fa
Feedback
AB ቴክ

AB ቴክ

رفتن به کانال در Telegram
3 581
مشترکین
+124 ساعت
-257 روز
-8230 روز
آرشیو پست ها

AzcUZqDtguRSxMc0WlwEIvO6qMi1 2.5$ ለማግኝት ይህንን አስገቡ

Repost from AB ቴክ

https://t.me/wallet/start?startapp=v2-b3BlcmF0aW9uPXJld2FyZHNfc3F1YWQmc3F1YWRJZD0yMTE4NjY5MDkyNDU1ODUmcHJvZ3JhbUlkPTMmY29kZT1qRnh3S0RoSTRUbw Hey! I'm competing in Wallet Rewards for a share of $750,000. Join my Squad and we'll split the prize. Easier as a team!

ተለቋል Video

Alacehu video yilkek YouTube lay 2.5$ yemistew

ገብቷል
+1
ገብቷል

app link https://tx.market/referral?ref= referral code 👇👇👇👇👇 AzcUZqDtguRSxMc0WlwEIvO6qMi1 ✅ download app ✅ register with email ✅ add referral code (must) ✅ complete kyc ✅ reward will be distributed with in 24 hours server betam sletechenaneke reward ykoynachuhal ketelake buhala mexc , bitget lay lkachu sell mareg tchlalachu ⚠️ referral code kaltetekemachu reward aysetachum mokrut ena nege server arif sihon video eseralew

