FRESHMAN TUTORIAL
رفتن به کانال در Telegram
This Group is Created For First year Students) (2014 Entry Students ) The purpose of This Group To Share Educational Materials To Discussion To work together for some Problems band solve together band so For Tutorials https://t.me/ethio_exams
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استآموزش83 359
1 636
مشترکین
+1124 ساعت
+417 روز
+12430 روز
آرشیو پست ها
1 636
Repost from Ethio Exams
💵 💵 💵
የቤትኪንግ አካውንት ስትከፍቱ ወዲያውኑ የ20 ብር ስጦታ ታገኛላችሁ!
አሁኑኑ በመጎብኘት ተመዝገቡና የአሸናፊነት ጉዟችሁን ጀምሩ!
በሁሉም ማህበራዊ ድረገፅ ላይ ይከታተሉን...
1 636
Repost from Ethio Exams
#NationalExam
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከመስከረም 30 /2015 ጀምሬ ይሰጣል።
የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ፈተናው ከመስከረም 30/2015 ዓ/ም ጀምሮ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
የፈተና ደንብ ጥሰቶች በህግ ያስጠይቃሉም ተብሏል።
የ2014 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በዩኒቨርሲቲዎች ከመስጠት ባለፈ የፈተና ኩረጀ እና ስርቆትን ለመከላከል በ12 ኮድ (በጥያቄ አቀማመጥ ስብጥር) ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ከቀናት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከዚህ በፊት እንደነበረው በ4 ኮድ (4 የተለያዩ ፈተናዎች/በጥያቄ አቀማመጥ) ሳይሆን እስከ 12 እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀው እንደነበር አይዘነጋም።
ይህ የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ከሚሰሩት ስራዎች መካከል አንዱ ሲሆን ለጎን ያሉ ተማሪዎች እርስ በእርስ የሚፈተኑት ፈተና የጥያቄው ዝርዝር (order) በፍፁም የተገናኘ እንዳይሆን ለማድረግ የታሰበ ነው።
For more info 👇
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
#oop
Thread and multThread
Questions with answers
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ሳትሰሩ ወደ ፈተና እንዳገቡ እና እንዳይቆጫችሁ!
FOR MORE INFO
https://t.me/ethio_exams2
FOR TUTOR
https://t.me/freshman_tutorial
1 636
#AAU
❓SAMPLE COC EXAM FOR MEDICINE ENTRANCE ከነ መልሱ✅😎
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ሳትሰሩ ወደ ፈተና እንዳገቡ እና እንዳይቆጫችሁ!
FOR MORE INFO
https://t.me/ethio_exams2
FOR TUTOR
https://t.me/freshman_tutorial
1 636
Ok, you don't need perfect peoples in your life. You just need honest and goodhearted. Well, I'm honest and goodhearted guy plus Compassionate and loving even perfect. I will be happy if you are my lover.
1 636
Repost from Ethio Exams
#ትምህርት_ሚኒስቴር
" ፈተናው የሚቀር አይደለም " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
* ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች ተማሪዎቻችሁን አዘጋጁ !
