ፍቅር ለጊዮርጊስ-የአሸናፊዎች ድምፅ
رفتن به کانال در Telegram
ይህ የአንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግርኳስ ክለብ የቴሌግራም ቻናል ነው። 👉የቀጥታ ስርጭት 👉ትንተና 👉የክለቡ ታሪክ ባማረ መልኩ የሚቀርብበት ቻናል ነው። ❤✌❤ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ https://t.me/+Ra7XHgK4o3MyNjA0
نمایش بیشتر2 292
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-1230 روز
آرشیو پست ها
+3
ሰበር
ታሪካዊው፥ ስኬታማውና የሀገራችን እግር ኳስ ባላባት የሚባለው ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ በነገው እለት ከሼኽ መሀመድ አልአሙዲን ድርጅት ከሆነው ሚድሮክ ኢትዮጵያ የምስራች እንዳለው ተነግሯል ...
መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ከሆነ ለዘመናት ተጥሎ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስታዲየም እና የልምምድ ማእከል ነገ እልባት ሳያገኝ እንደማይቀርና ሚድሮክ ceo የራሱ ፕሮጀክት አካል አድርጎ በራሱ ወጪ ሊገነባ መወሰኑን ሰምተናል፡፡
ይህንን ታላቅ ዜናም የድርጅቱ ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ ነገ ክለቡ በሚያካሂደው ጠቅላላ ጉባኤ ለደጋፊዎች ያበስራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ነገ በሚያካሂደው ጠቅላላ ጉባኤም የክለቡ ደጋፊ ማልያውን በመልበስ ነገ ከጠዋቱ 2፡00 ሰአት ፒያሳ አድዋ ሙዚየም አዳራሽ እንዲገኝ ጥሪ ቀርቧል፡፡
ጨዋታው ተጠናቀቀ
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
90+5
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቀቀ
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
45 +3'
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
30'
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
15'
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 10፡00
📆ግንቦት 6 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
ጨዋታው ተጀመረ
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
⌚ 7፡00
📆ግንቦት 1 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
የዜና መግለጫ
ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አራት የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጨዋቾችን አስመጣ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ እየተወዳደረ ለሚገኝበት የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳትፎውን በተሻለ ውጤትና ብቃት ለማጠናቀቅና በሊጉ ተፎካካሪ ሆኖ እንዲጨርስ ይረዳው ዘንድ የአይቮሪኮስት፣ የኮንጎ ብራዛቪል እና ሁለት የጋና ዜግነት ያላቸው ተጨዋቾችን አስመጥቷል፡፡
ለክለባችን ለመጫወት ወደ ሀገራችን የመጡት ተጨዋቾች፡-
1. ኬልቪን ኤዶ ዶሴህ
ኬልቪን ኤዶ ዶሴህ 1.90 ቁመት ያለው የ23 ዓመት ጋናዊ ወጣት ተከላካይ ነው፡፡ ኬልቪን ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ከመምጣቱ በፊት በጋና እንዲሁም በአልባኒያ ዋናው ሊግ ተጫውቷል፡፡
2. ካርተር አሂሮ
ካርተር አሂሮ አይቮሪኮስታዊ የ29 ዓመት የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ነው፡፡ ካርተር በአይቮኮስቱ ታላቅ ክለብ አሴክ ሚሞሳስን ጨምሮ በኮንጎ፣ ቤሩትና ኦማን ሊጎች ልምድ ያካበተ ተጨዋች ነው፡፡
3. ክሪስት ቶሉንጋ
ሌላው አዲስ ፈረሰኛ ሆኖ ወደ ሀገራችን የገባው የኮንጎ ብራዛቪል ተወላጅ የሆነው ክሪስት ቶሉንጋ ነው፡፡ ክሪስት የ20 ዓመት ወጣት የአጥቂ ስፍራ ተጨዋች ሲሆን ለሀገሩ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ተሰልፎ ተጫውቷል፡፡ ክሪስት ወደ ሀገራችን ከመምጣቱ በፊት በሀገሩ ለሚገኘው ዲያብሌስ ኖይሪስና ለአልጄሪያው ፓራዱ ክለቦች ተጫውቷል፡፡
4. አልፍሬድ ሜንሳህ
የ26 ዓመቱ ጋናዊ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አልፍሬድ ሜንሳህ ሌላው የክለባችን አዲሱ ተጨዋች ነው፡፡ አልፍሬድ በአልባኒያ፣ በኮሶቮ እና በጋና ፕሪምየር ሊግ ለተለያዩ ክለቦች ተጫውቷል፡፡
ተጨዋቾቹ በዛሬው እለት ያደረጉትን የህክምና ምርመራ በስኬት ያጠናቀቁ ሲሆን የምዝገባ ሂደታቸውን በማጠናቀቅ ከቡድናችን ጋር ልምምድ ይጀምራሉ።
ክለባችን የ2018ዓ.ም የፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመንን በተሻለ ደረጃ ላይ ሆኖ ለማጠናቀቅ ያሉንን ወጣት ተጨዋቾች በልምድ እንዲያግዙ እነዚህን ተጨዋቾች ያስመጣ ሲሆን ሁሌም ከቡድናችን የማይለዩት ደጋፊዎችም በአንድ ልብ ሆነው እንደለመዱት ከተጨዋቾቻችን ጎን በመሆን ድጋፋቸውን እንዲሰጡ እንጠይቃለን፡፡
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ፤ ህዝብ ግንኙነት ክፍል፤
ጨዋታው ተጠናቀቀ
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 መቀሌ 70 አንደርታ ⚽️
ፀጋ ከድር 89'
⌚ 7፡00
📆ግንቦት 1 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
90+5'
🏆 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽ ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 መቀሌ 70 አንደርታ ⚽️
ፀጋ ከድር 89'
⌚ 7፡00
📆ግንቦት 1 ቀን 2018ዓ.ም
🏟️አዲስ አበባ ስታድየም
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
