😉Halal Píç🖼
ጠይቄው የማይነሳኝ አምልኬ አላህ ሁሌም ጥራትና ምስጋና ይገባው🙏 For Cross @Fuad_Ab For any comment @umu_Elhan👈🏽 📚ኢስላማዊ ቡቶችን(bot) ለማግኘት📚 👉 @Islam_Knowledge_Bot
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
201
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Photo unavailableShow in Telegram
"ትግራይ ትስእር" ወይስ ትግራይ ትፈር...?
.
ስለ ኢትዮጵያ ህልውና ሲባል ዋጋ የከፈሉና በማንኛውም መንገድ የጦርነቱ ሰለባ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በሙሉ #ብሔራዊ_ጀግኖቻችን ናቸው።
ከነዚህ ውስጥ ታዳጊ ኢክራም አንዷ ናት! የኢክራም አዕምሮ በማንም ያልተደፈረ ድንግልና እምቅ ሀብት ነው፤ እሷ ማለት የደፋሪዎቿን የአዕምሮ ራቁትነት የመሰከረች ጀግና ብላቴና ናት!
.....
Photo unavailableShow in Telegram
#ሐይቅ_መራራ_እውነት*******
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👇👇👇👇ይከተሉኝ 👇👇👇
🟩🟨🟥Join🟩🟨🟥
https://t.me/joinchat/RAKeSwaLEb5oivkQ
https://t.me/joinchat/RAKeSwaLEb5oivkQ
https://t.me/joinchat/RAKeSwaLEb5oivkQ
<<አይ አይ... አፉታህን ብላለች ብቻ በሉልኝ በቃ፤ ስሜን አይንገሩት አደራ።>>
<<እኮ የኔ ዩምና ናት ሰው አስቀይማ አፉታ ያስፈለጋት?>>
<<አይ እንደሱ ሳይሆን እንዲሁ አለመግባባት ብቻ ነው። በቃ ልሂድ ኡስታዝ... ወሰላሙ አለይኩም>> ሌላ ጥያቄ ቀጥለው ሳያወጣጡኝ ተቻኩዬ ወጣሁ። ምናልባት አለመገናኘታችንም ለኸይር ይሆናል በሚል ራሴን እያፅናናሁ ወደ ቤት ተመለስኩ።
*
ከገባሁ ጀምሮ ይዤው የተመለስኩትን መፅሃፍ አልተፋታሁትም። ራሴን ፈጣን ከሚባሉ አምባቢያን መሃል እቆጥረዋለሁ፤ የጀመርኩትን መፅሃፍ ካልጨረስኩ ሌላ ነገር መስራት አልችልም። አሁንም እያደረግኩ ያለሁት እሱን ነው፤ ለሰላትና ለመመገብ ከተነሳሁባቸው ጊዜያት ውጪ መፅሃፉ ከእጄ አልተነጠለም። ነገ መመለስ አለብሽ የተባልኩ ይመስል እስከ ለሊቱ 7 ሰዐት ሳነብ ቆየሁ። መፅሃፍ ላይ ያነበብኩትን ሁሉ ወዲያው የመቀበል ልምድ የለኝም፤ ለጊዜው ለማወቅ አምብቤው አልፍና ጥቅሙን የምረዳው በእውነተኛው አለም የምተገብርበት አጋጣሚ ሳገኝ ብቻ ነው። በዚህ መፅሃፍ ላይም ያገኘኋቸውን ተስፋ ሰጪ አስተምሮቶች ቢያስደስቱኝም በአንድ ጀምበር ልተግብር ብዬ አልነሳም። እንደሱ አይነት ፀባይ ቢኖረኝማ የስከዛሬው የኡሚና የኡስታዝ ምክር በቀየረኝ ነበር።
እንዲም እንዲያም ብሎ መፅሃፉን አገባድጄው አደርኩ። የቀሩኝን 100 አካባቢ ገፆች ደግሞ ነገ እዛው መስጂድ ዛፏ ጥላ ስር ተቀምጬ ካጠናቀቅኩት ቡኋላ መፅሃፉን መልሼ ለመምጣት ቆረጥኩ። ግን ማንን ነው የማታልለው? እሱን ካገኘሁት የእድሌን ልሞክር ብዬም ጭምር ነው አካሄዴ። አላህ ያውቃል.... የክፍሌን መብራት አጥፍቼ ተኛሁ።
*
*
ይቀጥላል...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.