fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 104
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
+3230 روز
آرشیو پست ها
#ሰኞ_25_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በሕይወቴ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤ በምኖርበት ዘመን ሁሉ ለአምላኬ እዘምራለሁ።” — መዝሙር 146፥2 “While I live I will praise the Lord; I will sing praises to my God while I have my being.” — Ps 146:2 (NKJV) @EECMYMC_YM

#እሁድ_24_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔም፦ የእግዚአብሔርን ስም አላነሣም፥ ከእንግዲህ ወዲህም በስሙ አልናገርም ብል፥ በአጥንቶቼ ውስጥ እንደ ገባ እንደሚነድድ እሳት ያለ በልቤ ሆነብኝ፤ ደከምሁ፥ መሸከምም አልቻልሁም።” — ኤርምያስ 20፥9 “Then I said, "I will not make mention of Him, Nor speak anymore in His name." But His word was in my heart like a burning fire Shut up in my bones; I was weary of holding it back, And I could not.” — Jer 20:9 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_23_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በእነዚህም በሁለቱ እጨነቃለሁ፤ ልሄድ ከክርስቶስም ጋር ልኖር እናፍቃለሁ፥ ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና፤” — ፊልጵስዩስ 1፥23 “For I am hard pressed between the two, having a desire to depart and be with Christ, which is far better.” — Phil 1:23 (NKJV) @EECMYMC_YM

#አርብ_22_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን መጽሐፍ፦ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ እንደሚል የንጉሥን ሕግ ብትፈጽሙ መልካም ታደርጋላችሁ፤” — ያዕቆብ 2፥8 “If you really fulfill the royal law according to the Scripture, "You shall love your neighbor as yourself," you do well;” — Jam 2:8 (NKJV) @EECMYMC_YM

#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876
#የደም_ልገሳ! ቀን - ግንቦት-1, 2013 ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00 ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን። ለበለጠ መረጃ 👉 +251911876376 - ሔኖክ +251912852608 - ብሩክፍሬ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#fuuny_Video Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_21_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በመልካም መሬት የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ነው፤ እርሱም ፍሬ ያፈራል አንዱም መቶ አንዱም ስድሳ አንዱም ሠላሳ ያደርጋል።” — ማቴዎስ 13፥23 “But he who received seed on the good ground is he who hears the word and understands it, who indeed bears fruit and produces: some a hundredfold, some sixty, some thirty."” — Mat 13:23 (NKJV) @EECMYMC_YM

🎤 #መደምደሚያዬ_ነህ 🎤 🎙 #ዘማሪ_ኤፋ 🎙 (Cover song - #Agegnehu_Yideg) 🕑Duration 6.00 Min🕑 💿Size 6.9 Mb💿 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 Join Us👇👇👇 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅

#ረቡዕ_20_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።” — ሮሜ 6፥4 “Therefore we were buried with Him through baptism into death, that just as Christ was raised from the dead by the glory of the Father, even so we also should walk in newness of life.” — Rom 6:4 (NKJV) @EECMYMC_YM

Beautiful cliffs of Etretat, France #Around_the_World
Beautiful cliffs of Etretat, France #Around_the_World

#ማክሰኞ_19_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርን ፈልጉት ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ።” — መዝሙር 105፥4 “Seek the Lord and His strength; Seek His face evermore!” — Ps 105:4 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሰኞ_18_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን የሜዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?” — ማቴዎስ 6፥30 “Now if God so clothes the grass of the field, which today is, and tomorrow is thrown into the oven, will He not much more clothe you, O you of little faith?” — Mat 6:30 (NKJV) @EECMYMC_YM

#እሁድ_17_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወደ አንተ እንዳይቀርቡ በልባብና በልጓም ጉንጫቸውን እንደሚለጕሙአቸው፥ ልብ እንደሌላቸው እንደ ፈረስና እንደ በቅሎ አትሁኑ።” — መዝሙር 32፥9 “Do not be like the horse or like the mule, Which have no understanding, Which must be harnessed with bit and bridle, Else they will not come near you.” — Ps 32:9 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_16_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።” — ኢሳይያስ 55፥7 “Let the wicked forsake his way, And the unrighteous man his thoughts; Let him return to the Lord, And He will have mercy on him; And to our God, For He will abundantly pardon.” — Isa 55:7 (NKJV) @EECMYMC_YM

#አርብ_15_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አምላካችሁን አግዚአብሔርን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም አምልኩ፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ።” — ዘዳግም 13፥4 “You shall walk after the Lord your God and fear Him, and keep His commandments and obey His voice, and you shall serve Him and hold fast to Him.” — Deu 13:4 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_14_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።” — 2ኛ ቆሮ 9፥7 “So let each one give as he purposes in his heart, not grudgingly or of necessity; for God loves a cheerful giver.” — 2Cor 9:7 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_13_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም መዝሙር 36 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ ከቤትህ ጠል ይጠጣሉ፥ ከተድላም ፈሳሽ ታጠጣቸዋለህ። ⁹ የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነውና፤ በብርሃንህ ብርሃንን እናያለን። Ps 36 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ They are abundantly satisfied with the fullness of Your house, And You give them drink from the river of Your pleasures. ⁹ For with You is the fountain of life; In Your light we see light. @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_12_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና።” — ሮሜ 2፥1 “Therefore you are inexcusable, O man, whoever you are who judge, for in whatever you judge another you condemn yourself; for you who judge practice the same things.” — Rom 2:1 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሰኞ_11_08_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሰረቀ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ፥ ነገር ግን በዚያ ፈንታ ለጎደለው የሚያካፍለው እንዲኖርለት በገዛ እጆቹ መልካምን እየሠራ ይድከም።” — ኤፌሶን 4፥28 “Let him who stole steal no longer, but rather let him labor, working with his hands what is good, that he may have something to give him who has need.” — Eph 4:28 (NKJV) @EECMYMC_YM

#Right_Now RELATIONSHIP #Part_Three #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
#Right_Now RELATIONSHIP #Part_Three #youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM