fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 104
مشترکین
+424 ساعت
+177 روز
+4930 روز
آرشیو پست ها
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሚያዝያ 26 2017 Join us👇 Y.b - https://y
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሚያዝያ 26 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_25_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 15 ዳሩ ግን ጌታን እርሱም ክርስቶስ በልባችሁ ቀድሱት። በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቁዋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፥ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን። —1 ጴጥ 3:15 15 But sanctify the Lord God in your hearts: and be ready always to give an answer to every man that asketh you a reason of the hope that is in you with meekness and fear: —1 Peter 3:15

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ሚያዝያ 26 2017 Join us👇 Y.b - https://y
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሚያዝያ 26 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_24_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 26 ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም። 27 ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤ —1 ቆሮ 1:26-27 26 For ye see your calling, brethren, how that not many wise men after the flesh, not many mighty, not many noble, are called: 27 But God hath chosen the foolish things of the world to confound the wise; and God hath chosen the weak things of the world to confound the things which are mighty; —1 Cor 1:26-27

#ሐሙስ_23_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” — ሐዋርያት 6፥4 “But we will give ourselves continually to prayer, and to the ministry of the word.” — Acts 6፥4

#ረቡዕ_22_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኢየሱስም ዳግመኛ፦ ሰላም ለእናንተ ይሁን፤ አብ እንደ ላከኝ እኔ ደግሞ እልካችኋለሁ አላቸው።” — ዮሐንስ 20፥21 “Then said Jesus to them again, Peace be unto you: as my Father hath sent me, even so send I you.” — John 20፥21

የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ? #የደም_ልገሳ የፊታችን ሃሙስ በሜክሲኮ አደባባይ! እንደ ክርስቲያን አምልኳችን ለተቸገሩትና ለተጨነቁን መድረስ እንደመሆኑ እኛም በደም እጥረት ለሚቸገሩት እንድረስላቸው።
የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ? #የደም_ልገሳ የፊታችን ሃሙስ በሜክሲኮ አደባባይ! እንደ ክርስቲያን አምልኳችን ለተቸገሩትና ለተጨነቁን መድረስ እንደመሆኑ እኛም በደም እጥረት ለሚቸገሩት እንድረስላቸው። በተለይ ሃገራችን ከፍተኛ የደም እጥረት ባጋጠማት በዚህ ወቅት የእኛ አስተዋጽኦ በእጅጉ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን። ያንተ/ያንቺ የእያንዳንዳችሁ ደም የአንድ ሰው ሕይወት ያተርፋልና ችላ ሳትሉ በቀጠሯችን መሰረት ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ። #ለሌሎችም_በማጋራት_በእለቱ_እንዲገኙ_ያድርጉ Join us 👇 @EECMYMC_YM

ለኔ ነው.m4a102.02 MB

#ማክሰኞ_21_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።” — ዮሐንስ 3፥17 “For God sent not his Son into the world to condemn the world; but that the world through him might be saved.” — John 3፥17

#ሰኞ_20_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።” — ኢሳይያስ 53፥7 “He was oppressed, and he was afflicted, yet he opened not his mouth: he is brought as a lamb to the slaughter, and as a sheep before her shearers is dumb, so he openeth not his mouth.” — Isaiah 53፥7

Repost from EECMYMC-YM
ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!!
ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!! #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሚያዝያ 19  2017 April 27, 2025 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY

#ቅዳሜ_18_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከአባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከከንቱ ኑሮአችሁ በሚያልፍ ነገር በብር ወይም በወርቅ ሳይሆን፥ ነውርና እድፍ እንደ ሌለው እንደ በግ ደም በክቡር የክርስቶስ ደም እንደ ተዋጃችሁ ታውቃላችሁ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥18-19 1 Peter 1 ¹⁸ Forasmuch as ye know that ye were not redeemed with corruptible things, as silver and gold, from your vain conversation received by tradition from your fathers; ¹⁹ But with the precious blood of Christ, as of a lamb without blemish and without spot:

Repost from EECMYMC-YM
ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!!
ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!! #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሚያዝያ 19  2017 April 27, 2025 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY

#አርብ_17_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ ያለ እርሾ እንዳላችሁ አዲሱን ሊጥ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ አስወግዱ። ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤” — 1ኛ ቆሮንቶስ 5፥7 “Purge out therefore the old leaven, that ye may be a new lump, as ye are unleavened. For even Christ our passover is sacrificed for us:” — 1 Corinthians 5፥7

ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!!
ትንሳኤ ልዩ የትንሳኤ ኘሮግራም ሚያዝያ 19 10:30 እንኳን አደረሳችሁ!!! ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ምሽት Glory be to The almighty God ሁላችሁም ባማሩ ልብሶቻችሁ አሽብርቃችሁ ኑ!!! #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ሚያዝያ 19  2017 April 27, 2025 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY

#ሐሙስ_16_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።” — ዮሐንስ 10፥11 “I am the good shepherd: the good shepherd giveth his life for the sheep.” — John 10፥11

#ረቡዕ_15_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል።” — ሮሜ 5፥7 “For scarcely for a righteous man will one die: yet peradventure for a good man some would even dare to die.” — Romans 5፥7

#ማክሰኞ_14_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።” — ዮሐንስ 15፥13 “Greater love hath no man than this, that a man lay down his life for his friends.” — John 15፥13

#ሰኞ_13_08_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በማለዳ ምሕረትን፥ በሌሊትም እውነትህን ማውራት” — መዝሙር 92፥2 “To shew forth thy lovingkindness in the morning, and thy faithfulness every night,” — Psalms 92፥2