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ የባንክ ሂሳብ ቁጥር
+1
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ የባንክ ሂሳብ ቁጥርን በመሸጥና በማከራየት የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል መበራከቱን በፍትህ ሚኒስቴር፣ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ገለጸ። አጭበርባሪዎች የሌሎችን ሰዎች የባንክ አካውንት (የሂሳብ ቁጥር) በመግዛት እና በመከራየት፣ በወንጀል የተገኘን ህገወጥ ገንዘብ ለማዘዋወር እየተጠቀሙበት እንደሆነ  በምርመራ ማረጋገጡን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግሯል። በፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ " ወንጀለኞቹ አብዛኛውን ጊዜ የባንክ አካውንት የሚገዙት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሰዎች ወይም ከቅርብ ጓደኞቻቸው ነው " ብለዋል። ለዚህም የተወሰነ ገንዘብ እንደሚከፍሏቸው  አመልክተዋል። አጭበርባሪዎቹ በሌላ ሰው ስም የተከፈተ አካውንት የሚፈልጉበት ዋና ምክንያት፣ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለመደበቅ እና በወንጀል ያገኙትን ገንዘብ ያለ ስጋት እንደልብ ለማዘዋወር እንደሆነና ለዚህም ተግባራቸው በአብዛኛው የንግድ ባንክ አካውንቶችን እንደሚመርጡ ተናግረዋል። ወንጀለኞቹ አካውንቱን እስከ 5,000 ብር በሚደርስ ክፍያ ከገዙ በኋላ፣ አዲስ ስልክ በመግዛት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ (App) ያስጭናሉ። በመቀጠል የባንክ አካውንቱን ባለቤት የይለፍ ቃል ( #Password ) በመቀበል፣ ሙሉ የአካውንት የማስተላለፍና የመቆጣጠር ስልጣኑን በእጃቸው እንደሚያስገቡ አብራርተዋል። " ከጓደኛዬ ወይም ከቤተሰቤ የመጣ ነው ፤ በአንተ አካውንት ገቢ ይደረግና እኔ ለምነግርህ ሰው አስተላልፍ፣ የተወሰነውን ደግሞ አንተ ያዘው " በሚል ሰበብ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ በሌላ ሰው አካውንት እንዲተላለፍ በማድረግ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማሸሽ የሚፈልጉ አጭበርባሪዎች ቁጥር ስለመጨመሩ ተገልጿል። ነገር ግን አንድ ሰው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የባንክ አካውንቱን ለሌላ አካል አሳልፎ ሰጥቶ፣ በአካውንቱ ላይ በወንጀል የተገኘ ህገወጥ ገንዘብ ከተዘዋወረና ይህ በምርመራ ከተረጋገጠ፣ በህግ ተጠያቂ የሚሆነው አካውንቱ በስሙ የተከፈተው ባለቤት እንደሆነ ተጠቁሟል። " ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም " ያሉት ም/ዳይሬክተሯ " በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " ብለዋል። በዚህ መንገድ ሰዎች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት በሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት እየተሳተፉ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ አስጠንቅቀዋል።   ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ነው። ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from Aplus Hustler
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ የባንክ ሂሳብ ቁጥር
+1
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ የባንክ ሂሳብ ቁጥርን በመሸጥና በማከራየት የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል መበራከቱን በፍትህ ሚኒስቴር፣ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ገለጸ። አጭበርባሪዎች የሌሎችን ሰዎች የባንክ አካውንት (የሂሳብ ቁጥር) በመግዛት እና በመከራየት፣ በወንጀል የተገኘን ህገወጥ ገንዘብ ለማዘዋወር እየተጠቀሙበት እንደሆነ  በምርመራ ማረጋገጡን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግሯል። በፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ " ወንጀለኞቹ አብዛኛውን ጊዜ የባንክ አካውንት የሚገዙት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሰዎች ወይም ከቅርብ ጓደኞቻቸው ነው " ብለዋል። ለዚህም የተወሰነ ገንዘብ እንደሚከፍሏቸው  አመልክተዋል። አጭበርባሪዎቹ በሌላ ሰው ስም የተከፈተ አካውንት የሚፈልጉበት ዋና ምክንያት፣ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለመደበቅ እና በወንጀል ያገኙትን ገንዘብ ያለ ስጋት እንደልብ ለማዘዋወር እንደሆነና ለዚህም ተግባራቸው በአብዛኛው የንግድ ባንክ አካውንቶችን እንደሚመርጡ ተናግረዋል። ወንጀለኞቹ አካውንቱን እስከ 5,000 ብር በሚደርስ ክፍያ ከገዙ በኋላ፣ አዲስ ስልክ በመግዛት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ (App) ያስጭናሉ። በመቀጠል የባንክ አካውንቱን ባለቤት የይለፍ ቃል ( #Password ) በመቀበል፣ ሙሉ የአካውንት የማስተላለፍና የመቆጣጠር ስልጣኑን በእጃቸው እንደሚያስገቡ አብራርተዋል። " ከጓደኛዬ ወይም ከቤተሰቤ የመጣ ነው ፤ በአንተ አካውንት ገቢ ይደረግና እኔ ለምነግርህ ሰው አስተላልፍ፣ የተወሰነውን ደግሞ አንተ ያዘው " በሚል ሰበብ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ በሌላ ሰው አካውንት እንዲተላለፍ በማድረግ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማሸሽ የሚፈልጉ አጭበርባሪዎች ቁጥር ስለመጨመሩ ተገልጿል። ነገር ግን አንድ ሰው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የባንክ አካውንቱን ለሌላ አካል አሳልፎ ሰጥቶ፣ በአካውንቱ ላይ በወንጀል የተገኘ ህገወጥ ገንዘብ ከተዘዋወረና ይህ በምርመራ ከተረጋገጠ፣ በህግ ተጠያቂ የሚሆነው አካውንቱ በስሙ የተከፈተው ባለቤት እንደሆነ ተጠቁሟል። " ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም " ያሉት ም/ዳይሬክተሯ " በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " ብለዋል። በዚህ መንገድ ሰዎች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት በሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት እየተሳተፉ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ አስጠንቅቀዋል።   ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ነው። ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

https://headway.partners/user/signup?hwp=46911b Verfy አድርጋችሁ 15$ ውሰዱ
+1
https://headway.partners/user/signup?hwp=46911b Verfy አድርጋችሁ 15$ ውሰዱ

Grass የሰራችሁ Check አድርጉ 😝😝😝
Grass የሰራችሁ Check አድርጉ 😝😝😝

photo content

Blockbuster app 1$ per referral Minimum withdraw 10$ App https://playbb.fun/u/24428438 ✅ Download app ✅ Complete face verific
Blockbuster app 1$ per referral Minimum withdraw 10$ App https://playbb.fun/u/24428438 ✅ Download app ✅ Complete face verification ✅ Invite 9 user and get 10$ ✅ Done Face verification ለመጨረስ ይህን መንገድ ተጠቀሙ video ከዛም 9 ሰው invite አድርጉና withdraw አርጉ Link https://playbb.fun/u/24428438

ጋይስ እባካቹ ተጠንቀቁ scamer ነው 9000ብር በልቶ ጠፍታል በ p2p አማካኝነት ተጠንቀቁ FAM 🛑
+1
ጋይስ እባካቹ ተጠንቀቁ scamer ነው 9000ብር በልቶ ጠፍታል በ p2p አማካኝነት ተጠንቀቁ FAM 🛑

Good night

photo content