fa
Feedback
𝑪𝒆𝒏𝒕𝒓𝒂𝒍 𝑪𝒐𝒎𝒎𝒖𝒏𝒊𝒄𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏

𝑪𝒆𝒏𝒕𝒓𝒂𝒍 𝑪𝒐𝒎𝒎𝒖𝒏𝒊𝒄𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏

رفتن به کانال در Telegram

✔የህዝቦችን ነፃነት የምያውጅ የቴሌግራም ገፅ❗

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝑪𝒆𝒏𝒕𝒓𝒂𝒍 𝑪𝒐𝒎𝒎𝒖𝒏𝒊𝒄𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏

کانال 𝑪𝒆𝒏𝒕𝒓𝒂𝒍 𝑪𝒐𝒎𝒎𝒖𝒏𝒊𝒄𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏 (@centrcommunication) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 159 مشترک است و جایگاه 16 199 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 2 710 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 159 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 08 سپتامبر, 2024، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -186 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 0% است و ŘŻŘą ۲۴ ساؚت نخست ٞس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان ڊسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر ٞست به ءوع میانگین 0 بازدید دریافت می‌کند. ŘŻŘą اولین عوز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر ٞست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
“✔የህዝቦችን ነፃነት የምያውጅ የቴሌግራም ገፅ❗”

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 09 سپتامبر, 2024)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

10 159
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-18630 عوز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዘመናዊ የሆነውን የsu-30 ተዋጊ ጀቶችን እና የስትራቴጂክ ሰው አልባ ተዋጊ አውሮፕላኖችን መታጠቁን አስታወቀ። የsu-30 ተዋጊ ጀቶች እና የስትራቴጂክ ሰው አልባ ተዋጊ አው
የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዘመናዊ የሆነውን የsu-30 ተዋጊ ጀቶችን እና የስትራቴጂክ ሰው አልባ ተዋጊ አውሮፕላኖችን መታጠቁን አስታወቀ።  የsu-30 ተዋጊ ጀቶች እና የስትራቴጂክ ሰው አልባ ተዋጊ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) የመጀመሪያ ዙር ርክክብ በዛሬው እለት መከናወኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ አስታውቋል። ርክክቡ ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ “በአለማችን ላይ ተመራጭ የሆኑትን የsu-30 እና የስትራቴጂክ ሰው አልባ አውሮፕላን ባለቤት መሆናችን በሀገራችን ላይ ሊቃጡ የሚሞከሩ ጥቃቶችን ለማክሸፍ ወሳኝ ናቸው” ብለዋል። የ5ኛ ትውልድ አካል የሆኑት ዘመናዊ ተዋጊ አውሮፕላኖችና የስትራቴጂክ ስው አልባ አውሮፕላኖች አየር ሀይሉን የማዘመን አንዱ አካል መሆናቸውንም ጠቁመዋል።  ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ “አንጋፋው የኢትዮጵያ አየር ሀይል በአፍሪካ በውጊያ አቅሙ፣ በጀግንነቱና በትጥቁ የነበረውን ዝና ዘመኑ በሚጠይቀው መልኩ ለማዘመን እየተሰሩት ያሉት ስራዎች ውጤታማ እየሆኑ ነው” ብለዋል። የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፣ “ተቋሙ የተረከባቸው ዘመናዊ የጦር ጀቶች በተመሳሳይ ጊዜ በአየርና በምድር ላይ ያለ የጠላት ታርጌትን ማውደም የሚችል ነው ሲሉ ተናግረዋል። በተጨማሪም “ኢትዮጵያ የተረከበቻቸው ዘመናዊ የስትራቴጂክ ሰው አልባ ተዋጊ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) የጠላትን ዒላማ የማይስቱ ናቸው” ሲሉ ገልጸዋል።  የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ለጠቅላይ ኤታማዦሩ ሹሙና ለእንግዶች አዲሱን su-30 ተዋጊ ጀት በማብረር የተለያዩ የአየር ላይ ትእይንቶችን አሳይተዋል። ቤተሰብ❤ ይችን ሰብስክራይብ👇🙏 https://t.me/centrcommunication  

በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ በአቻ ውጤት ተለያዩ በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። የካሜሮንን ብቸኛ ግብ ማሪ ማግሪን ሲያስቆጥር ÷ የጊኒን ደግ
+1
በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ በአቻ ውጤት ተለያዩ በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን እና ጊኒ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። የካሜሮንን ብቸኛ ግብ ማሪ ማግሪን ሲያስቆጥር ÷ የጊኒን ደግሞ ሞሃመድ ባዮ አስቆጥሯል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ መርሐ- ግብር ሲቀጥል ምሽት 5 ሰዓት አልጀሪያ ከአንጎላ ይጫወታሉ፡፡

አዲስ አበባ🤝ሀርጌሳ‼ ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በሶማሊላንድ ሀርጌሳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ የባህር በ
አዲስ አበባ🤝ሀርጌሳ‼ ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በሶማሊላንድ ሀርጌሳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ የባህር በር ጉዳይ የቀጠናው አወዛጋቢ አጀንዳ ከሆነ ውሎ አድሯል።በሂደቱ የተበሳጩ ሀገራት ሰበብ እየፈለጉ በኢትዮጵያ ላይ ዛቻ እየሰነዘሩ ነው። መረጃው እንደሚያመለክተው ከሆነ የመንግስ የስራ ኃላፊዎቹ በሀርጌሳ ጉብኝት የሚያደርጉበት ቀን በውል ባይታወቅም ጉብኝቱ እንደየደረጃው በተለያዩ ቀናት የሚደረግ ነው ተብሏል። ቤተሰብ❤ በቅንነት ይችን ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ‼👇🙏       መረጃዎች👇በቴሌግራም https://t.me/centrcommunication

በሰሞኑ የከባድ መሳሪያ ጥቃት ከደረሰባት የአማራዋ ዕንቁ  ከተማ(ጎንደር) የጉዳቱ መጠን በጥቂቱ ይሄን ይመስላል! ወሳኝ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ👇👇 https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication

#ሀላባ ማህበረሰብ እንኳን ለሴራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ❗🙏 በሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ (መንገሳ) ሴራ በዓል ላይ ለመታደም ቁሊቶ ከተማ ለገቡ አመራሮችም ባዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና ይሁንልን
+4
#ሀላባ ማህበረሰብ እንኳን ለሴራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ❗🙏 በሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ (መንገሳ) ሴራ በዓል ላይ ለመታደም ቁሊቶ ከተማ ለገቡ አመራሮችም ባዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና ይሁንልን❗ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው፣የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዶ/ር ዲላሞ ኦቶሬ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የክልል እና የፌደራል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ (መንገሳ) ሴራ በዓልን ለማክበር ቁሊቶ ከተማ ገብተዋል። በርዕሰ መስተዳድሩ ለተመራው ልኡክ የሀላባ ዞን ህዝብ ደማቅ አቀባበል እያደረገላቸው ነው። #ሀላባ የፍቅር ሀገር

ተወዳጁ የEbs የመዝናኛ ክፍል ባልደረባ አስፋው መሸሻ አረፈ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ተወዳጁ ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ በሚዲያው ዘርፍ ረጅም ግዜ ኢትዮጵያንን በራዲዮ እያዝና
ተወዳጁ የEbs የመዝናኛ ክፍል ባልደረባ አስፋው መሸሻ አረፈ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ተወዳጁ ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ በሚዲያው ዘርፍ ረጅም ግዜ ኢትዮጵያንን በራዲዮ እያዝናና ቁምነገር በማስተማር ተወዳጅነትን ያተረፈ ሲሆን ከሀገር ውጭ ከወጣም በኃላ ኑሮ በአሜሪካ የተሰኜ አስተማሪ ፕሮግራም ለኢትዮጵያን ሲያቀርብ የነበረ ተወዳጅ ጋዜጠኛ ነበር ከውጭ ሀገር ተመልሶም በEbs የእሁድ መዝናኛ ፕሮግራም ላይ ዝግጅቶችን በማቅረብ እጅግ ተወዳጅነትን ማትረፍ የቻለ የጋዜጠነትን ስነ ምግባር በአግባቡ የተላበሰ በሳል ጋዜጠኛ ነበር ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ በአሜሪካ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው እለት ማረፏ ተስምቷል ለዘመድ ወዳጅና ለአድናቂወቹ መፅናናትን በፔጃችን አባላት ስም እንመኛለን

