fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 096
مشترکین
+224 ساعت
+27 روز
+4030 روز
آرشیو پست ها
#ረቡዕ_24_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥7 “For God hath not called us unto uncleanness, but unto holiness.” — 1 Thessalonians 4፥7 (KJV)

🎤 #የምፈራው ቦታ 🎤 🎙 #ህሊና ዳዊት🎙 🕑Duration 7.2 Min🕑 💿Size 7.9Mb💿 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 Join Us👇👇👇 Mekanisa youth program Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

ለጠላቴ የሃዘን ለኔ የደስታ ቀን ነው ደስ እያለኝ በፊቱ እንዲህ እዘምራለው ድልን ለሰጠኝ ጌታ በገናዬን እቃኛለው ይሔ ነው የኔ ጌታ ታሪክን የሚሰራ #MekanisaYouth #MekaneYesus #EE
ለጠላቴ የሃዘን ለኔ የደስታ ቀን ነው ደስ እያለኝ በፊቱ እንዲህ እዘምራለው ድልን ለሰጠኝ ጌታ በገናዬን እቃኛለው ይሔ ነው የኔ ጌታ ታሪክን የሚሰራ #MekanisaYouth #MekaneYesus #EECMYMC

#ማክሰኞ_22_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእርሱ ጋር ኅብረት አለን ብንል በጨለማም ብንመላለስ እንዋሻለን እውነትንም አናደርግም፤” — 1ኛ ዮሐንስ 1፥6 “If we say that we have fellowship with him, and walk in darkness, we lie, and do not the truth:” — 1 John 1፥6 (KJV)

አገልጋይ-ናሆም ሙሉነህ 21/5/2015 የመንፈስ ፍሬዎች *ፍቅር የወጣቶች ፕሮግራም Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_22_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና።” — ዕብራውያን 11፥6 “But without faith it is impossible to please him: for he that cometh to God must believe that he is, and that he is a rewarder of them that diligently seek him.” — Hebrews 11፥6 (KJV)

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #የትምህር_ጊዜ_እና_የአምልኮ_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #የመንፍስ_ፍሬዎች #ፍቅር ክፋል 1 ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 21 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.co
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #የትምህር_ጊዜ_እና_የአምልኮ_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #የመንፍስ_ፍሬዎች #ፍቅር ክፋል 1     ⏰  10፡30 🗓 ጥር 21 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservic

#እሁድ_21_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ቅዱስ ነኝና ነፍሴን ጠብቅ፤ አምላኬ ሆይ፥ አንተን የታመነውን ባሪያህን አድነው።” — መዝሙር 86፥2 “Preserve my soul; for I am holy: O thou my God, save thy servant that trusteth in thee.” — Psalms 86፥2 (KJV)

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #የትምህር_ጊዜ_እና_የአምልኮ_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #የመንፍስ_ፍሬዎች #ፍቅር ክፋል 1 ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 21 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.co
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #የትምህር_ጊዜ_እና_የአምልኮ_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #የመንፍስ_ፍሬዎች #ፍቅር ክፋል 1     ⏰  10፡30 🗓 ጥር 21 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservic

#ቅዳሜ_20_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልምና፥ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 3፥11 “For other foundation can no man lay than that is laid, which is Jesus Christ.” — 1 Corinthians 3፥11 (KJV)

የመጽሃፍ ቅዱስ ስነ-አፈታት ስልጠና ክፍል 1 አዘጋጅ:- ፓ/ር ተመስገን ሽብሩ(ቦንያ) https://youtu.be/hXDvAO6-XXM

ስነ-አፈታት/Hermeneutics የተወደዳችሁ የመካኒሳ ወጣቶችና የቻናላችን አባሎች ከዚህ ቀደም ባሳወቅነው መሰረት በመጋቢ ተመስገን ሽብሩ(ቦንያ) የተዘጋጀ የመጽሐፍ ቅዱስ ስነ-አፈታት(Hermeneutics) ስልጠና በቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናሎቻችን ከዛሬ ጀምሮ መልቀቅ ስለምንጀምር እንድትከታተሉ አደራ እንላለን። ዘወትር አርብ በ 8:00 የምንለቅ ይሆናል። #MekanisaYouth #MekaneYesus #EECMYMC

#አርብ_19_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሰው አካሄድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይጸናል፥ መንገዱንም ይወድዳል።” — መዝሙር 37፥23 “The steps of a good man are ordered by the LORD: and he delighteth in his way.” — Psalms 37፥23 (KJV)

🎤 #የግጥም_ጊዜ‼️ 🎤 👇👇👇 #የመንፈስ_ፍሬ ከግንዱ ተጣብቆ ለከረመ አማኝ ጌታውን ተስፋ አርጎ ለሚኖረው መናኝ ሕይወቱ ሲፈተሽ ከቤት እስከ ቀዬ መታየቱ አይቀርም የመንፈሱ ፍሬ ፍቅር ደስታ ሰላም እምነት ልግስና አይከለከሉም በሕግ ል'ልና ከስጋ ስራ ላይ የተላቀቁቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ጸንተው የበረቱ ከሃጢአ•ት ቡፌ ያልበሉ ጨካኞች ሽልማት አላቸው የጌታ ታማኞች ========================= Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ሐሙስ_18_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱም መልሶ፦ እናቴና ወንድሞቼስ የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው የሚያደርጉት እነዚህ ናቸው አላቸው።” — ሉቃስ 8፥21 “And he answered and said unto them, My mother and my brethren are these which hear the word of God, and do it.” — Luke 8፥21 (KJV)

ስነ-አፈታት/Hermeneutics የተወደዳችሁ የመካኒሳ ወጣቶችና የቻናላችን አባሎች በቅርቡ በመጋቢ ተመስገን ሽብሩ(ቦንያ) የተዘጋጀ የመጽሐፍ ቅዱስ ስነ-አፈታት(Hermeneutics) ስልጠና በቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናሎቻችን በቅርቡ መልቀቅ ስለምንጀምር እንድትከታተሉ እናሳስባለን። #MekanisaYouth #MekaneYesus #EECMYMC

About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም Glory be to The almighty God January 22/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https:/
+9
About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም Glory be to The almighty God January 22/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ረቡዕ_17_05_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” — 2ኛ ቆሮ 9፥7 “Every man according as he purposeth in his heart, so let him give; not grudgingly, or of necessity: for God loveth a cheerful giver.” — 2 Corinthians 9፥7 (KJV)

እግዚአብሔርን ጠብቄው አላፈርኩኝም ምርኮዬም ተወስዶ በዚያው አልቀረም በጊዜው ኢየሱስ መልሶልኛል ስሙ ይባረክ ይክበር አሰኝቶኛል #MekanisaYouth #MekaneYesus #EECMYMC
እግዚአብሔርን ጠብቄው አላፈርኩኝም ምርኮዬም ተወስዶ በዚያው አልቀረም በጊዜው ኢየሱስ መልሶልኛል ስሙ ይባረክ ይክበር አሰኝቶኛል #MekanisaYouth #MekaneYesus #EECMYMC

VACANCY Position - Language Teacher Educational - diploma or degree in AMHARIC, AFAAN OROMO or ENGLISH For more information r
VACANCY Position - Language Teacher Educational - diploma or degree in AMHARIC, AFAAN OROMO or ENGLISH For more information read the picture.