የመውጫ ፈተና በ2015 ዓ/ም መሰጠት ይጀምራል። ይህን በተመለከተ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢፕድ ከሰጡት ማብራሪያ ፦
" ... በሙሉ አቅማችን እየተዘጋጀን ነው። የሚቀር ነገር አይደለም ፤ 2015 ትምህርት ዘመን ማብቂያ ላይ ፤ ከዚህ በፊት እንደነበረው ዝም ብሎ ዲግሪ የሚሰጥበት ነገር ሀገሪቱን በጣም ክፉኛ ጎድቷታል የሚል እምነት አለን።
ይሄንንም ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዜዳንቶች ጋር፣ ከግል ኮሌጆች ፕሬዜዳንቶች እና ኃላፊዎች ባለቤቶች ጋር ፣ ከዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር ሰፊ ውይይት ያደረግንበት ነው።
ይሄ አዲስ ሀሳብ አይደለም አተገባበሩ ነው አዲስ የሆነው። ከዚህ በፊት ተሞክሮ ተቃውሞ ስለንበር ነው የተተወው።
የህግና የህክምና ትምህርቶችን ብቻ እንዲሰጡት አድርጎ አሁንም እየተሰጡ ሌሎች በሙሉ ተትተው ነበር።
አሁን ግን በአጠቃላይ ከከፍተኛ ትምህርት ጥራት ችግር ጋር በተገናኘ ምንም ልንወጣው የማንችለው እና ያን ጥራት ለማስተካከል ዩኒቨርሲቲዎቹ በራሳቸው ባስተማሩበት እና እራሳቸው በሰጡት ፈተና ብቻ የሚለኩበት ሁኔታ ከጀርባው ያለ ጠንካራ የሞራል መሰረት ይጠይቃል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ እራሳቸው ድግሪ ስንሰጥ ለማህበረሰቡ ይሄ ሰው እንዲህ እንዲህ አይነት ትምህርቶችን፣ እውቀቶችና ክህሎቶች አሉት ብለን ነው እየነገርን ያለነው።
... ከዚህ በፊት አንዱ የነበረው ችግር ማሳለፍ የሚባል ነገር አለ። ዝም ብሎ ማሳለፍ ምክንያቱም ተማሪዎች ከወደቁ የትምህርት ክፍሉን ድክመት ያሳያል እየተባለ ሲሳራበት የነበረው ነገር ምን ያህል ሀገሪቱን እንደጎዳት አሁን ለውይይትም የሚቀርብ አይደለም።
እኔ በዚህ ጉዳይ ባለፉት ሰባት (7) ወራት በትምህርት ዘርፍ ከሚሰሩ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዜዳንቶች የግል ኮሌጆች ባለቤቶች እንደዚህ አይን ያወጣ የለም መሆን የለበትም የሚል ክርክር አልሰማሁም። ሁሌ የሚሰማው ለምን በኛ ጊዜ ? ለምን ባንተ ጊዜ ለምን በሌላውስ ሰው ጊዜ የሚለውን ልትመልስ አትችልም ይሄ ዝም ብሎ ደረቅ ክርክር ነው።
በአንድ በሆነ ጊዜ መጀመር አለበት ምክንያቱም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ላይ እየደረሳ ያለው ጉዳት ሀገሪቱን ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈላት ነው። ይሄንን ዝም ብለን ማለፍ አንችልም ብለን እየሄድንበት ነው።
ለተማሪዎችም ፣ ለወላጆችም፣ ለቤተሰብም አንድ (1) ዓመት የመዘጋጃ ጊዜ ሰጥተናል። ለኮሌጆችም ተማሪዎቻቸውን እንዲያዘጋጁበት ጊዜ ሰጥተናል ይሄን ጊዜ በደንብ ተጠቅመው ስራቸውን መስራት አለባቸው።
ይሄ የመውጫ ፈተና የተማሪዎች ፈተና ብቻ አይደለም። ከተማሪዎች በላይ የትምህርት ክፍሎች፣ የኮሌጆች ፣ የዩኒቨርሲቲዎች ፈተና ነው። ምን እያደረጉ ነው ዩኒቨርሲቲዎቹ የሚለውን እንደትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ የምናገኘው ፤ እነዚህ ኮሌጆች ፣ ዩኒቨርሲቲዎች በእርግጥም ተማሪዎችን እያበቁ ነው ? ወይስ የዲግሪ ወፍጮ ቤት እንደሚሏቸው ዝም ብሎ ጊዜ እያስቆጠሩ ድግሪ የሚሰጡ ናቸው የሚለውን የምንለይበት ነው።
ስለዚህ የሚቀር አይደለም። ሁሉም እንደማይቀር አውቆ የተሰጠውን የመዘጋጃ ጊዜ በደንብ ተጠቅሞ ትምህርትን በደንብ አስተምሮ በደንብ አስጠንቶ ቢያዘጋጅ ነው የሚሻለው "
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
#ኢትዮጵያ🇪🇹
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮን በዓለም 2ኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀው የአትሌቲክስ ቡድናችን በአዲስ አበባ አቀባበል እየተደረገለት ነው።
ቡድኑ ትላንት ካረፈበት ስካይላት ሆቴል በመነሳት በአጅብ እየተጓዘ ደስታው ከህዝቡ ጋር እየገለፀ ህዝቡም ያለውን ፍቅር እና ምስጋና እያሳየ ይገኛል።
