህንን እድል ሊያገኙ አይችሉም። ቅድመ ዝግጅት ስንል በጸሎት እግዚአብሔርን በመጠየቅ ፣ አስቀድሞ ማሰብ ማሰላሰል ቀድሞ በመዘጋጀት ስራችን ልንሰራ ይገባል በዚህ ወቅት ባለመዘጋጀታችን ቤተክርስቲያን እየተፈተነች ትገኛለች ። ከአሁኑ ጀምሮ በመዘጋጀት ስራችን ልንሰራ ይገባል በማለት አባታዊ ትምህርት እና መምሪያ በመስጠት ለወደፊት በዚህ እንድትቀጥሉ አደራ በመስጠት አባታዊ ቡራኪያቸውን ለተመራቂዎች ከ ፩ኛ እስከ ፫ኛ የወጡ ተማሪቂዎችን የምስክር ወረቀት በመስጠት ተጠናቋል።
የቀጠለ።።።።
የምርቃት መሐግብር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት እየተከናዎነ ይገኛል።
ቀጥታ ስርጭት የሰንበት ት /ቤቶች አንድነት የምርቃ ስነስርዓት ከሰላም አርጊው ስብከተ ወንጌል ዳራሽ
https://youtube.com/live/1_XEsKrV_Fg?feature=share
📚''ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ መዝ 118: 26 '' የምርቃት መሐግብር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት እየተከናዎነ ይገኛል።
ቀጥታ ስርጭት የሰንበት ት /ቤቶች አንድነት የምርቃ ስነስርዓት ከሰላም አርጊው ስብከተ ወንጌል ዳራሽ
https://youtube.com/live/1_XEsKrV_Fg?feature=share
📚''ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ መዝ 118: 26 '' የምርቃት መሐግብር ለማስጀመር ብፁዕ አባታችንን ቡራኬ እና መገኘት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል
1 ቀን ብቻ ቀረው ነገ ከ7:00 ጀምሮ
📚''ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ መዝ 118: 26 '' የምርቃት ጥሪ
✝️የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2015 በጀት ዓመት በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትግበራ ሲያካሂዱ የነበሩ ሰንበት ትምህርት ቤቶች
👉የአንደኛ ክፍል
👉ሁለተኛ ክፍል
👉አራተኛ ክፍል
👉ሰባተኛ ክፍል ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 3100 በላይ ተማሪዎችን ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ያስመርቃል።
👉የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና፣
👉 የየመምሪያ ኃላፊዎች፣
👉የገዳማት እና የአድባራት አስተዳዳሪዎች ፣
👉 የሰበካ ጉባኤ አባላት ፣
👉የማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማዕከል
👉የጽዋ ማኃበራት እና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥራ አመራር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት
👉ቀን የፊታችን እሑድ ሀምሌ 23/15 ዓ/ም
👉 ሰዓት: ከቀኑ 7:00
👉 ቦታ በደብረ ጽዮን ሰላም አድርጊው ማርያም ሰ/ቤት ስብከተ ወንጌል አዳራሽ ያስመርቃል።
🌐 በባሕረዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
SUBSCRIBE @AndnetMedia 👇 https://www.youtube.com/c/AndnetMedia 💠 የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን @EOTCBDSSU በመቀላቀል መረጃዎችን ይከታተሉ ለሌሎች ኦርቶዶክሳዊያንም ያዳርሱ... #Share
📚''ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ መዝ 118: 26 '' የምርቃት ጥሪ
✝️የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2015 በጀት ዓመት በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትግበራ ሲያካሂዱ የነበሩ ሰንበት ትምህርት ቤቶች
👉የአንደኛ ክፍል
👉ሁለተኛ ክፍል
👉አራተኛ ክፍል
👉ሰባተኛ ክፍል ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 3100 በላይ ተማሪዎችን ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ያስመርቃል።
👉የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና፣
👉 የየመምሪያ ኃላፊዎች፣
👉የገዳማት እና የአድባራት አስተዳዳሪዎች ፣
👉 የሰበካ ጉባኤ አባላት ፣
👉የማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማዕከል
👉የጽዋ ማኃበራት እና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥራ አመራር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት
👉ቀን የፊታችን እሑድ ሀምሌ 23/15 ዓ/ም
👉 ሰዓት: ከቀኑ 7:00
👉 ቦታ በደብረ ጽዮን ሰላም አድርጊው ማርያም ሰ/ቤት ስብከተ ወንጌል አዳራሽ ያስመርቃል።
🌐 በባሕረዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
SUBSCRIBE @AndnetMedia 👇 https://www.youtube.com/c/AndnetMedia 💠 የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን @EOTCBDSSU በመቀላቀል መረጃዎችን ይከታተሉ ለሌሎች ኦርቶዶክሳዊያንም ያዳርሱ... #Share
ቀጥታስርጭትና ከባሕር ዳር ደብረ አባይ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ክብረ በዓል
https://youtube.com/live/t38y8kvtepQ?feature=share
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በደብረ ዓባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በታቅ ድምቀት ተከበረ።
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ቂርቆስን እና እናቱን ቅድስት እየሉጣን ከሚያስፈራ እና እንደነጎድጓድ ድምጹ ከሚሰማ የፈላ ውሀ ያዳነበት መታሰቢያ በዓል በዓባይ ማዶ ደብረ ዓባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
በክብረ በዓሉ ላይ ከተለያዩ አድባራት እና ገዳማት የመጡ አባቶች፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ካህናት እና አገልጋዮች የተገኙ ሲሆን ሊቃውንት እና የሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬን አቅርበዋል ። በማስከተልም እለቱን የተመለከተ ትምህርተ ወንጌል ተሰጥቷል።
