cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የ መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳሰ ታደሰ ተከታዮች

ይህ channel የተለያዩ መረጃዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁሉንም በአንድ ላይ ያካተተ ሲሆን ❖❖❖❖❖ 1/ ስለ ሀገር ጉዳይ 2/ ስለ ጠፈር ሳይንስ 3/ ስለ ኢትዮጲያ እና ስለ ኢትዮጲያውያን የቀደመ የነበረ ታሪክ 4/ በ 4ቱም አቅጣጫ ስላሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች እንመክርበታለን የዚህ Channel ዋነኛ አላማ ኢትዮጲያዊ የሆነ ወጣት መፍጠር ነው:: ✍✍ ኢትዮጲያ ትቅደም

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
257
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

'አቶ አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም ነው' የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም መሆኑ ለማወቅ ተችሏል። አቶ አበረ ፥ ዛሬ ጠዋት የህመም ስሜት ተሰማኝ ብለው ወደ ሆስፒታል ከሄዱ በኋላ ነው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው መሞታቸው የታወቀው። tikvahethiopia @hektaa
نمایش همه...
በሱማሌ ክልል ኮራኋይ ዞን ሸላቦ ወረዳ ሰላል ቀበሌ ማዕከል ትናንት ምሽት በጣለው ዝናብ ከ160 በላይ በግና ፍየሎች በደራሽ ጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል።
نمایش همه...
የጲላጦስ ፍርድ ተሸንፏል‼️ (ስንታየሁ ቸኮል፤ የህሊና እስረኛ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት) ያጠፋነው ጥፋት የለም። የጠሉን ሃይሎች ግን አሉ። በግፍ የበደልነው ሰው የለም። የበደሉን ገዥዎች ግን ዛሬም በሥልጣን ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ሰዎች ሕዝቡን በማደናገር በንፁሃን ዜጎች ላይ የበቀል ኢላማቸውን ለማስፈፀም የክፋት ክስ እያቀረቡ ስለ ትንሳኤውና ስለ ኢትዮጵያ መፃኢ ዕድል የሚናዘዙ የሀሰት ነብዮች ናቸው። ከሰው ማምለጥ ይቻል ይሆናል። ከባለትንሳኤው ግን ፈፅሞ አይቻልም። ልቦናን ማሞኘት ፈፅሞ አይሳካም፤ ሁሉን የፈጠረ ሁሉን ያውቃልና። መቼም አይሳካም። ንፁሃንን በሀሰት ክስ እያንገላቱ፤ በአደባባይ እየዘበቱ ስለ አንድነት ማውራትም ይከብዳል። ርግጥ ነው ትናንትም ይህ ተደርጓል። ዛሬም እየተደገመ ይገኛል። ሆኖም ነገ ያሉት ለጥቂት ጊዜ ቢቆዩ እንጂ ረዥም ርቀት አይጓዙም፤ ሀሰተኞች ናቸውና። የጲላጦስ ፍትሕም ከሽፏል። ተንኮታኩቷል። በክርስቶስ ድል ተደርጓል። ሀቀኞች የወህኒ አጥሩን ጥሰው ከገዥዎች ወጥመድ ነፃ የሚወጡበት ጊዜ ቅርብ ነው። በሚቀጥለው ምርጫ በአዲስ አበባ ትልቅ ሕዝባዊ አብዮት ይፈጠራል ብየ አስባለሁ። ሕዝቡ በነቂስ ተመዝግቦ፤ በነቂስ ድምፅ ሰጥቶ ካለበት እስራት ነፃ ይወጣል የሚል ተስፋ አለኝ። የጲላጦስ እስረኛ ሁሉ ነፃ ይወጣል። ያን ጊዜ በድል ያሸንፋል። ይህ እንደሚሆን ለአፍታም አልጠራጠርም። መልካም የትንሳኤ በዓል❗️ ©ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ
نمایش همه...
በመላው አለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሣኤው በዐል በሰላም አደረሳችሁ በዐሉን የደስታ የበረከት ይድርግልን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
نمایش همه...
_@ei_du_ቴዎድሮስ_ዮሴፍ_መስቀል_ላይ_ያየሁት_ፍቅር_1.mp35.84 MB
አርቲስት መስፍን ጌታቸው በኮቪድ-19 ህይወቱ አለፈ። አርቲስት መስፍን ጌታቸው በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በኮቪድ-19 ምክንያት በተወለደ በ50 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። አርቲስት መስፍን በርካታ የጥበብ ስራዎችን በድርሰት፣ በአዘጋጅነት እና በትወና ለአገሩ ያበረከተ ሁለገብ ባለሞያ ነበር። በኢትዮጵያ ሬድዮ ዝነኛ የነበረው የቀን ቅኝት ድራማ ደራሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው የሰው ለሰው ተከታታይ ድራማ ደራሲ እና ተዋናይ ነበር። አርቲስት መስፍን ጌታቸው የዙምራ ፊልም ፣ በመንታ መንገድ የሬድዮ ተከታታይ ድራማ ፣ ሌሎችም ስራዎችን በተለያዩ የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ጣቢያዎች ለህዝብ ማድረስ ችሏል። አርቲስት መስፍን ጌታቸው ባለትዳር እና የሶስት ልጆች (የሁለት ሴት እና የወንድ ልጅ) አባት ነበር። ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.