fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 096
مشترکین
+324 ساعت
+137 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡00 🗓 ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@ee
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡00 🗓   ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth

#ሐሙስ_14_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና፤ የእግዚአብሔርም እውነት ለዘላለም ትኖራለች። ሃሌ ሉያ።” — መዝሙር 117፥2 “For his merciful kindness is great toward us: and the truth of the LORD endureth for ever. Praise ye the LORD.” — Psalms 117፥2

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡00 🗓   ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡00 🗓 ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@ee
+1
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡00 🗓   ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth

#ረቡዕ_13_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤” — ዮሐንስ 11፥25 “Jesus said unto her, I am the resurrection, and the life: he that believeth in me, though he were dead, yet shall he live:” — John 11፥25

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡00 🗓 ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b
+1
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #ሰማያዊ_ጠል_የአምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡00 🗓   ጥር 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_12_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።” — 1ኛ ዮሐንስ 4፥4 “Ye are of God, little children, and have overcome them: because greater is he that is in you, than he that is in the world.” — 1 John 4፥4

#ሰኞ_11_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ማቴዎስ 3 ¹⁶ ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤ ¹⁷ እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ። Matthew 3 ¹⁶ And Jesus, when he was baptized, went up straightway out of the water: and, lo, the heavens were opened unto him, and he saw the Spirit of God descending like a dove, and lighting upon him: ¹⁷ And lo a voice from heaven, saying, This is my beloved Son, in whom I am well pleased.

photo content

photo content

#ቅዳሜ_09_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አብረንም እየሠራን የእግዚአብሔርን ጸጋ በከንቱ እንዳትቀበሉ ደግሞ እንለምናለን፤” — 2ኛ ቆሮ 6፥1 “We then, as workers together with him, beseech you also that ye receive not the grace of God in vain.” — 2 Corinthians 6፥1

#አርብ_09_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለሚሰሙት ጸጋን ይሰጥ ዘንድ፥ እንደሚያስፈልግ ለማነጽ የሚጠቅም ማናቸውም በጎ ቃል እንጂ ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ።” — ኤፌሶን 4፥29 “Let no corrupt communication proceed out of your mouth, but that which is good to the use of edifying, that it may minister grace unto the hearers.” — Ephesians 4፥29

#ሐሙስ_08_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በሰው ልብ ብዙ አሳብ አለ፤ የእግዚአብሔር ምክር ግን እርሱ ይጸናል።” — ምሳሌ 19፥21 “There are many devices in a man's heart; nevertheless the counsel of the LORD, that shall stand.” — Proverbs 19፥21

03/03/2018 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ ነህምያ ካሳ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ረቡዕ_06_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንዲህም አለ፦ እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች፦ እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትሂዱ።”   — ሉቃስ 21፥8 “And he said, Take heed that ye be not deceived: for many shall come in my name, saying, I am Christ; and the time draweth near: go ye not therefore after them.”   — Luke 21፥8

#ማክሰኞ_05_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።” — ሮሜ 9፥5 “Whose are the fathers, and of whom as concerning the flesh Christ came, who is over all, God blessed for ever. Amen.” — Romans 9፥5

#ሰኞ_04_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሮሜ 3 ¹ እንግዲህ የአይሁዳዊ ብልጫው ምንድር ነው? ወይስ የመገረዝ ጥቅሙ ምንድር ነው? በሁሉ ነገር ብዙ ነው። ² አስቀድሞ የእግዚአብሔር ቃላት አደራ ተሰጡአቸው። ታዲያ ምንድር ነው? Romans 3 ¹ What advantage then hath the Jew? or what profit is there of circumcision? ² Much every way: chiefly, because that unto them were committed the oracles of God.

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ጥር 03 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_02_05_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር ቤትን ካልሠራ፥ ሠራተኞች በከንቱ ይደክማሉ፤ እግዚአብሔር ከተማን ካልጠበቀ፥ ጠባቂ በከንቱ ይተጋል።” — መዝሙር 127፥1 Except the LORD build the house, they labour in vain that build it: except the LORD keep the city, the watchman waketh but in vain.” — Psalms 127፥1