EECMYMC-YM
رفتن به کانال در Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
نمایش بیشتر1 108
مشترکین
-124 ساعت
+147 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
1 108
#ሰኞ_05_09_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23
“but we proclaim Christ crucified; a stumbling block to Jews, and foolishness to Gentiles,”
— 1Cor 1፥23
1 108
#ቅዳሜ_03_09_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከትንሽነቴ ጀምሮ ብዙ ጊዜ ተሰለፉብኝ፤ ነገር ግን አላሸነፉኝም።”
— መዝሙር 129፥2
“many times they have afflicted me from my youth up,yet they have not prevailed against me.”
— Ps 129፥2
1 108
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የፋሲካ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
⏰ 10፡30
🗓 ግንቦት 4 2015
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 108
#አርብ_02_09_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሃሌ ሉያ፤ ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።”
— መዝሙር 106፥1
“Praise Yah!Give thanks to the Lord, for he is good,for his loving kindness endures forever.”
— Ps 106፥1
1 108
#ሐሙስ_01_09_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ቆላስይስ 2
¹⁶ እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ፤
¹⁷ እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው።
Col 2
¹⁶ Let no man therefore judge you in eating, or in drinking, or with respect to a feast day or a new moon or a Sabbath day,
¹⁷ which are a shadow of the things to come; but the body is Christ's.
1 108
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የፋሲካ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
⏰ 10፡30
🗓 ግንቦት 4 2015
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 108
“ ነገረ ደነት” !
ክፍል 5
( በተጋባዥ አስተማሪ ይቀጥላል)
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 108
#ረቡዕ_30_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥10
“But you did follow my teaching, conduct, purpose, faith, patience, love, steadfastness,”
— 2Tim 3፥10
1 108
#ማክሰኞ_29_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።”
— ገላትያ 3፥27
“For as many of you as were baptized into Christ have put on Christ.”
— Gal 3፥27
1 108
#ሰኞ_28_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እርሱም፦ ከእናንተ ጋር ሳለሁ በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል ብዬ የነገርኋችሁ ቃሌ ይህ ነው አላቸው።”
— ሉቃስ 24፥44
“He said to them, "This is what I told you, while I was still with you, that all things which are written in the Law of Moses, the Prophets, and the Psalms, concerning me must be fulfilled."”
— Luk 24፥44
1 108
#ቅዳሜ_26_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሉቃስ 23
⁴⁶ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
⁴⁷ የመቶ አለቃውም የሆነውን ነገር ባየ ጊዜ፦ ይህ ሰው በእውነት ጻድቅ ነበረ ብሎ እግዚአብሔርን አከበረ::
Luk 23
⁴⁶ Jesus, crying with a loud voice, said, "Father, into your hands I commit my spirit!" Having said this, he breathed his last.
⁴⁷ When the centurion saw what was done, he glorified God, saying, "Certainly this was a righteous man."
1 108
#አርብ_29_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
— ዮሐንስ 14፥6
“Jesus said to him, "I am the way, the truth, and the life. No one comes to the Father, except through me.”
— John 14፥6
1 108
🍞🍷ማስታወሻ🍞🍷
ሉቃስ 22
¹⁹ እንጀራንም አንሥቶ አመሰገነ ቆርሶም ሰጣቸውና፦ ስለ እናንተ የሚሰጠው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት አለ።
²⁰ እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ እንዲህ አለ፦ ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው።
የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶች፥ ዛሬ ምሽት (ሚያዝያ 24) በቤተ ክርስቲያናችን በተዘጋጀው ወርሃዊ የጌታ እራት ጊዜ 10፡ 30 ላይ ቸርች እንገናኝ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
1 108
#ሐሙስ_24_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውን ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥31
“Whether therefore you eat, or drink, or whatever you do, do all to the glory of God.”
— 1Cor 10፥31
1 108
#ረቡዕ_23_08_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።”
— ማርቆስ 16፥15
“He said to them, "Go into all the world, and proclaim the Good News to the whole creation.”
— Mar 16፥15
1 108
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው”
— ሮሜ 10፥15
የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶች፥ ነገ (ሚያዝያ 23) ለሚኖረን የወንጌል ስርጭት ፕሮግራም ፈቃዳችሁን ስለሰጣችሁ ጌታ ይባርካችሁ እያልን ሁላችንም ጠዋት 2፡00 ላይ ቸርች ተገናኝተን ጸልየን 3፡00 ላይ ወደ ወንጌል ስርጭቱ እንደምንሄድ አውቃችሁ በጊዜ እንድትደርሱ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን። አብራችሁን የማትወጡ ሰዎችም በጸሎት እንድትተጉልን እንጠይቃለን።
የወጣቶች አገልግሎት ክፍል
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