“ ይለያል ” የሚለውን ዛሬ ማታ ከተለቀቀው አዲሱ የቴዲ ዮ አልበም ውስጥ የአልበሙ መጠሪያ የሆነው “ይለያል” የሚለው አስረኛው ትራክ 👇 “..ሰውና ነጠላ ቁልቁል ዘቅዝቀን፣ አንዴ ስንደሰት ሁለት
“ ይለያል ” የሚለውን ዛሬ ማታ ከተለቀቀው አዲሱ የቴዲ ዮ አልበም  ውስጥ የአልበሙ መጠሪያ የሆነው “ይለያል” የሚለው አስረኛው ትራክ 👇 “..ሰውና ነጠላ ቁልቁል ዘቅዝቀን፣ አንዴ ስንደሰት ሁለት ጊዜ አዝነን፣ እሳት እየበላን በረዶ ዝቀን፣ ሀገርን በአንቀልባ፣ ላልቻለ አስታቅፈን...” ስንቶች ተነጠቁ  ስንቶች ቦታ ያዙ? ወንድማማቾችን ጦር እያማዘዙ...” ሙዚቃውን ከታች ባለው ማስፈንሪያ በመግባት በአነስተኛ መጠን ያዳምጡ። 👉 https://t.me/centrcommunication

ንብረት ማውደም ሾፌር ማገት መግደል የተለመደ ሆኗል ህግ አስከባሪው አካል ፈቃድ የሰጣቸው የሚመስሉ ዘና ብለው ሲፈልጉ በቀን ሲፈልጉ በሌት መንገድ ዘግተው ሾፌር ገለው አግተው መኪና አጋይተው የሚኖሩ
ንብረት ማውደም ሾፌር ማገት መግደል የተለመደ ሆኗል ህግ አስከባሪው አካል ፈቃድ የሰጣቸው የሚመስሉ ዘና ብለው ሲፈልጉ በቀን ሲፈልጉ በሌት መንገድ ዘግተው ሾፌር ገለው አግተው መኪና አጋይተው የሚኖሩ እያየን ነው::

#ቻይና በራሷ የሰራችው የኤሌክትሪክ አውሮፕላን ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሰራው አውሮፕላኑ የመጀመሪያ በረራ አድረጓል። በሰዓት 218 ኪሎ ሜትር የሚጓ,ዘው አውሮፕላኑ በአንድ በረራ 1,100 ኪሎ ሜ
#ቻይና በራሷ የሰራችው የኤሌክትሪክ አውሮፕላን ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሰራው አውሮፕላኑ የመጀመሪያ በረራ አድረጓል። በሰዓት 218 ኪሎ ሜትር የሚጓ,ዘው አውሮፕላኑ በአንድ በረራ 1,100 ኪሎ ሜትር ርቀት ይጓዛል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://t.me/centrcommunication

#የኬንያ_ፖሊስ ከናይሮብ ወደ ሞምባሳ በጭነት ተሽከርካሪ በመጓዝ ላይ የነበሩ 47 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ማሠሩን ዘ ስታር ጋዜጣ ዘግቧል። ኢትዮጵያዊያኑ በታንዛኒያ በኩል ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመጓዝ አስበው እንደነበር ፖሊስ ገልጧል ተብሏል። ፖሊስ ኢትዮጵያዊያኑ ሕጋዊ ሰነዶች እንደሌላቸው ገልጦ፣ ወደ አገራቸው እመልሳቸዋለኹ ማለቱን ዘገባው አመልክቷል። የተሽከርካሪው ሹፌር በቁጥጥር ስር የዋለ ሲኾን፣ ኢትዮጵያዊያኑን የሚያጓጉዘው ሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪ ግን ገና በፖሊስ እየተፈለገ መኾኑን ዘገባው አመልክቷል። @centrcommunication

በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አደረጉ! በ2024 የዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች የተካሄደውን ውድድር አትሌት አዲሱ ጎበና ሲያሸንፍ÷ ለሚ
በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አደረጉ! በ2024 የዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች የተካሄደውን ውድድር አትሌት አዲሱ ጎበና ሲያሸንፍ÷ ለሚ ዱሜቻ 2ኛ፣ ደጀኔ መገርሳ 3ኛ እንዲሁም አብዲ ፉፋ 4ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ በዚሁ የውድድር መርሐ-ግብር÷ አትሌት አንተን አየሁ ዳኛቸው 6ኛ፣ ሌንጮ ተስፋዬ 8ኛ፣ ባየልኝ ተሻገር 9ኛ እና አበባው ደሴ 10ኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡ እንዲሁም በሴቶች የተካሄደው የማራቶን ውድድር በአትሌት ትዕግስት ከተማ አሸናፊነት መጠናቀቁን በዱባይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ አመላክቷል፡፡በዚሁ ውድድር አትሌት ሩቲ አጋ 2ኛ፣ ደራ ዲዳ 3ኛ፣ ፎዚያ ጀማል 5ኛ፣ ሽታዬ እሸቴ 6ኛ፣ አታለል አንሙት 7ኛ፣ ቤተልሔም አፈንጉስ 8ኛ፣ እመቤት ንጉሴ 9ኛ እና ኑሪት ሽመልስ 10ኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡

✅December 25 ላይ ምዕራባውያን የሚያከብሩት በዓል እውነት የክርስቶስ የልደት ቀን ነውን?የገና ዛፍ ምንድነው?የገና አባትስ ማነው? ✅ በአብዛኛው አውሮፓ፡አሜሪካና ቅኝ በተገዙ አንዳነድ አገሮችእንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ዲሴምበር 25 የሚከበረው የ እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ሳይሆን ታላቁ የጥፋትና የአመጽ ሰው ንጉስ ናምሩድ የ ፀሐዩ አምላክ/ሳተርናሊያ ወይም ሚትራ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡ ✅እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ዲሴምበር 25 የሚከበረውን የ“ገና” “Christmas” በአል ምክንያት በማድረግ በተደረገው የታሪክ ጥናት እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር A.D. 324 ላይ ለመጀመሪያ ግዜ Christmas በዓል እንደተከበረ መረጃዎች ተገኝተዋል::በሮማውያን አገዛዝ በዘመነ በባዛንታይን ስርወ መንግስት በግዜው አብዛኛውን የአለም ክፍሎች በመግዛት የሚያስተዳድረው ንጉስ “ጁስቲኒያን” Justinian [A.D. 527-565] በይፋ የገና “Christmas” በአል እንዲከበር አወጀ:: ✅በበረዶው የክረምት ወራት ጸሐይ በምትጠፋበት ግዜና አብዛኛው የአውሮፓና ከፊል የሰሜን አሜርካ እንዲሁም ከፊል የኤሽያ አገሮች ቀኑ በጨለማ በሚዋጥበት ግዜ የሮማውያን ወታደሮች ለ “ፀሐይ አምላክ” ዲሴምበር 25 ላይ አምልኮና በአል ያደርጉ ነበር፡፡ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ(ኦሪት ዘጸአት 20:3) ✅የገና ዛፍ(Christmas tree) የሚሰራው ከ ጥድ ነው፡፡ምክንያቱም በአብዛኛው በአውሮፓና አሜሪካ የክረምት ወቅት ላይ ሌሎች ዛፎች ቅጠላቸውን ያረግፋሉ፡ጥድ ግን በዚህ ወቅት ቅጠሉን የማያረግፍ አምላክ ቢሆን ነው በማለት የገና ዛፍን ያመልኩታል፡፡ከአምልኮ ጋር በማያያዝ እንጅ የገና ዛፍ ከክርስቶስ ልደት ጋር ምንም አይገናኝም፡፡ ትንቢተ ኤርሚያስ 10:1-6 እናንተ የእስራኤል ቤት ሆይ፡እግዛብሄር በእናንተ ላይ የተናገረው ቃል ስሙ፡፡እግዛብሄር እንዲህ ይላል፡፡የ አህዛብን መንገድ አትማሩ፡፡ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፡ምክንያቱም አህዛብ ይፈሩታልና፡፡ የ አህዛብ ልማድ ከንቱ ነውና፡ዛፍ ከዱር ይቆረጣል፡በሰራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሰራል፡፡ በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፡እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል፡፡እንደተቀረፀ አምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፡መራመድም አይቻላቸውም ይሸከሟቸዋል፡ክፉ መስራት አይቻላቸውምና፡ደግሞም መልካም ይሰሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሯቸው፡፡ አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም፡አንተ ታላቅ ነህ ስምህም በሀይል ታላቅ ነው፡፡ ✅የገና አባት የሚባለው “ሳንታ ክላውስ” ማን ነው? እንደ World book Encyclopedia መረጃ መሰረት ወፍራሙና ዘናጩ ሰው ሳንታ ክላውስ ወይም በተለምዶ የገና አባት የሚባለው የጥንት የስካንዲኒቪያን አገሮች ኖርዌጂያን ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ዘንድ የባእድ ( pagan) አምልኮ ታሪክ ያለው ሲሆን ለምሳሌ በጥንት ኖርዌጂያኖች እምነት መሰረት ሳንታ ክላውስ በቤት ውስጥ ባለ የእሳት ጭስ መውጫ (ቼሚኒ) በኩል ይገባል የሚል እምነት ስላላቸው የጥንቶቹ ኖርዌጂያኖች የቤታቸውን ጭስ ማውጫ ቼሚኒ በጣም ትልቅ አድርገው ይሰሩ ነበር:: በተጨማሪም “ሐርታ” የሚባል አማልክት ያላቸው ሲሆን ይህ አማልክት በቤታቸው ባለ እሳት ማንደጃ አካባቢ በላይ ቢመጣ ለቤታችን ጥሩ እድል ይሆናል ብለው ያምናሉ:: ✅✅ስለዚህ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የፈረንጆች የገና በዓል ሙሉ በሙሉ የሰይጣን አምልኮ የሚካሄድበት፡የክርስቶስ ስም የማይነሳበት ሴጣናዊ በዓል ነው፡፡ ✅ይህ አምልኮ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእኛም ሀገር እየተዘወተረ እየመጣ ነው፣ማወቁ አይከፋም። ለገና ዛፍ መግዣ ወጪ ባታወጡ ተገቢ ነው። Ayu Zehabesha ለተጨማሪ መረጃ ቴሌግራም👇👇👇👇👇👇 http://t.me/centrcommunication http://t.me/centrcommunication