አሁን ወደ ቤተ መንግስት እየተቃረቡ ይገኛሉ።
ፎቶ ፦ የአዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
Single Linked_List
Insertion band Deletion at begging, End and at any position and their Time Complexity Analysis
For more info Join our Channel
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተማሪ ኤፍሬም እናት በደሃ ተኮር ፕሮግራም ከተገነቡ ቤቶች ውስጥ ባለ ሁለት መኝታ ቤት አበረከተ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ መማር እንደዚህ የሰው ልጆች አስተሳሰብ ላይ ለውጥ ሲያመጣ የተሟላ ትርጉም እንዳለው ገልጸዋል፡፡
በዚህም ተማሪ ኤፍሬም በለጠ የእናቱን ሸክም ሳያፍር ተሸክሞ የኢትዮጵያ እናቶችን ውጣውረድ ባደባባይ በማሳየቱ ምስጋና ይገባዋል ነው ያሉት።
ሌሎች ወጣቶችም በእናቶቻቸው ሸክምና ውጣ ውረድ የሚያፍሩ ሳይሆኑ፣ ተምረውና የአስተሳሰብ ለውጥ አምጥተው ከራሳቸውም አልፎ ሀገረን የሚለወጥ ራዕይ እንዲኖራቸው ለማነሳሳት ለተማሪ ኤፍሬም እናት በደሃ ተኮር ፕሮግራም ካስገነባናቸው ቤቶች ውስጥ ባለ ሁለት መኝታ ቤት አበርክተንላቸዋል ብለዋል ።
በተጨማሪም ማበረታቻ እንደተደረገላቸው የተገለጸ ሲሆን ፥ በቂርቆስ የምገባ ማዕከል የስራ ዕድል እንደተመቻቸላቸው ነው የተናገሩት።
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
ተመራቂ ኤፍሬም በለጠ በINSA ተቀጠረ፣ እናቱን ወ/ሮ ተዋበች ኮሻን ለማገዝ ቃል ተገብቷል!!
የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ ተመራቂ የሆነው ኤፍሬም በለጠ እና እናቱን ወ/ሮ ተዋበች ኮሻን በኢመደአ ዋና መስሪያ ቤት አቀባበል አድርገውላቸዋል::
የኢመደአ ዋና ዳይሬክተር ሹመቴ ግዛው (ዶ/ር) ተመራቂ ኤፍሬም በለጠን እና እናቱ ወ/ሮ ተዋበች ኮሻን በተቀበሉበት ጊዜ እንዳሉት የብዙ የኢትዮጵያን እናቶችን ድካም እና ልፋት በሚያሳይ መልኩ እናትህን በማመስገንህ እና ለዚህ በመብቃትህ እንኳን ደስ ያለህ ብለውታል፡፡
አያይዘውም ኢመደአ እንደ ህዝባዊ ተቋም ለብዙ ወጣቶች ምሳሌ የሆነውን ተመራቂ ኤፍሬም በለጠን በልዩ ሁኔታ ቀጠሮ ከማሰራት ጀምሮ በሌላ በማንኛዉም ተቋሙ በሚችለው ሁሉ ለማገዝ እንዲሁም ቤተሰቡን በተለይ ደግሞ የብዙ ኢትዮጵያዉያንን እናቶች የምትወክለውን እናቱን ወ/ሮ ተዋበች ኮሻን ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል::
ተመራቂ ኤፍሬም በለጠ እና ወ/ሮ ተዋበች ኮሻ በበኩላቸው ኢመደአ ላደረገላቸው መልካም አቀባበል እና ለተበረከቱላቸው ስጦታዎች ሁሉ ተቋሙን አመስግነው በታማኝነት ሃገርን የሚያገለግል፤ አክባሪና ተዘካሪ በሆነ ተቋም በመገኘታችን ደስታችን ወደር የለውም ብለዋል::
በተጨማሪም ተመራቂ ኤፍሬም በለጠ በኢመደአ የኢትዮ_ሳይበር ታለንት ልማት ማእከል በመገኘት በማዕከሉ ውስጥ እየሰለጠኑ ለሚገኙ ታዳጊ ወጣቶች ባስተላለፈው መለክት እናታችሁን፣ ሃገራችሁንና ሙያችሁን ውድዱ ብሎ አደራውን አስተላልፏል፡፡ ልምዱንም አካፍሏል፡፡
(Via INSA)
https://t.me/ethio_exams2
1 636
#Addis_Ababa_University
FIRST YEAR STUDENTS
FIELD PREFERENCE
For Freshman Tutor Channel
https://t.me/freshman_tutorial
For more info
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
Watch "የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተመራቂ ስለ እናቱ" on YouTube
https://youtube.com/shorts/o_215DEonZA?feature=share
1 636
Repost from Ethio Exams
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ጥቁር አንበሳ) ?
