fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 101
مشترکین
+124 ساعت
+187 روز
+4730 روز
آرشیو پست ها
#ሰኞ_04_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 25 ፤ እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ወደ ሚሰጣችሁ አገር በገባችሁ ጊዜ ይህን አምልኮ ጠብቁት። 26 ፤ እንዲህም ይሆናል፤ ልጆቻችሁ። ይህ አምልኮ ለእናንተ ምንድር ነው? 27 ፤ ባሉአችሁ ጊዜ፥ እናንተ። በግብፅ አገር በእስራኤል ልጆች ቤቶች ላይ አልፎ ግብፃዊያንን በመታ ጊዜ፥ ቤቶቻችንን ያዳነ የእግዚአብሔር የማለፉ መሥዋዕት ይህች ናት ትሉአቸዋላችሁ። -ዘጸአት 12:25-27 25 And it shall come to pass, when ye be come to the land which the LORD will give you, according as he hath promised, that ye shall keep this service. 26 And it shall come to pass, when your children shall say unto you, What mean ye by this service? 27 That ye shall say, It is the sacrifice of the LORD's passover, who passed over the houses of the children of Israel in Egypt, when he smote the Egyptians, and delivered our houses. -Exodus 12:25-27

#ቅዳሜ_02_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 27 ከሙሴና ከነቢያት ሁሉ ጀምሮ ስለ እርሱ በመጻሕፍት ሁሉ የተጻፈውን ተረጐመላቸው። -ሉቃስ 24፣27 27 And beginning at Moses and all the prophets, he expounded unto them in all the scriptures the things concerning himself. -Luke 24:27

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፩ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑 ፕሮግራም በሰ
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት ፩ ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ጥቅምት 3 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

photo content

#አርብ_01_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 45 እኔ በአብ ዘንድ የምከሳችሁ አይምሰላችሁ፤ የሚከሳችሁ አለ፤ እርሱም ተስፋ የምታደርጉት ሙሴ ነው። 46 ሙሴንስ ብታምኑት እኔን ባመናችሁ ነበር፤ እርሱ ስለ እኔ ጽፎአልና። -ዩሐንስ ወንጌል 5፣45-46 45 Do not think that I will accuse you to the Father: there is one that accuseth you, even Moses, in whom ye trust. 46 For had ye believed Moses, ye would have believed me: for he wrote of me. -John 5:45-46

+1
ፕሮፋይል እና ፖስት 🖼

Repost from EECMYMC-YM
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_30_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 12 ዕድሜህም በተፈጸመ ጊዜ ከአባቶችህም ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ፥ ከወገብህ የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ፥ መንግሥቱንም አጸናለሁ። 13 እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል፤ የመንግሥቱንም ዙፋን ለዘላለም አጸናለሁ። -2 ሳሙኤል 7፣12-13 12 And when thy days be fulfilled, and thou shalt sleep with thy fathers, I will set up thy seed after thee, which shall proceed out of thy bowels, and I will establish his kingdom. 13 He shall build an house for my name, and I will stablish the throne of his kingdom for ever.. -2nd Samuel 7:12-13

#ሐሙስ_30_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 12 ዕድሜህም በተፈጸመ ጊዜ ከአባቶችህም ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ፥ ከወገብህ የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ፥ መንግሥቱንም አጸናለሁ። 13 እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል፤ የመንግሥቱንም ዙፋን ለዘላለም አጸናለሁ። 12 ዕድሜህም በተፈጸመ ጊዜ ከአባቶችህም ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ፥ ከወገብህ የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ፥ መንግሥቱንም አጸናለሁ። 13 እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል፤ የመንግሥቱንም ዙፋን ለዘላለም አጸናለሁ። -2 ሳሙኤል 7፣12-13 11 And as since the time that I commanded judges <i>to be</i> over my people Israel, and have caused thee to rest from all thine enemies. Also the LORD telleth thee that he will make thee an house. 10 Moreover I will appoint a place for my people Israel, and will plant them, that they may dwell in a place of their own, and move no more; neither shall the children of wickedness afflict them any more, as beforetime. -2nd Samuel 7:12-13