ኪም ጆንግ ኡን ደቡብ ኮሪያና አሜሪካ ጦርነት ከጀመሩ ጦራቸው ሀገራቱን “ከምድር እንዲያጠፋ” አዘዙ የሰሜን ኮሪያው መሪ የ2024 የመጀመሪያውን ወታደራዊ ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አሜሪካና ደቡብ ኮሪያ በተጠናቀቀው 2023 የመከላከያ ትብብራቸውን አጠናክረዋል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ 👇👇👇 https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication

<<አማራ ክልል ሰሞኑን ከሰንበቴ ከተማ ምዕራብ አቅጣጫ የተኩስ ልውውጥ ነበር።የሰው ህይወት ጠፍቷል።ዛሬ ማለዳ በተመሳሳይ አጣዬ ላይ ለ1 ሰዓት የቆዬ የተኩ ልውውጥ ሲካሄድ ቆይቶ ቆሟል።>> ከላይ ያለው በውስጥ የደረሰኝ መረጃ ነው።አጣዬ ከተማ አሁን አካባቢውን የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች እንደተቆጣጠሩት፣ዋናው መንገድም አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን በተጨማሪ የደረሰኝ መረጃ መረጃ ያመለክታል። ቤተሰብ❤ በቅንነት ይችን ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ‼👇🙏       https://t.me/centrcommunication https://t.me/centrcommunication

