cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

BahirDar Tube

🍀🍀እንኮን ወደቻነላችን በሰላም መጡ🍀🍀 https://youtube.com/channel/UCXv0k6L1_67Ouuwj8gDKNdw

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
178
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

#ደስ_ይላል_ማለዳው!! ------------------------------ ማለዳ ላይ ፈጂሩ ጎሁ ሲፈለቀቅ፡ ብርሀኑ ደምቆ ጨለማው ሲላቀቅ፡ የአሏህ ተአምር ልብን ይማርካል፡ መንፈስ አስደምሞ ለእይታ ያረካል፡ በፀሀዩ መውጫ ንጋት ሲፈነዳ፡ የንፁህ አየሩ ደስ ይላል ማለዳ፡ ▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰ የአርሹ ባለቤት አዱንያን ዘይኖት፡ አለሙን አድምቆ በኢስላም ሀይማኖት፡ #የፈጂረ_ሷዲቁ ወጋገን ሲንቧለቅ፡ ጨለማም ብርሀን በአሏህ ሲፈራረቅ፡ ሰማይና ምድሩ ተራራና ሜዳው፡ ፅልመቱን ገፍትሮ ኑሩን ሲያፈነዳው፡ አስተውሎ ላየው ደስ ይላል ማለዳው፡ ▮▮▮▮▮▮▮▮▮▮▮▮▮▮ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
نمایش همه...
እህቴ ሆይ‼ ========= ይህንን የወንድም ሳዳት ከማል ምክር አዳምጭና ከቲክ ቶክ ሰፈር ውጪ‼ ♠ ለእህቶች ሼር አድርጉላቸው። || t.me/MuradTadesse
نمایش همه...
እናት ከልጇ ሞት በኋላ ያጋጠማት ልዩ ታሪክ #ሱብሀነ____አላህ አንብቦ ሲጨርሱ ሼር ማድረጎን አይርሱ ! #ልጅ በአንድ የዲን ዩንቨርስቲ ተማሪ ስትሆን ልዩ ድምጽም ነበራት፡፡ በዚህም ሁለ ግዜ ለሊት ቁርአን ትቀራ ነበር፡፡ ቂራአቷም እጅግ ያማረ ነበር፡፡ እናት ወደ ክፍሏ ስትሄድ ከልጇ ከፍለ በር ላይ በመቆም ያማረ ቂራአቷን ሁል ግዜ ታዳምጥ ነበር፡፡ በዚህ አየነት ቀናቶች ያልፉ ነበር፡፡ ከእለታት አነድ ቀን ይህች ልጅ ታመመች፡ ቤተሰቦቿም ወደ ሀኪም ቤት ወሰዷት፡፡ በሆስፒታሉም ለቀናት ቆየች፡፡ ማገገም አልቻለችም ህይወቷ በሆስፒታሉ ውስጥ አለፈ፡፡ ቤተሰብ በጣም አዘነ በተለይ እናት በልጇ ሞት እጅጉን አዝናለች፡፡ የመጀመሪያው እናት ለጇን ያጣችበት ቀን የአመት ያክል ረዘመባት፡፡ መሽቶ ወደ ክፍሏ የምትሄድበት ሰአት ላይ እናት እንደለመደችው ከልጇ ክፍል በር ላይ ቆመች ይሄኔ አንድ አስደንጋጭ ነገር ሰማች ከክፍሉ ወስጥ ብዙ ሆኖ ዝግ ባለ ድምጽ ለቅሶ ይሰማል፡፡ ወደ ውስጥ ለመግባት ፈራች፡፡ እስኪነጋ ጠብቃ እናት ሌሊት ከልጇ ቤት ወስጥ የሰማቸውን ለቤተሰብ ነገረች፡፡ ወደ ከፍሉ ገቡ ምንም ነገር የለም፡፡ በሁለተኛው ቀን እናት እንደለመደችው በተመሳሳይ ሰአት ወደ ልጇ ክፍል ስትሄድ ትላንት የሰማችውን ድመጽ በድጋሚ ሰማች የሰማችውንም ለባለቤቷ ነገረችው፡፡ ባለቤቷም ሲነጋ የሰማሽው ምን እንደሆነ እናጣራለን አሁን ተኚ ይላታል፡፡ ጠዋት ላይ ወደ ከፍሉ ሲሄዱ ምንም ነገር የለም፡፡ እናት ግን ድምጹን መስማቷን እርግጠኛ ነበረች፡፡ የሰማችውን ለአነድ ጓደኛዋ ትነግራታለች፡፡ ጓደኛዋም አንድ አዋቂ ሰው ብታማከር የተሻለ እንደሆነ ትነግራታለች፡፡ እናትም አንድ ሸኽ ጋር በመሄድ ስለ ሁኔታው ነገረቻቸው፡፡ ሼኹም በሁኔታው በመገረም በሰአቱ በመገኘት ሁኔታውን ማየት አለበኝ በማለት ተነስተው ሄዱ፡፡ ከዚህ ቀደም ልጅ በቤቱ ወስጥ ትሰራው የነበረውን ሁሉ እናት ለሸኹ ነገረቻቸው፡፡ ልክ ሰአቱ ሲደርስ ወደ ክፍሉ ተጠጉ፡፡ እናት ከዚህ ቀደም ለሁለት ተከታታይ ቀናት ስትሰማው የነበረው የለቅሶ ድምጽ ዛሬ ለሶስተኛ ግዜ ተሰማ፡፡ሼኹ ይህንን ሲሰሙ አለቀሱ እናትም ያ ሸይኽ ምንድንው የሚያስለቅሳቹ ስትል ጠየቀች፡፡ ሸይኹም አላሁ አክበር ይህ እኮ የመላኢኮች የለቅሶ ድምጽ ነው፡፡ ከዚህ በፊት ሁል ግዜ ሌሊት ልጅሽ እያለች ከሰማይ በመውረድ እየተሰበሰቡ ቁርአን ያዳምጡ ነበር አሁን ያንን ድምጽ በማጣታቸው ነው የሚያለቅሱት፡፡ ሱብሀነላህ 🚩አስተማሪ ታሪክ ስለሆነ እርሶ ዘንድ እንዲቀር አይፍቀዱ #Share ያርጉት⁉ #ቁርአን_ና_ሃዲሰ 👥ወደ ግሩፑ ይቀላቀሉ♥👇👇 የቁርአን ና ሃዲስ ተአምራት። @Bahirdr1
نمایش همه...
نمایش همه...
ከክርሰቲያን ጓደኝየ ጋር የሙሰሊም ሰጋ ብልተን እናወቃለን #የዜድሁሴን ገጠመኞች

