GOD,S WORD REVELEARS CHURCH
👇👇👇👇JOIN JOIN JOIN JOIN US👇👇👇👇👇👇https://youtube.com/channel/UCt5_wEwDnBwI9-8uOCw2ehQ. Subscribe my youtube channel
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
201
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
👉በአማርኛ ሥጋ የሚለው ቃል 👉በግሪኩ አራት ( 4 )ትርጉሞች አሉት፦
👉1 ሶማ
👉2 ሰርኮስ
👉3 ቶ ሶማቶስ ሐማርቲያ
👉4 ሶማቶስ
ትርጉማቸው እንዲህ ነው👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉1 ሶማ ማለት ፦በአይናችን የምናያው #ሥገና #አጥንት ነው። 1ኛ ተስሎንቄ 5:23
👉2 ሰርኮስ ማለት፦ለእግዚአብሔር #የማይታዘዘው የሰው #የማመጽ በሕርይ ( #ከአዳም የተወረሰውና የተበላሸው ተፈጥሯዊ ማንነት) ነው።ሮሜ 8፡3-7 እናም ሮሜ 7፡24
👉3 ቶ ሶማቶስ ሐማርቲያ ማለት፦ #የሰርኮስና #የሶማ የመተባበር ውጤት የሆነው የተግባር ሐጥያት መገለጫ በመሆን ለእግዚአብሔር የማይጠቅምና የተበላሸ ማንነት ነው ።
👉4 ሶማቶስ ማለት ፦ እግዚአብሔር የሚፈልገውና የተቀደሰ ማንነት ወይም ከክርስቶስ የተቀበልነው ሥጋ ማለት ነው።
#ስለዝህ መጽሐፈ ቅዱስ ሥጋ እርኩስ ነው የሚለው #ሰርኮስን እንጂ #ሶማን አይደለም።
👉ኢየሱስ #ሶማችንን ወስዶ #ሰርኮስን አስወግዶ ነው #ሶማቶስ አድርጎ የለወጠው!!!!
በመሆኑም ሥጋችን የክርስቶስ ሥጋ ሶማቶስ ስለሆነ በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ሥጋ ነው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/channel/UCt5_wEwDnBwI9-8uOCw2ehQ
ማቴዎስ 24
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፥ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ።
² እርሱ ግን መልሶ፦ ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው።
³ እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው፦ ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት።
⁴ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።
⁵ ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።
⁶ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው።
⁷ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤
⁸ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።
⁹ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
¹⁰ በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤
¹¹ ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ፤
¹² ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች።
¹³ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።
¹⁴ ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል።
¹⁵ እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋትን ርኩሰት በተቀደሰችው ስፍራ ቆሞ ስታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፥
¹⁶ በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥
¹⁷ በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፥
¹⁸ በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።
¹⁹ በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።
²⁰ ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ፤
²¹ በዚያን ጊዜ ከዓለም መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያልሆነ እንግዲህም ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናልና።
²² እነዚያ ቀኖችስ ባያጥሩ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን እነዚያ ቀኖች ስለ ተመረጡት ሰዎች ያጥራሉ።
#መንፈሱን ተሞሉ
🔥ሐዋሪያቶች ኢየሱስ ብለው ጀምረው ኢየሱስ ብለው የጨረሱት፤#ከኢየሱስ ውጪ ሌላ ርዕስ ያልሰበኩት ፤ ንግግራቸው ሕይወታቸው ሁሉ ነገራቸው #ኢየሱስ ብቻ የሆነው #በባለ #ሃምሳ ቀን ከወረደባቸው #መንፈስ ከተቀበሉት #ሃይል የተነሳ ነው።
🔥መንፈስ ቅዱስን ስንሞላ ኢየሱስን በልባችንና በሀሳባችን የሚያተልቅ ሃይል ይሰጠናል።
🔥ሰው የሚያወራው በልቡ ያለውን በሀሳቡ የላቀውን አእምሮውን የተቆጣጠረውን ስለሆነ ያኔ ኢየሱስን ብቻ እንሰብካለን።
🔥ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ሲጸልይ ኢየሱስን በልባቸው ዙፋን ላይ የሚሾም ሃይል በመንፈሱ በኩል እንዲሰጣቸው እ/ርን ይለምናል።
🔥#ሐዋሪያት የአለምን ዝናና ክብር ወርቅና ገንዘብ ንቀው #ኢየሱስን የተከተሉት ሞኝ ስለሆኑ ሳይሆን ከወይን ጠጅ ይልቅ የሚጣፍጠውን #መንፈስ ቅዱስን #ስለቀመሱና እና ስለተሞሉ ነው።
#ተፈፀመ #ተፈፀመ #ተፈፀመ
@winnerswaytv
@winnerswaytv
#መንፈሱን ተሞሉ
🔥ሐዋሪያቶች ኢየሱስ ብለው ጀምረው ኢየሱስ ብለው የጨረሱት፤#ከኢየሱስ ውጪ ሌላ ርዕስ ያልሰበኩት ፤ ንግግራቸው ሕይወታቸው ሁሉ ነገራቸው #ኢየሱስ ብቻ የሆነው #በባለ #ሃምሳ ቀን ከወረደባቸው #መንፈስ ከተቀበሉት #ሃይል የተነሳ ነው።
🔥መንፈስ ቅዱስን ስንሞላ ኢየሱስን በልባችንና በሀሳባችን የሚያተልቅ ሃይል ይሰጠናል።
🔥ሰው የሚያወራው በልቡ ያለውን በሀሳቡ የላቀውን አእምሮውን የተቆጣጠረውን ስለሆነ ያኔ ኢየሱስን ብቻ እንሰብካለን።
🔥ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ሲጸልይ ኢየሱስን በልባቸው ዙፋን ላይ የሚሾም ሃይል በመንፈሱ በኩል እንዲሰጣቸው እ/ርን ይለምናል።
🔥#ሐዋሪያት የአለምን ዝናና ክብር ወርቅና ገንዘብ ንቀው #ኢየሱስን የተከተሉት ሞኝ ስለሆኑ ሳይሆን ከወይን ጠጅ ይልቅ የሚጣፍጠውን #መንፈስ ቅዱስን #ስለቀመሱና እና ስለተሞሉ ነው።
#ተፈፀመ #ተፈፀመ #ተፈፀመ
@winnerswaytv
@winnerswaytv