𝐎𝐟𝐟𝐢𝐜𝐢𝐚𝐥 ,,,,@ 𝐀𝐥𝐚𝐭𝐢𝐧𝐨𝐬 "",,🤣📷🤩
Welcome guys & we post some:- 🔥 Crazy pic 👀👀 Funny vedio 😁😁😁 Quote ☺️☺️ Best new music 🎵🎶 U can get all this 💜💜💜 For any comments & cross @lidiana53
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
180
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
#SPHMMC
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሕክምና ትምህርት ለመማር መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ተቀብሎ ማሰልጠን እንደሚፈልግ ገልጿል።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች ፦
1. በ2014ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
2. በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና 1) ሲቪክስ ውጤት ለተያዘላቸዉ ከ700 ያገኙትን ወደ 600 ከቀየሩ በኋላ 2) ሲቪክስ ውጤት ያልተያዘላቸው የሲቪክስ ውጤቱን ቀንሠው በሚያገኙትን ዉጤት መሠረት
• ከስር ከተዘረዘሩት ክልልና ዞኖች ውጪ ያሉ ሁሉም ክልሎች -
👉 ለወንድ 475 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 460 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
• ለአፋር ክልል ፣ ለቦረና ዞን (ኦሮሚያ ክልል) ፣ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ለጋምቤላ ክልል ፣ ለሱማሌ ክልል፣ለደቡብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)፣ ለዋግ እምራ ዞን(አማራ ክልል)ና ለምእራብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)
👉 ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 440 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
3. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል አማካይ የትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ የሆነ
ማሳሰቢያ፦
1. ማመልከት የሚቻለው Online ብቻ ነው፡፡
2. የማመልከቻ ጊዜው ከመጋቢት 5 - መጋቢት 11 / 2014ዓ.ም ድረስ ብቻ ነው
www.sphmmc.edu.et
ምንጭ፦ SPHMMC
@tikvahethiopia
3800
❗️ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ለ12ኛ ክፍሎች በሙሉ ነገ ሰኞ ማለትም በ 21 ጠዋት 3ሰዓት ላይ በ6ኪሎ ትምህርት ሚኒሰቴር ቢሮ ሁላችንም እንገናኝ ማንም እንዳይቀር
JUSTICE FOR GRADE 12+1 STUDENTS
#ሼር ይደረግ
ሶሻል ሚዲያዎችና ቻናል ባለቤቶች ለተማሪዎቹ ሼር በማድረግ እንድትተባበሯቸው እንጠይቃለን 🙏
-በተጨማሪም ነገ ሰልፍ የምትወጡ ተማሪዎች በተለያዩ የቲቪ ወይም ሬድዮ ድርጅቶች ወደሚገኙበት ብትሄዱ ተመራጭም ነው።
2300