የዒድ አል-ፊጥር ቀን ተግባራዊ የሚደረጉ አስር ሱናዎች ✍🏿በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ በጣም ሩህሩህ በኾነው…… ✋እንኳን ለ1442ኛው የዒድ አል_ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ‼️ 🌙ዒድ ሙባረክ🌠 ①. ለዒድ ቀን ማማርና መዋብ عن ابن عباس رضي الله عنهما قال: ((كان رسول الله ﷺ يلبسُ يومَ العيدِ بردةً حمراءَ)) السلسلة الصحيحة - رقم: (1279) الألباني : إسناده جيد ②. ለዒድ ሰላት ከመውጣታችን በፊት ገላን መታጠብ ▫️ عنْ نَافِعٍ : (( أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ رضي الله عنه كَانَ يَغْتَسِلُ يَوْمَ الْفِطْرِ قَبْلَ أَنْ يَغْدُوَ إِلَى الْمُصَلَّى)) موطأ مالك - رقم : (384) صححه الألباني في الإرواء ③. ለዒድ ሰላት ከመውጣታችን በፊት በቴምር ማፍጠር ። ▫️ عنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ رضي الله عنه ، قَالَ: ((كَانَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ َلا يَغْدُو يَوْمَ الْفِطْرِ حَتَّى يَأْكُلَ تَمَرَاتٍ. ويأكلهن وِترا))ً صحيح البخاري - رقم: (953) ④. ወደ መስገጃ ቦታ በእግር መሄድ እና በእግር መመለስ ▫️ عنِ ابْنِ عُمَرَ، رضي الله عنهما، قَالَ: (( كَانَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ يَخْرُجُ إِلَى الْعِيدِ مَاشِيًا، وَيَرْجِعُ مَاشِيًا)) حسنه الألباني في صحيح ابن ماجه - رقم : (1078) ⑤. ሶላቱል ዒድ የሚሰገደው ከመስጂድ ውጪ በሰፊ ሜዳ ላይ ወይም የዒድ መስገጃ ላይ መስገድ ▫️ عنْ ابْنِ عُمَرَ رَضِي اللَّهُ عَنْهُمَا، قَالَ (( أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ كَانَ يَغْدُو إِلَى الْمُصَلَّى فِي يَوْمِ الْعِيدِ، وَالْعَنَزَةُ تُحْمَلُ بَيْنَ يَدَيْهِ، فَإِذَا بَلَغَ الْمُصَلَّى نُصِبَتْ بَيْنَ يَدَيْهِ، فَيُصَلِّي إِلَيْهَا، وَذَلِكَ أَنَّ الْمُصَلَّى كَانَ فَضَاءً لَيْسَ فِيهِ شَيْءٌ يُسْتَتَرُ بِه))ِ صححه الألباني في صحيح ابن ماجه - رقم: (1084) ⑥. ሲሄዱ በአንድ መንገድ ሲመለሱ ደግሞ በሌላ መንገድ መመለስ ▫️عنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، رَضِي اللَّهُ عَنْهُمَا، قَالَ : (( كَانَ النَّبِيُّ ﷺ إِذَا كَانَ يَوْمُ عِيدٍ خَالَفَ الطَّرِيق ))َ صحيح البخاري - رقم : (986) ⑦. ከዒድ ሌሊት ጀምሮ እስከሚሰገድ ድረስ ተክቢራ ማድረግ ▫️ عن الزهري : (( أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ كَانَ يُخْرِجُ يَوْمَ الفِطَرِ فَيَكْبُرُ حَتَّى يَأْتِي المُصَلَّى، وَحَتَّى يَقْضِي الصَّلَاةَ، فَإِذَا قَضَى الصَّلَاةَ قَطْعُ التَّكْبِيرِ ) السلسلة الصحيحة - رقم: (171) قال الألباني إسناده صحيح مرسل له شاهد موصول يتقوى به . ⑧. የዒድን ኹጥባ ማዳመጥ ▫️عن عبد الله ابن السائب رضي الله عنه قال : (( حَضٓرَتْ العِيدَ مَعَ رَسُولِ اللهِ ﷺ فَصَلَّى بِنَا العِيدُ ثُمَّ قَالَ قَدْ قَضَيْنَا الصَّلَاةَ فَمِنْ أُحِبُّ أَنْ يَجْلِسَ لِلخُطْبَةِ فَلِيَجْلِسْ وَمِنْ أُحِبُّ أَنْ يَذْهَبَ فَلِيَذْهَبْ)) صححه الألباني في صحيح الجامع - رقم : (4376) ⑨. የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቶችን መለዋወጥ ▫️ عن جبير بن نفير رضي الله عنه قال (( كَانَ أَصْحَابُ النَّبِيِّ ﷺ إِذَا اِلْتَقَوْا يَوْمَ العِيدِ يَقُولَ بَعْضُهُمْ لِبَعْضِ: تُقُبِّلَ اللهُ مِنَّا وَمِنْكَ )) صحح إسناده الألباني في تمام المنة - رقم: (354) ⑩. ከዒድ ሶላት መልስ ሁለት ረከዓ መሰገድ ▫️ عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال : (( كَانَ رَسُولُ اللهِ ﷺ لَا يُصَلِّي قَبْلَ العِيدِ شَيْئًا فَإِذَا رَجَعَ إِلَى مَنْزِلِهِ صَلَّى رَكْعَتَيْنِ )) حسنه الألباني في صحيح ابن ماجه - رقم: (1076) በድጋሚ 🌙ዒድ ሙባረክ🌠 https://t.me/joinchat/Q0mf35Z6QEmajDQB
نمایش همه...
attach 📎

نمایش همه...
አልሀምዱሊላህ ኢዱ መጣልን ምርጥ አዲሰ #ነሺዳ-ያረብ ፆማችንን ተቀበለን

نمایش همه...
አህመዲን ጀበል እንወድሀለን ❤ እዲህ ነው የሚያምርብን !

ሰበር ዜና . “ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በኢትዮጵያ” ነገ ግንቦት 03/2013 በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ እንደሚካሄድ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ሀላል ፕሮሞሽን እና ነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት ገለፁ። . © ሀሩን ሚድያ
نمایش همه...