+6
#ሀርጌሳ " ሀገራችንን አልሸጥንም " - ሙሴ ባሂ አብዲ ባለፉት ቀናት ኢትዮጵያ የነበሩት የራስ ገዟ ሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት ዛሬ ሐሙስ ዕለት ወደ ሀርጌሳ ተመልሰዋል። ፕሬዚዳንቱ ሀርጌሳ ሲገቡ ህዝቡ ወደ አደባባይ ወጥቶ ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል። አደባባይ ወጥቶ ለተቀበላቸው ህዝብ ባሰሙት ንግግር ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ትልቅ ዋጋ ያለው መሆኑ ገልጸዋል። ፕሬዜዳንቱ " ሀገራችንን አልሸጥንም " ያሉ ሲሆን " ኢትዮጵያ የባህር ሃይል ጦር ሰፈር #በሊዝ ነው የምትከራየው "  ብለዋል። " ኢትዮጵያ ለሶማሌላንድ እውቅና ለመስጠትም ተስማምታለች "  ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዜዳንቱ ፤ መቼ እንደሆነ ቀኑን በግልፅ ባይናገሩም የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት #በቅርቡ ለሶማሌላንድ እውቅና እንደሚሰጥ በድጋሚ ለህዝባቸው ገልጸዋል። " ይህ የሶማሌላንድ ህዝብ ላለፉት ሶስት አስርት አመታት የደረሰበት ትልቅ ስኬት ነው " ሲሉም ገልጸዋል። ስምምነቱ በሁለቱም ወገን በኩል ፍላጎትና ጥቅማቸውን መሰረት ያደረገ ነው ሲሉ አስገንዝበዋል። በሌላ በኩል ፤ ሶማሌላንድን እንደ ልሡ አንድ ግዛት የምትቆጥራትና የተፈረመው ስምምነት ሉዓላዊነቴን ጥሷል በሚል የተቃወመችው ሶማሊያ ውስጥ ዛሬ የተቃውሞ የአደባባይ ሰልፎች ሲደረጉ መዋሉን ለማወቅ ተችሏል። ፎቶ / ቪድዮ ፦ ሶማሌላንድ፣ ሀርጌሳ (ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 206 ዓ/ም) #ምንጭ 👇👇👇 @tikvahethiopia

ቱርክ‼ የቱርክ መንግስት የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነትን ተከትሎ አለመግባባቶችን ለመፍታት ቀጥተኛ ንግግር እንደሚያስፈልግ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። አለም አቀፍ ህግን በማክበር፣ ቀጠናዊ መረጋ
ቱርክ‼ የቱርክ መንግስት የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነትን ተከትሎ  አለመግባባቶችን ለመፍታት ቀጥተኛ ንግግር እንደሚያስፈልግ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። አለም አቀፍ ህግን በማክበር፣ ቀጠናዊ መረጋጋትን እና ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎን ማሳደግ አለባቸው ብሏል። ቤተሰብ❤ በቅንነት ይችን ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ‼👇🙏

ሚዲያ በሁሉም ለሁሉም አስፈላጊ ነው ፥ ምክንያቱም ሚዲያ የአንድ ሀገር መንግስት ላይ ሚና ይጫወታል። ዛሬ ከታዘብኩት አንዱን ላጋራችሁ ከስር ፎቶው የምትመለከቱት የሚዲያ ባላበት ለልማት የሰጠበት ትኩ
ሚዲያ በሁሉም ለሁሉም አስፈላጊ ነው ፥ ምክንያቱም ሚዲያ የአንድ ሀገር መንግስት ላይ ሚና ይጫወታል። ዛሬ ከታዘብኩት አንዱን ላጋራችሁ ከስር ፎቶው የምትመለከቱት የሚዲያ ባላበት ለልማት የሰጠበት ትኩረት ይገርማል። ስለዝህ ሁላችንም በያለንበት መስክ ለልማት እና ለስራ ቅድሚያ መስጠት ስንችል ለጦርነት ለዘረኝነት ለአድመኝነት እና ለሌሎች ተንኮል ተጠምደን እንውላለን። please የተፈጠርንበትን አላማ አንዘጋ ባለንበት ጠንክረን እንስራ። #share #comment #like