#ረቡዕ_29_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 16 ለአብርሃምና ለዘሩም የተስፋው ቃል ተነገረ። ስለ ብዙዎች እንደሚነገር፡— ለዘሮቹም አይልም፤ ስለ አንድ እንደሚነገር ግን፡— ለዘርህም ይላል፥ እርሱም ክርስቶስ። -ገላትያ 3፣16 16 ለአብርሃምና ለዘሩም የተስፋው ቃል ተነገረ። ስለ ብዙዎች እንደሚነገር፡— ለዘሮቹም አይልም፤ ስለ አንድ እንደሚነገር ግን፡— ለዘርህም ይላል፥ እርሱም ክርስቶስ። 16 Now to Abraham and his seed were the promises made. He saith not, And to seeds, as of many; but as of one, And to thy seed, which is Christ. -Galatians 3:16

#ማክሰኞ_28_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” — ኢሳይያስ 9፥6 “For to us a child is born. To us a son is given; and the government will be on his shoulders. His name will be called Wonderful, Counselor, Mighty God, Everlasting Father, Prince of Peace.” — Isa 9፥6

Seed of the woman.m4a73.33 MB

#ሰኞ_27_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።” — ዘፍጥረት 3፥15 “I will put enmity between you and the woman, and between your offspring and her offspring. He will bruise your head, and you will bruise his heel."” — Gen 3፥15

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት (መግቢያ) ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑 ፕሮግ
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት (መግቢያ) ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  መስከረም 26 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_25_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።” — መዝሙር 91፥14 “"Because he has set his love on me, therefore I will deliver him.I will set him on high, because he has known my name.” — Ps 91፥14

#አርብ_24_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስምህን የሚያውቁ ሁሉ በአንተ ይታመናሉ፥ አቤቱ፥ የሚሹህን አትተዋቸውምና።” — መዝሙር 9፥10 “Those who know your name will put their trust in you,for you, Lord, have not forsaken those who seek you.ZAYIN” — Ps 9፥10

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት (መግቢያ) ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑 ፕሮግ
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ 🛑🛑 ፩. "የክርስቶስ ማዕከላዊነት" ትምህርት (መግቢያ) ፪. "አዳዲስ ሰዎችን መጋበዝ አትርሱ።" 🛑🛑  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  መስከረም 26 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_23_01_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዘዳግም 28 ² የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል ያገኙህማል። ³ አንተ በከተማ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በእርሻም ቡሩክ ትሆናለህ። ⁴ የሆድህ ፍሬ፥ የምድርህም ፍሬ፥ የከብትህም ፍሬ፥ የላምህም ርቢ፥ የበግህም ርቢ ቡሩክ ይሆናል። ⁵ እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል። ⁶ አንተም በመግባትህ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ቡሩክ ትሆናለህ። ⁷ እግዚአብሔርም በላይህ የሚቆሙትን ጠላቶችህን በፊትህ የተመቱ ያደርጋቸዋል፤ በአንድ መንገድ ይመጡብሃል፥ በሰባትም መንገድ ከፊትህ ይሸሻሉ። Deu 28 ² and all these blessings shall come on you, and overtake you, if you shall listen to the voice of the Lord your God. ³ You shall be blessed in the city, and you shall be blessed in the field. ⁴ You shall be blessed in the fruit of your body, the fruit of your ground, the fruit of your animals, the increase of your livestock, and the young of your flock. ⁵ Your basket and your kneading trough shall be blessed. ⁶ You shall be blessed when you come in, and you shall be blessed when you go out. ⁷ The Lord will cause your enemies who rise up against you to be struck before you. They will come out against you one way, and will flee before you seven ways.

photo content
+6