በፎቶው የምትመለከቱት ዶ/ር ታዘባቸው ውዴ ይባላል።
በህክምና የመጀመሪያ ዲግሪውን ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አግኝቷል።
ሁለት አመት ካገለገለ በኃላም ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ጥቁር አንበሳ) በመቀላቀል ትምህርቱን እየተከታተለ ይገኛል። (የማህፀንና ፅንስ ስፔሻላይዜሽን)
ዶ/ር ታዘባቸው በአንደኛው አይኑ ላይ ከልጅነት ጀምሮ መሸዋረር ያለበት ሲሆን በዚህ ምክንያት 4 ዓመታት የደከመበት ትምህርቱን እንዲያቋርጥ እንደተነገረው አመልክቷል።
ዶ/ር ታዘባቸው ትምህርት ለማጠናቀቅ እጅግ ጥቂት ጊዜ ቢቀረውም ባላሰበውና ባልጠበቀው ሁኔታ ትምህርት እንዲያቆም እንደተነገረው አስረድቷል።
ለ4 ዓመታት አንድም ነገር ሳይጠየቅ የቆየው ዶ/ር ታዘባቸው በድንገት ሊመረቅ ጥቂት ጊዜ ሲቀረው የአይን ምርመረ እንዲያደርግ ወረቀት እንደተሰጠው፤ በኃላም ምርመራ አድርጎ ውጤቱን እንደተነገረው ምንም እንኳን ለስራው እንቅፋት ባይሆንም ከአሁን በኃላ ትምህርት መቀጠል አትችልም / አልያም ዲፓርትመት ትቀይራለህ መባሉን ገልጿል።
ላለፉት 4 ዓመታት የቀዶ ጥገና ስራዎችን ሲሰራ የነበረው ዶ/ር ታዘባቸው ውጤቱ ለህክምና ስራው ችግር ያመጣል ወይ ? እስከ ዛሬ ሰርቻለሁ አሁን ምን ችግር መጣናነው የማልቀጥለው እያለ ቢጠይቅም ምላሽ አላገኘም።
በሂደቱ ብዙ ውጣ ውረዶች የነበሩ ሲሆን እስካሁን መፍትሄ እንዳላገኘ ገልጾ ዩኒቨርሲቲው ውሳኔውን በድጋሚ አጢኖ ትምህርቱን አስጨርሶ እንዲያስመርቀው አልያ ጉዳዩን ወደ ህግ እንደሚወስደው ገልጿል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Dr-Tazebachew-Wudie-07-17
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
#እናትነት...❗️
ከዛሬ የአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ ተመራቂዎች መካከል አንድ የመጀመሪያ ድግሪ ተመራቂ ተማሪ ጋዎኑን ለእናቱ አልብሶ፣ እሱ ደግሞ እናቱ እንጨት በመሸጥ ስላስተማረችው የእሷን ሸክም ተሸክሞ ተመርቋል።
https://t.me/ethio_exams2
1 636
Repost from Ethio Exams
#AAiT
Discrete mathematics
Assignment one
For additional information
https://t.me/ethio_exams2
https://t.me/ethio_exams2
1 636
ETHIO EXAMS
Chaanelii barnootaa barattonni salphaatti odeeffannoo, noottiwwanii fi kitaabilee adda addaa akka argataniif yaadamee Kan banameedha.
ለተማሪዎች በቀላሉ የትምህርት መረጃዎችን, ኖቶችን, ሁሉንም በቀላሉ እንዲያገኙ ታስቦ የተዘጋጀ ቻናል ነው::
@ethio_exams2