#Centralcommunication ልሾ ገዟ ሶማሊላንድ የሶማሊያ መንግሥትን አስጠነቀቀች። ከኢትዮጵያ ጋር የተፈረመውን የመግባቢያ ስምምነት ለማደናቀፍም ይሁን ለመቃረን የሚሞክር ማንኛውም ግለሰብ ይሁን አካል ላይ እርምጃ ወስዳለሁ ብላለች። የራስ ገዟ ሶማሌላንድ" የሚኒስትሮች ምክር ቤት " ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ አድርጎ ነበር። ከስብሰባው በኃላ ባወጣው ባለ 8 ነጥብ የአቋም መግለጫ ፦ - ምክር ቤቱ እ.ኤ.አ. ጥር 1/2024 በአዲስ አበባ የተፈርመውን የመግባቢያ ስምምነት በሙሉ ድጋፍ አፅድቆ እንደተቀበለውና እንደሚያደንቅ ገልጿል። - ምክር ቤቱ ኢትዮጵያ " ለሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " ሉዓላዊነት እውቅና የሰጠች የመጀመሪያ ሀገር በመሆኗ ምስጋናውን አቅርቧል። NB. (የኢትዮጵያ መንግሥት ባወጣው መግለጫ ፤ ስምምነቱ በሂደት ሶማሌላንድ ዕውቅና ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግስት በጥልቀት አጢኖ አቋም እንደሚወስድበት መግለፁ ይታወቃል) - ምክር ቤቱ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ  ሶማሌላንድ ምድሯን፣ አየሯን እና ባህሯን ሙሉ በሙሉ የምትቆጣጠር ነፃ ሀገር ናት ብሏል። በተጨማሪም " በሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " ሕገ መንግሥት መሠረት " የሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " ከማንኛውም ብሔራዊ ጥቅሟን ከሚያስጠብቅና ከሚጣጣም አካል ጋር ስምምነት የማድረግ ሥልጣን አላት ብሏል። - ምክር ቤቱ ፤ " በሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " እና በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግስት መካከል የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት አስመልክቶ የሶማሊያ መንግስት የሰጠውን መግለጫ እና ድርጊት በጽኑ አውግዟል። የሶማሊያ መንግስት በመሰል ጉዳዮች ከመሳተፍ እንዲቆጠብ አስጠንቅቋል። - ምክር ቤቱ  ከሶማሊያ የወጡት መግለጫዎች " በሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " እና በሶማሊያ መንግስት መካከል ከዚህ ቀደም የተደረጉ ስምምነቶችን የሚጻረር መሆኑን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይወቅልኝ ብሏል። - ምክር ቤቱ ፤ " በሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " እና በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሪፐብሊክ መንግስታት መካከል የተፈረመውን የመግባቢያ ስምምነት ለማደናቀፍ ወይም ለመቃወም ለሚሞክር ማንኛውም ግለሰብ ወይም አካል ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስድ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። - ምክር ቤቱ የሶማሌላንድ ህዝብ  ለተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ ላደረገው ደማቅ አቀባበል እና ድጋፍ ያለውን አድናቆት ገልጿል። - ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክን አርአያነት በመከተል በዓለም ዙሪያ ያሉ መንግስታት " ለሶማሌላንድ ሪፐብሊክ " እውቅና ለመስጠት ድፍረት እና ጥበብ እንዲያሳዩ አሳስቧል። ይህን መሰሉ ዕውቅና ለአህጉራዊ መረጋጋት፣ ለደህንነት እና ለአፍሪካ ቀንድ የዴሞክራሲ መርሆች መሻሻል አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ አጽንኦት ሰጥቷል። ℹ ሶማሊላንድ ላለፉት ሶስት አስርት ዓመታት እራሷን እንደ አንድ ነፃ ሀገር የምትቆጥር ሲሆን የራሷ ህገመንግስት፣ የመገበያያ ገንዘብ፣ የፀጥታ ኃይል፣ ፓስፖርት፣ ራሱን የቻለ የፖለቲካ ስርዓት አላት። እስከዛሬ ግን ዓለም አቀፍ እውቅና ማግኘት አልቻለም። ሶማሊያ እንደ አንድ የራሷ ግዛት ነው የምታያት። #ምንጭ 👇👇👇 #ቲክቫህኢትዮጵያ @tikvahethiopia