cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

🌹Ethiopian Red Cross🌹

🌹ሰላም እህትና ወንድሞቼ 🌹የኢትዮጵያ ቀይመስቀልና ቀይ ጨረቃ የተቋቋመበት አላማ ሰዎችን ለመርዳትና ለተጎዱ ማህበረሰባችን ለመድረስ ነውና ለበጎ አገልግሎት እጃችን እንዘርጋ፡፡ 🌿ለወገን ደራሽ ወገን ነው፡፡🌿 😘Ethiopian Red Cross Society😘 😘የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር😘

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
193
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

sticker.webp0.26 KB
نمایش همه...
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር "ፅናት" በሚል መሪ ቃል በዓለም ለ74ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ63ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን ምክንያት በማድረግ ለትምህርት ቤቶችና ለሆስፒታል የፊት መሸፈኛ እና የህክምና መስጫ የእጅ ጓንት እርዳታ አደረገ። :::::::::: በቀን 28/08/2013 እና 30/08/2013 በተካሄደው የድጋፍ ርክክብ ስነ ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ቀይ መስቀል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እስራኤል ገሰሰ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለልኝ ወንዴ እንዲሁም በዕለቱ በመጀመሪያ ህክምና አሰጣጥ የተመረቁ ወጣት በጎ ፈቃደኞችና እርዳታው የሚደረግላቸው ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። እርዳታው የተደረገላቸው አስር ት/ቤቶች ሲሆን ለእያንዳንዳቸው በቁጥር 2000 የፊት መሸፈኛ እና 20,000 ህክምና መስጫ የእጅ ጓንት ለጥሩነሽ–ቤጂንግ ሪፈራል ሆስፒታል ነው። በመጨረሻም በመድረኩ በበጎ ፈቃድ የመጀመሪያ ህክምና አሰጣጥ ዙሪያ ሲሰለጥኑ ለቆዩ 105 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የምስክር ወረቀት በመስጠት እንዲሁም በእለቱ የተዘገጀውን የእርዳታ ቁሳቁስ ለተቋማቱ በማስረከብ የዕለቱ በአል አከባበር ተጠናቋል።
نمایش همه...
መዛሬው እለት የትንሳኤን/ፋሲካን በአል ምክንያት በማረግ ለአዳማ ቀይ መስቀን እናትና አባቶቻችን የዶሮ እና ማቴራሩን ከወጣቱ በተሰበሰበ ገንዘብ ገዝተን ሰተናቸዋል መልካም የትንሳኤ በአል ይውንላቹ ፅድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይኖርም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.